ሣጥን 6ሀ
“የራስህን ፀጉርና ጢምህን ተላጭ”
በወረቀት የሚታተመው
ሕዝቅኤል በኢየሩሳሌም ላይ በቅርቡ የሚፈጸሙ ክንውኖችን በትንቢታዊ ድራማ መልክ አሳየ
“ተላጭ”
አይሁዳውያን ጥቃት ይሰነዘርባቸዋል እንዲሁም ተጠራርገው ይጠፋሉ
“መዝነውና ከፋፍለው”
የይሖዋ ፍርድ በታሰበበትና ሥር ነቀል በሆነ መንገድ የሚፈጸም ይሆናል
‘አቃጥለው’
አንዳንዶች በከተማዋ ውስጥ ይሞታሉ
‘ምታው’
አንዳንዶች ከከተማዋ ውጭ ይገደላሉ
‘በትነው’
አንዳንዶች ከጥፋቱ ያመልጣሉ፤ ግን ሰላም አያገኙም
“ቋጥራቸው”
አንዳንድ ግዞተኞች ወደ ኢየሩሳሌም ይመለሳሉ፤ ንጹሕ አምልኮም ሙሉ በሙሉ አይጠፋም