የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 93
  • “ብርሃናችሁ ይብራ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ብርሃናችሁ ይብራ”
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ብርሃናችሁ ይብራ”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • “ብርሃናችሁ ይብራ”
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2001
  • ‘ብርሃናችሁ ይብራ’
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • ይሖዋ እንዲከበር ‘ብርሃናችሁ ይብራ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 93

መዝሙር 93

“ብርሃናችሁ ይብራ”

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 5:16)

1. ብርሃን ’ንድናበራ ጌታ አዞናል፤

ምንም ሳናዳላ ልክ እንደ ፀሐይ።

ያምላክ ቃል ጥበብን ፈንጥቆልናል፤

ብርሃኑን እናንጸባርቅ በመልካም ጠባይ።

2. ምሥራቹ በሰው ልብ ውስጥ ያበራል፤

መጽናናትንና ተስፋን ይሰጣል።

ቃሉ ይመራናል ብርሃናችን ነው፤

ለዛ ባለው አንደበት ድምቀት እንስጠው።

3. መልካሙ ሥራችን ብርሃን ያበራል፤

ለትምህርታችንም ድምቀት ይሰጣል።

እንቀጥል ብርሃን ማብራታችንን፤

ይህ ነው በይሖዋ ዘንድ የሚያስወድደን።

(በተጨማሪም መዝ. 119:130⁠ን፣ ማቴ. 5:14, 15, 45⁠ን እና ቆላ. 4:6⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ