ክፍል 3 • የሐዋርያት ሥራ 10:1 እስከ 12:25
‘አሕዛብ የአምላክን ቃል ተቀበሉ’
አይሁዳውያን የሆኑት የኢየሱስ ተከታዮች ላልተገረዙ አሕዛብ ምሥራቹን ለመስበክ ፈቃደኛ ይሆኑ ይሆን? በዚህ ክፍል ላይ እንደምንመለከተው የይሖዋ መንፈስ ክርስቲያኖች ጭፍን ጥላቻን እንዲያስወግዱና ለሁሉም ዓይነት ሰዎች ፍቅር እንዲያሳዩ ረድቷቸዋል፤ ይህም ምሥራቹ ለሁሉም ብሔራት እንዲዳረስ አስተዋጽኦ አድርጓል።
በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።
ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።
ክፍል 3 • የሐዋርያት ሥራ 10:1 እስከ 12:25
አይሁዳውያን የሆኑት የኢየሱስ ተከታዮች ላልተገረዙ አሕዛብ ምሥራቹን ለመስበክ ፈቃደኛ ይሆኑ ይሆን? በዚህ ክፍል ላይ እንደምንመለከተው የይሖዋ መንፈስ ክርስቲያኖች ጭፍን ጥላቻን እንዲያስወግዱና ለሁሉም ዓይነት ሰዎች ፍቅር እንዲያሳዩ ረድቷቸዋል፤ ይህም ምሥራቹ ለሁሉም ብሔራት እንዲዳረስ አስተዋጽኦ አድርጓል።