የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • g 10/11 ገጽ 2
  • ገጽ ሁለት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ገጽ ሁለት
  • ንቁ!—2011
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ልጆቻችሁን ከሕፃንነታቸው ጀምሮ አሠልጥኗቸው
    ለቤተሰብ ደስታ ቁልፉ ምንድን ነው?
  • ጥሩ ምክር ለማግኘት ጥረት አድርጉ
    ንቁ!—2007
  • የወላጅነት የሥራ ድርሻ
    ንቁ!—2004
  • ወላጆች፣ ልጆቻችሁ ይሖዋን እንዲወዱ እርዷቸው
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2022
ለተጨማሪ መረጃ
ንቁ!—2011
g 10/11 ገጽ 2

ገጽ ሁለት

ልጆችን ኃላፊነት የሚሰማቸው እንዲሆኑ አድርጎ ማሳደግ

አብዛኛውን ጊዜ ወላጆች ጨቅላ ልጃቸውን ሲመለከቱ ጨርሶ ወደ አእምሯቸው የማይመጣ ቢሆንም የማይቀር ነገር አለ፦ በእቅፋቸው የያዙት ሕፃን የኋላ ኋላ ትልቅ ሰው ሆኖ ራሱን ችሎ መኖር ይጀምራል። ይህ የሕይወት እውነታ ነው፤ መጽሐፍ ቅዱስም “ሰው ከአባቱና ከእናቱ ተለይቶ” እንደሚኖር ይገልጻል።—ዘፍጥረት 2:24

ይሁን እንጂ ልጆች አድገው ከቤት ሲወጡ ብዙ ወላጆች ደስታና ሐዘን የተቀላቀለበት ስሜት የሚያድርባቸው ከመሆኑም ሌላ ይጨነቃሉ። ‘ልጃችንን በተገቢው መንገድ አሳድገነዋል?’ ብለው ያስባሉ። ‘ልጃችን ሥራ ይዞ፣ የራሱ ቤት ኖሮት እንዲሁም የሚያገኘውን ገቢ አብቃቅቶ መኖር ይችል ይሆን?’ ከዚህም በላይ ‘ልጃችን ያስተማርነውን የሥነ ምግባር መሥፈርት ጠብቆ ይኖር ይሆን?’ የሚለው ጉዳይ ያሳስባቸዋል።—ምሳሌ 22:6፤ 2 ጢሞቴዎስ 3:15

ይህ የንቁ! መጽሔት ልዩ እትም ልጆች ከሚያልፉበት ከእያንዳንዱ የእድገት ደረጃ ጋር በተያያዘ ወላጆች መጽሐፍ ቅዱስ የሚሰጠውን ምክር ተግባራዊ ማድረጋቸው ጥቅም የሚያስገኝላቸው እንዴት እንደሆነ ያብራራል።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ