-
የአንባቢያን ጥያቄዎችመጠበቂያ ግንብ—2014 | ኅዳር 15
-
-
በራእይና በዘካርያስ መጻሕፍት ላይ የሚገኙትን ዘገባዎች የሚያመሳስላቸው ምንድን ነው? በሁሉም ዘገባዎች ላይ፣ በከባድ የፈተና ወቅት አመራር የሚሰጡ የአምላክ ቅቡዕ አገልጋዮች ተጠቅሰዋል። በመሆኑም በራእይ ምዕራፍ 11 ፍጻሜ መሠረት የአምላክ መንግሥት በ1914 በሰማይ በተቋቋመበት ጊዜ አመራር የሚሰጡ ቅቡዓን ወንድሞች ለሦስት ዓመት ተኩል “ማቅ ለብሰው” ሰብከዋል።
-