የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 73
  • አጥብቃችሁ ከልብ ተዋደዱ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አጥብቃችሁ ከልብ ተዋደዱ
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አጥብቃችሁ ከልብ ተዋደዱ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ‘ከሁሉ በላይ ከልብ ተዋደዱ’
    ነቅተህ ጠብቅ!
  • የይሖዋ ታማኝ ፍቅር ምን ጥቅም ያስገኝልሃል?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2021
  • “በፍቅር መመላለሳችሁን ቀጥሉ”
    ወደ ይሖዋ ቅረብ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 73

መዝሙር 73

አጥብቃችሁ ከልብ ተዋደዱ

በወረቀት የሚታተመው

(1 ጴጥሮስ 1:22)

1. የፍቅር ምንጩ መነሻው፣

ከልብ ነው መጀመሪያው፤

ይህ ነው ቁልፉ ለመረዳት፣

የሌላውን ስሜት።

አሳቢነት ለማሳየት፣

አጋጣሚ ’ንፈልጋለን፤

እንዳምላክ ደጎች በመሆን፣

በማሳየት ፍቅርን።

ይታይ ፍቅር በሥራም፣

ለጋሶች በመሆን ምንጊዜም፣

ጥሩ ሰዎች በመሆን፣

አጋጣሚው ሳያልፈን።

ሁሌ እናክብር ሰዎችን፤

ደግና አሳቢ ’ንሁን።

አናንሳ ድክመታቸውን።

እንዳይጠፋ ’ንጠብቀው፣

ኅብረታችን ውድ ነው።

2. ፍቅራችን ከሆነ የ’ውነት፣

አንቸኩልም ለመከፋት።

ውድ ወንድሞችን ለማመን፣

በቂ ምክንያት አለን።

ይደግ ወዳጅነታችን፤

’ናድንቃቸው ከልባችን።

አብሮ መሰብሰብ ደስ ይላል፤

መንፈስን ያድሳል።

ሁሉም ሰው ይሳሳታል፤

ግድ የለሽ ቃል ሰውን ይጎዳል።

እናም እንራራላቸው፤

አምላክ ለሚወዳቸው።

’ናጠናክረው ፍቅራችንን፤

ጥሩ ወዳጅ እንድንሆን።

ፍቅር መለያችን ይሁን።

አምላክን ’ናስከብረው፤

በፍቅሩም እንምሰለው።

(በተጨማሪም 1 ጴጥ. 2:17፤ 3:8፤ 4:8⁠ን እና 1 ዮሐ. 3:11⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ