የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 46
  • ይሖዋ እናመሰግንሃለን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ እናመሰግንሃለን
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ እናመሰግንሃለን
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የአምላክ አገልጋይ ጸሎት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለተደረገልህ ነገር አስታውሰህ ታመሰግናለህ?
    ከታላቁ አስተማሪ ተማር
  • የጸሎት መብታችሁን ከፍ አድርጋችሁ ተመልከቱት
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2022
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 46

መዝሙር 46

ይሖዋ እናመሰግንሃለን

በወረቀት የሚታተመው

(1 ተሰሎንቄ 5:18)

  1. 1. ይሖዋ እናመሰግንሃለን፣

    የእውነት ብርሃን ስለበራልን።

    አመስጋኞች ነን ለጸሎት መብታችን፤

    ስለምትሰማ ልመናችንን።

  2. 2. ለውዱ ልጅህ ይድረስህ ምስጋና፤

    በ’ምነት ዓለምን ድል አ’ርጓልና።

    ለምትሰጠን አመራር ተመስገን፤

    ጸንተን እንድንቆም ስለምትረዳን።

  3. 3. አምላክ ሆይ፣ እናመሰግንሃለን፣

    ስለ ክቡር የስብከት ሥራችን።

    በቅርቡ ያልፋል፣ መከራ አይኖርም፤

    ምስጋና ይድረስህ ለዘላለም።

(በተጨማሪም መዝ. 50:14⁠፤ 95:2⁠፤ 147:7⁠ን እና ቆላ. 3:15⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ