የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 82
  • “ብርሃናችሁ ይብራ”

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • “ብርሃናችሁ ይብራ”
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • “ብርሃናችሁ ይብራ”
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “ብርሃናችሁ ይብራ”
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2001
  • ‘ብርሃናችሁ ይብራ’
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • ይሖዋ እንዲከበር ‘ብርሃናችሁ ይብራ’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 82

መዝሙር 82

“ብርሃናችሁ ይብራ”

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 5:16)

  1. 1. “ያለም ብርሃን ናችሁ”

    ብሎናል ጌታ፤

    ብርሃናችን ይብራ

    ቀንና ማታ።

    የሰላም ምሥራች ይዟል

    ያምላክ ቃል፤

    ሰዎችን ስናስተምር

    ደምቆ ያበራል።

  2. 2. ምሥራቹ ብርሃን

    ይፈነጥቃል፤

    መል’ክቱ መነገር

    ይኖርበታል።

    ቃሉ ይመራናል

    ብርሃናችን ነው፤

    ሰዎች ብርሃኑን ይዩ

    እውነትን አውቀው።

  3. 3. መልካሙ ሥራችን

    ብርሃን ያበራል፤

    ለትምህርታችንም

    ውበት ይሰጣል።

    እንቀጥል ብርሃኑን

    ማብራታችንን፤

    ይህ ነው በይሖዋ ዘንድ

    የሚያስወድደን።

(በተጨማሪም መዝ. 119:130⁠ን፣ ማቴ. 5:14, 15, 45⁠ን እና ቆላ. 4:6⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ