የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2014 | ኅዳር 15
    • ራእይ 11:3 ለ1,260 ቀናት ትንቢት ስለሚናገሩ ሁለት ምሥክሮች ይገልጻል። ከዚያም ዘገባው፣ አውሬው ‘ድል እንደሚነሳቸውና እንደሚገድላቸው’ ይናገራል። ይሁን እንጂ እነዚህ ሁለት ምሥክሮች “ከሦስት ቀን ተኩል” በኋላ ወደ ሕልውና የሚመለሱ ሲሆን በዚህ ጊዜ እያዩዋቸው የነበሩት ሰዎች ሁሉ ይገረማሉ።—ራእይ 11:7, 11

  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2014 | ኅዳር 15
    • እነዚህ ቅቡዓን ማቅ ለብሰው የሚሰብኩበት ጊዜ ሲያበቃ በአንጻራዊ ሁኔታ ለአጭር ጊዜ፣ ማለትም ለሦስት ቀን ተኩል እስር ቤት መግባታቸው በምሳሌያዊ ሁኔታ እንደተገደሉ ያሳያል። በአምላክ ሕዝብ ጠላቶች ዓይን ሲታይ የቅቡዓኑ ሥራ የሞተ ያህል ስለሆነ ለተቃዋሚዎች ታላቅ ደስታ አምጥቶላቸዋል።—ራእይ 11:8-10

      ይሁን እንጂ ልክ በትንቢት በተነገረው መሠረት ሦስት ቀን ተኩሉ ሲያበቃ ሁለቱ ምሥክሮች ወደ ሕልውና ተመልሰዋል። እነዚህ ቅቡዓን ከእስር የተፈቱ ከመሆኑም በላይ ታማኝነታቸውን ለጠበቁት ቅቡዓን፣ አምላክ በጌታቸው በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ልዩ ሹመት ሰጥቷቸዋል። በእነዚህ የመጨረሻ ቀናት የአምላክን ሕዝቦች መንፈሳዊ ፍላጎት እንዲያሟሉ ሲባል ከእነዚህ ቅቡዓን መካከል የተወሰኑት በ1919 “ታማኝና ልባም ባሪያ” ሆነው ተሹመዋል።—ማቴ. 24:45-47፤ ራእይ 11:11, 12

  • የአንባቢያን ጥያቄዎች
    መጠበቂያ ግንብ—2014 | ኅዳር 15
አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ