የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 27
  • የአምላክ ልጆች መገለጥ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የአምላክ ልጆች መገለጥ
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • የአምላክ ልጆች መገለጥ
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • “እነሆኝ! እኔን ላከኝ!”
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 27

መዝሙር 27

የአምላክ ልጆች መገለጥ

በወረቀት የሚታተመው

(ሮም 8:19)

  1. 1. አምላክ የመረጣቸውን

    በቅርቡ ይገልጣል።

    ከ’የሱስ ጋር ይገዛሉ፤

    ይሆናሉ ኃያል።

    (አዝማች)

    ያምላክ ልጆች ከክርስቶስ

    ጋር ይገለጣሉ።

    በውጊያው ድል ያደርጋሉ፤

    አብረው ይነግሣሉ።

  2. 2. ቀሪዎቹ ቅቡዓንም

    ድምፁን ይሰማሉ፤

    የጌቶች ጌታ ሲመጣ

    ሰማይ ይሄዳሉ።

    (አዝማች)

    ያምላክ ልጆች ከክርስቶስ

    ጋር ይገለጣሉ።

    በውጊያው ድል ያደርጋሉ፤

    አብረው ይነግሣሉ።

    (መሸጋገሪያ)

    ያምላክ ልጆች ከ’የሱስ ጋር

    ሆነው ይዋጋሉ።

    ከበጉ ጋር በጋብቻ

    ይተሳሰራሉ።

    (አዝማች)

    ያምላክ ልጆች ከክርስቶስ

    ጋር ይገለጣሉ።

    በውጊያው ድል ያደርጋሉ፤

    አብረው ይነግሣሉ።

(በተጨማሪም ዳን. 2:34, 35⁠ን፣ 1 ቆሮ. 15:51, 52⁠ን እና 1 ተሰ. 4:15-17⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ