የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 92
  • ለስምህ የሚሆን ቤት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ለስምህ የሚሆን ቤት
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ለስምህ የሚሆን ቤት
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ለይሖዋ ክብር ስጡ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እባክህ ጸሎቴን ስማ
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 92

መዝሙር 92

ለስምህ የሚሆን ቤት

በወረቀት የሚታተመው

(1 ዜና መዋዕል 29:16)

  1. 1. አምላክ ሆይ፣ ለስምህ ቤት መሥራት፣

    ክብር ነው የማይገኝ መብት!

    ይህን ቤት ሰጠንህ በደስታ፤

    ክብርህ ይናኝ በዚህ ቦታ።

    ላንተ ’ምንሰጥህ ሁሉም ነገር፣

    ቀድሞም ቢሆን ያንተ ነበር።

    ንብረት፣ ችሎታ፣ ኃይላችንን

    ሳንቆጥብ እንሰጥሃለን።

    (አዝማች)

    ይህን ቤት ላንተ ሰጠንህ፤

    እንዲጠራበት ስምህ።

    ለአገልግሎትህ ይዋል፤

    ተቀበለን እባክህ።

  2. 2. ይሖዋ ሆይ፣ እናወድስህ፤

    በክብርህ ይሞላ ቤትህ።

    ሕዝቦች ይምጡ፣ ይወቁ አንተን፤

    ግርማህም ይበልጥ ከፍ ይበል።

    ቤቱን ላምልኮህ ወስነናል፤

    መንከባከብ ይገባናል።

    ጸንቶ ’ንዲኖር እንመኛለን፤

    ድጋፍ ሆኖ ለሥራችን።

    (አዝማች)

    ይህን ቤት ላንተ ሰጠንህ፤

    እንዲጠራበት ስምህ።

    ለአገልግሎትህ ይዋል፤

    ተቀበለን እባክህ።

(በተጨማሪም 1 ነገ. 8:18, 27⁠ን፣ 1 ዜና 29:11-14⁠ን እና ሥራ 20:24⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ