የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ll ገጽ 2-3
  • መቅድም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መቅድም
  • አምላክን ስማ የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ
አምላክን ስማ የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ
ll ገጽ 2-3

መቅድም

አምላክ አፍቃሪ አባት ነው። 1 ጴጥሮስ 5:6, 7

አንድ ቤተሰብ ወደ ገነት ሲገባ

አምላክ ፈጣሪያችን ከመሆኑም ሌላ ያስብልናል። አንድ ጥበበኛና አፍቃሪ አባት ልጆቹን እንደሚያስተምር ሁሉ አምላክም በየትኛውም ቦታ የሚኖሩ ሰዎች ሕይወታቸውን ከሁሉ በተሻለ መንገድ እንዴት መምራት እንደሚችሉ ያስተምራቸዋል።

አምላክ እንድንደሰትና ብሩህ ተስፋ እንዲኖረን የሚያደርጉ ውድ እውነቶችን ገልጦልናል።

አምላክን የምትሰማ ከሆነ የሚመራህና የሚጠብቅህ ከመሆኑም ሌላ የሚያጋጥሙህን ችግሮች እንድትቋቋም ይረዳሃል።

ከዚህም በላይ አምላክን የምትሰማ ከሆነ የዘላለም ሕይወት ታገኛለህ!

አምላክ ‘ወደ እኔ ኑ። አዳምጡ፤ በሕይወትም ትኖራላችሁ’ ብሎናል። ኢሳይያስ 55:3

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ