የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2014 | ኅዳር 15
    • ራእይ 11:3 ለ1,260 ቀናት ትንቢት ስለሚናገሩ ሁለት ምሥክሮች ይገልጻል። ከዚያም ዘገባው፣ አውሬው ‘ድል እንደሚነሳቸውና እንደሚገድላቸው’ ይናገራል። ይሁን እንጂ እነዚህ ሁለት ምሥክሮች “ከሦስት ቀን ተኩል” በኋላ ወደ ሕልውና የሚመለሱ ሲሆን በዚህ ጊዜ እያዩዋቸው የነበሩት ሰዎች ሁሉ ይገረማሉ።—ራእይ 11:7, 11

  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2014 | ኅዳር 15
    • በራእይና በዘካርያስ መጻሕፍት ላይ የሚገኙትን ዘገባዎች የሚያመሳስላቸው ምንድን ነው? በሁሉም ዘገባዎች ላይ፣ በከባድ የፈተና ወቅት አመራር የሚሰጡ የአምላክ ቅቡዕ አገልጋዮች ተጠቅሰዋል። በመሆኑም በራእይ ምዕራፍ 11 ፍጻሜ መሠረት የአምላክ መንግሥት በ1914 በሰማይ በተቋቋመበት ጊዜ አመራር የሚሰጡ ቅቡዓን ወንድሞች ለሦስት ዓመት ተኩል “ማቅ ለብሰው” ሰብከዋል።

  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2014 | ኅዳር 15
አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ