የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 15
  • የይሖዋን በኩር አወድሱ!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የይሖዋን በኩር አወድሱ!
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የይሖዋን በኩር አወድሱ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አዲሱን የምድር ንጉሥ አወድሱ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 15

መዝሙር 15

የይሖዋን በኩር አወድሱ!

በወረቀት የሚታተመው

(ዕብራውያን 1:6)

  1. 1. ይክበር ያምላክ በኩር፤

    ይሖዋ ’ምላክ ሾሞታል።

    በረከትን ያፈሳል፤

    እውነት፣ ፍትሕ ያሰፍናል።

    ክብር፣ ግርማ ተላብሷል፤

    ላምላክ ስም ይቀናል።

    ሉዓላዊነቱንም

    ላለም ያሳውቃል።

    (አዝማች)

    ይክበር ያምላክ በኩር!

    ሊወደስ ይገባዋል፤

    ከጽዮን ተራራ ላይ

    አሁን መግዛት ጀምሯል።

  2. 2. ይክበር ያምላክ በኩር፤

    ለኛ ሲል ሞቶልናል።

    ትሑት ነው ቤዛ ከፍሏል፤

    ኃጢያታችን ይሻራል።

    ብቅ አለች በነጭ አምራ፣

    የጌታ ሙሽራ።

    ይህ የሰማይ ጋብቻ፣

    ነው ለጽድቅ ማስረጃ።

    (አዝማች)

    ይክበር ያምላክ በኩር!

    ሊወደስ ይገባዋል፤

    ከጽዮን ተራራ ላይ

    አሁን መግዛት ጀምሯል።

(በተጨማሪም መዝ. 2:6⁠፤ 45:3, 4⁠ን እና ራእይ 19:8⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ