የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ወረርሽኝ ምን ይላል?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ወረርሽኝ አስቀድሞ ተናግሯል?

      መጽሐፍ ቅዱስ እንደ ኮቪድ-19፣ ኤድስ ወይም የኅዳር በሽታ ያሉ ወረርሽኞችን በስም ጠቅሶ ትንቢት አይናገርም። ሆኖም “ቸነፈር” እና “ገዳይ መቅሰፍት” እንደሚከሰት አስቀድሞ ተናግሯል። (ሉቃስ 21:11፤ ራእይ 6:8) እነዚህ ክንውኖች ‘የመጨረሻዎቹ ቀናት’ ወይም “የዚህ ሥርዓት መደምደሚያ ምልክት” ገጽታዎች ናቸው።—2 ጢሞቴዎስ 3:1፤ ማቴዎስ 24:3

  • መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ወረርሽኝ ምን ይላል?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
    • ራእይ 6:8፦ “እነሆ ግራጫ ፈረስ ነበር፤ በእሱም ላይ የተቀመጠው ስሙ ሞት ነበር። መቃብርም በቅርብ ይከተለው ነበር። ሞትና መቃብርም . . . በገዳይ መቅሰፍት . . . እንዲገድሉ . . . ሥልጣን ተሰጣቸው።”

      የሚያስተላልፈው መልእክት፦ በራእይ መጽሐፍ ላይ የተጠቀሱትን አራት ፈረሰኞች አስመልክቶ የተነገረው ትንቢት ወረርሽኞች እኛ ባለንበት ዘመን እንደሚከሰቱ ይጠቁማል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ