የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 120
  • ስማ፣ ታዘዝ፤ ትባረካለህ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ስማ፣ ታዘዝ፤ ትባረካለህ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ስማ፣ ታዘዝ፤ ትባረካለህ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • “ለመታዘዝ ዝግጁ” ነህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2023
  • ስብከታችን ሰው ያድናል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ስብከታችን ሰው ያድናል
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 120

መዝሙር 120

ስማ፣ ታዘዝ፤ ትባረካለህ

በወረቀት የሚታተመው

(ሉቃስ 11:28)

1. ክርስቶስን ሰምተን ስንታዘዘው፣

ትምህርቶቹ ብርሃን ይሆኑናል።

መስማትና ማወቅ ያስደስተናል፤

መታዘዝ ግን በረከት ያስገኛል።

(አዝማች)

አምላክ ፈቃዱን ሲገልጽ፣

ስማ፣ ታዘዝ፤ ተባረክ።

ወዳምላክ እረፍት መግባት ከፈለግክ፣

ስማ፣ ታዘዝ፤ ተባረክ።

2. በዓለት ላይ የተመሠረተ ቤት፣

ለሰው ከለላ ’ንደሚሆንለት፣

የኢየሱስን ትምህርቶች መከተል፣

ሕይወታችንን ይጠብቀዋል።

(አዝማች)

አምላክ ፈቃዱን ሲገልጽ፣

ስማ፣ ታዘዝ፤ ተባረክ።

ወዳምላክ እረፍት መግባት ከፈለግክ፣

ስማ፣ ታዘዝ፤ ተባረክ።

3. በውኃ ዳር እንደተተከለ ዛፍ፣

በየወቅቱ ፍሬ እንደሚሰጥ፣

እንደ ልጆቹ አምላክን ብንሰማው፣

ይሰጠናል የዘላለም ሕይወት።

(አዝማች)

አምላክ ፈቃዱን ሲገልጽ፣

ስማ፣ ታዘዝ፤ ተባረክ።

ወዳምላክ እረፍት መግባት ከፈለግክ፣

ስማ፣ ታዘዝ፤ ተባረክ።

(በተጨማሪም ዘዳ. 28:2⁠ን፣ መዝ. 1:3⁠ን፣ ምሳሌ 10:22⁠ን እና ማቴ. 7:24-27⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ