የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 10
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የይሖዋን በኩር አወድሱ!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አዲሱን የምድር ንጉሥ አወድሱ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ለይሖዋ ክብር ስጡ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 10

መዝሙር 10

ይሖዋ አምላካችንን አወድሱ!

በወረቀት የሚታተመው

(መዝሙር 145:12)

  1. 1. ይወደስ! ይሖዋ አምላክ!

    ክብራማው ስሙም ይታወቅ!

    ተናገር ቀኑ መቅረቡን፤

    ሰዎች ሁሉ ይስሙ ጥሪውን።

    ልጁ ’ሚገዛበት ጊዜ ደርሷል፤

    ይሖዋ ራሱ ተናግሯል።

    ’ሚያመጣውን በረከት በሙሉ፣

    ተናገር ለሰዎች ሁሉ!

    (አዝማች)

    ይወደስ! ይሖዋ አምላክ!

    ታላቅነቱን ዓለም ይወቅ!

  2. 2. ይወደስ! እልል በሉለት!

    ስሙንም ከፍ አድርጉለት!

    ምስጋና ሞልቶት ልባችን፣

    ያወድሰው አንደበታችን።

    ኃያል ቢሆንም ትሑት አምላክ ነው፤

    ጥሩነቱ ወደር የለው።

    ደግ ነው፤ ’ሚያስፈልገንን ያውቃል፤

    ልመናችንን ይሰማል።

    (አዝማች)

    ይወደስ! ይሖዋ አምላክ!

    ታላቅነቱን ዓለም ይወቅ!

(በተጨማሪም መዝ. 89:27⁠፤ 105:1⁠ን እና ኤር. 33:11⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ