የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 140
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • (አዝማች)
  • (አዝማች)
  • (አዝማች)
  • መጨረሻ የሌለው ሕይወት
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • አዲሱ መዝሙር
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አዲሱ መዝሙር
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • አንድያ ልጅህን ሰጠኸን
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 140

መዝሙር 140

መጨረሻ የሌለው ሕይወት

በወረቀት የሚታተመው

(ዮሐንስ 3:16)

  1. 1. ይታይህ ባዲስ ዓለም፤

    ሁሉም ሲኖር ዘላለም።

    ሐዘን፣ ሥቃይ ተረስቶ፤

    ሰላም፣ ደስታ ሰፍኖ።

    (አዝማች)

    ከልብ እንዘምር

    ለዚህ ቀን ላበቃን።

    መጨረሻ የሌለው፣

    ሕይወት ልናገኝ ነው!

  2. 2. እርጅና ይወገዳል፤

    ሰውም ፍጹም ይሆናል።

    ነፃ ስንሆን ከችግር፣

    አይኖር ለቅሶ፣ ሽብር።

    (አዝማች)

    ከልብ እንዘምር

    ለዚህ ቀን ላበቃን።

    መጨረሻ የሌለው፣

    ሕይወት ልናገኝ ነው!

  3. 3. ሁላችን ገነት ገብተን፣

    በደስታ እ’ኖራለን።

    ለዘላለም ይሖዋን

    ’ናመሰግናለን።

    (አዝማች)

    ከልብ እንዘምር

    ለዚህ ቀን ላበቃን።

    መጨረሻ የሌለው፣

    ሕይወት ልናገኝ ነው!

(በተጨማሪም ኢዮብ 33:25⁠ን፣ መዝ. 72:7⁠ን እና ራእይ 21:4⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ