የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • የሐሰት ሃይማኖቶች የአምላክን ስም ያሰደቡት እንዴት ነው?
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
    • 6. አምላክ ሰዎችን ከሐሰት ሃይማኖት ባርነት ነፃ ማውጣት ይፈልጋል

      ራእይ 18:4⁠ን አንብቡ፤a ከዚያም በሚከተለው ጥያቄ ላይ ተወያዩ፦

      • አምላክ በሐሰት ሃይማኖት የተታለሉ ሰዎችን ማዳን እንደሚፈልግ ማወቅህ ምን እንዲሰማህ ያደርጋል?

  • ምንጊዜም ለይሖዋ ታማኝ ሁን
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
    • ለይሖዋ ያለን ፍቅር ከሐሰት ሃይማኖት ጋር ምንም ዓይነት ንክኪ እንዳይኖረን እንድንጠነቀቅ ያነሳሳናል። ሥራችን፣ የምንካፈልበት እንቅስቃሴ አሊያም አባል የሆንበት ድርጅት ከሐሰት ሃይማኖት ጋር ምንም ንክኪ ሊኖረው አይገባም። ይሖዋ ‘ሕዝቤ ሆይ፣ ከታላቂቱ ባቢሎን ውጡ’ በማለት አስጠንቅቆናል።—ራእይ 18:2, 4

      ጠለቅ ያለ ጥናት

  • ምንጊዜም ለይሖዋ ታማኝ ሁን
    ለዘላለም በደስታ ኑር!—አሳታፊ የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ
    • ቪዲዮውን ተመልከቱ።

      ቪዲዮ፦ ከታላቂቱ ባቢሎን ውጡ! (5:06)

      ‘ከታላቂቱ ባቢሎን ውጡ!’ ከሚለው ቪዲዮ የተወሰደ ትዕይንት። አንዲት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የነበራትን ሥራ አቁማ ስትወጣ

      ሉቃስ 4:8⁠ን እና ራእይ 18:4, 5⁠ን አንብቡ፤ ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ሞክር፦

      • ስሜ አሁንም በሐሰት ሃይማኖት አባላት ስም ዝርዝር ውስጥ ይገኛል?

      • ከሌላ ሃይማኖት ጋር ንክኪ ያለው ድርጅት አባል ነኝ?

      • የምሠራው ሥራ በሆነ መንገድ ለሐሰት ሃይማኖት ድጋፍ የሚሰጥ ነው?

      • በሕይወቴ ውስጥ ከሐሰት ሃይማኖት ጋር ሊያነካኩኝ የሚችሉ ሌሎች አቅጣጫዎች ይኖሩ ይሆን?

      • ከእነዚህ ጥያቄዎች መካከል ለአንዱም እንኳ ‘አዎ’ የሚል መልስ ከሰጠሁ ምን ለውጥ ማድረግ ይኖርብኛል?

      በማንኛውም ሁኔታ ሥር ሕሊናህን የማይረብሽና ለይሖዋ ያለህን ታማኝነት የሚያሳይ ውሳኔ አድርግ።

      አንዲት እህትና ትንሽ ልጇ ከገበያ አዳራሽ ሲወጡ። በአንድ ሃይማኖት ስም ለሚደረግ በጎ አድራጎት መዋጮ እያሰባሰበች ያለችን ሴት አልፈው እየሄዱ ነው

      አንድ ሃይማኖት ለሚያከናውነው የበጎ አድራጎት ሥራ ገንዘብ እንድታዋጣ ብትጠየቅ ምን ታደርጋለህ?

      አንዳንዶች እንዲህ ይላሉ፦ “ለእውነት ጥብቅና መቆም እንድችል ከሃዲዎች ስለ ይሖዋ ምሥክሮች ምን እንደሚሉ ማወቅ አለብኝ።”

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ