የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb18 ጥር ገጽ 4
  • ከሁሉ አስቀድማችሁ የአምላክን መንግሥት ፈልጉ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ከሁሉ አስቀድማችሁ የአምላክን መንግሥት ፈልጉ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የጌታ ጸሎት ለአንተ ምን ትርጉም አለው?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
  • ይሖዋ ዕለታዊ ፍላጎታችንን ያሟላልናል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
  • ምን ብለን እንጸልይ?—ጸሎት የሚባለው አቡነ ዘበሰማያት ብቻ ነው?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
  • ‘ጌታ ሆይ እንጸልይ ዘንድ አስተምረን’
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2004
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
mwb18 ጥር ገጽ 4

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ማቴዎስ 6-7

ከሁሉ አስቀድማችሁ የአምላክን መንግሥት ፈልጉ

ኢየሱስ በጸሎት ናሙናው ላይ እንደጠቆመው ከሁሉ በላይ ሊያሳስበን የሚገባው ከይሖዋ ዓላማና ከመንግሥቱ ጋር የተያያዘ ጉዳይ ነው።

6:9-13

  • ኢየሱስ ሰማይ ባለው ዙፋኑ ላይ

    የአምላክ ስም

    የአምላክ መንግሥት

    የአምላክ ፈቃድ

  • ዳቦ

    የዕለት ምግባችን

    የኃጢአት ይቅርታ

    ከፈተና መዳን

በጸሎቴ ውስጥ ላካትታቸው የምችላቸው ከመንግሥቱ ጋር የተያያዙ አንዳንድ ጉዳዮች፦

  • የስብከቱ ሥራ እንዲስፋፋ

  • አምላክ በቅዱስ መንፈሱ አማካኝነት በስደት ላይ ያሉ ወንድሞችን እንዲያበረታ

  • አምላክ ቲኦክራሲያዊ የግንባታ ፕሮጀክቶችን ወይም የስብከት ዘመቻዎችን እንዲባርክ

  • አምላክ አመራር ለሚሰጡ ወንድሞች ጥበብና ብርታት እንዲሰጥ

  • ሌሎች ጉዳዮች

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ