የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w08 12/15 ገጽ 31
  • የ2008 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የ2008 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
  • ንዑስ ርዕሶች
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኢየሱስ ክርስቶስ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት
  • የሕይወት ታሪኮች
  • የተለያዩ ርዕሶች
  • የይሖዋ ምሥክሮች
  • የጥናት ርዕሶች
  • ይሖዋ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2008
w08 12/15 ገጽ 31

የ2008 የመጠበቂያ ግንብ ርዕስ ማውጫ

ርዕሱ የወጣበትን እትም የሚያመለክት

መጽሐፍ ቅዱስ

ስለ ወደፊቱ ጊዜ ይናገራል? 10/1

በቃል ከሚተላለፉ መልእክቶች ወደ ቅዱሳን መጻሕፍት፣ 9/1

ወንጌሎች ምን ያህል እምነት የሚጣልባቸው ናቸው? 10/1

የሉቃስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 3/15

የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 5/15

የማርቆስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 2/15

የማቴዎስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 1/15

የሮሜ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 6/15

የሰዎችን ሕይወት ይለውጣል፣ 8/1

“የባሕር መዝሙር” ጥንታዊ ቅጂ፣ 11/15

የቲቶ፣ የፊልሞና እንዲሁም የዕብራውያን መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 10/15

የአንደኛና የሁለተኛ ቆሮንቶስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 7/15

የአንደኛና የሁለተኛ ተሰሎንቄ እንዲሁም የአንደኛና የሁለተኛ ጢሞቴዎስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 9/15

የአንደኛ፣ የሁለተኛና የሦስተኛ ዮሐንስ እንዲሁም የይሁዳ መልእክት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 12/15

የያዕቆብ እንዲሁም የአንደኛና የሁለተኛ ጴጥሮስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 11/15

የዮሐንስ መጽሐፍ ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 4/15

የገላትያ፣ የኤፌሶን፣ የፊልጵስዩስና የቈላስይስ መጻሕፍት ጎላ ያሉ ነጥቦች፣ 8/15

ጥሩ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም መምረጥ፣ 5/1

ጥንታዊው ኪዩኒፎርም እና መጽሐፍ ቅዱስ፣ 12/15

ኢየሱስ ክርስቶስ

‘ለዋጮችን’ ጠቅሷል፣ 12/1

ማየት የተሳነውን ሰው ቀስ በቀስ ፈወሰው፣ 4/1

ስለ መሲሑ የተነገሩ ትንቢቶች፣ 10/1

ቃል ሁሉን ቻይ አምላክ ነው? 11/1

በሕይወትህ ላይ ምን ተጽዕኖ ያሳድራል? 12/1

በኢየሱስ ስም መጸለይ ያለብን ለምንድን ነው? 2/1

ተአምራዊ ፈውሶችን አከናውኗል፣ 5/1

አልዓዛር ወደተቀበረበት ቦታ ለመድረስ አራት ቀን የፈጀበት ለምን ነበር? 1/1

አናጢ በነበረበት ወቅት ያከናወነው ሥራ፣ 12/1

አድማጮቹን አስደነቀ፣ 9/1

ኢየሱስ ‘ራሱን የአምላክ ልጅ በማድረጉ’ ጳንጥዮስ ጲላጦስ የፈራው ለምን ነበር? 6/1

ከሌሎች ጋር ያለን ግንኙነት፣ 8/1

ኮከብ ቆጣሪዎቹ ኢየሱስን የጠየቁት መቼ ነበር? 1/1

የተናገረው ስለ ገሃነመ እሳት ነበር? (ማር. 9:48)፣ 6/15

የኢየሱስ ሞት ሊያድንህ የሚችለው እንዴት ነው? 3/1

ይሁዳ ኢየሱስን አሳልፎ ለመስጠት በ30 ጥሬ ብር የተዋዋለው ለምንድን ነው? 9/1

ይናገር የነበረው ቋንቋ፣ 8/1

ጴጥሮስ ኢየሱስን መካዱ፣ 1/1

ክርስቲያናዊ ሕይወትና ባሕርያት

ልጃችሁ የደረሰበትን ሐዘን እንዲቋቋም እርዱት፣ 7/1

ልጆችን መረን በሚለቅ ኅብረተሰብ ውስጥ ልጅ ማሳደግ፣ 4/1

ሕይወታቸው ይበልጥ ትርጉም ያለው እንዲሆን አድርገዋል፣ 1/15

‘መጨረሻህ ምን እንደሚሆን’ አስተውል፣ 9/1

ምን ዓይነት ሰው መሆን ትፈልጋለህ? 11/15

‘ሰላም የሚገኝበትን ማንኛውንም ጥረት እናድርግ፣’ 11/15

ሳሙኤል ዘወትር ትክክል የሆነውን ያደርግ ነበር፣ 8/1

በሕይወቷ የምትረካ እናት፣ 2/1

በጉርምስና ዕድሜ ላይ ከሚገኙ ልጆች ጋር የሐሳብ ልውውጥ ማድረግ፣ 8/1

በጠና የታመሙ ሰዎችን ማጽናናት፣ 5/1

ቤተሰባችሁን ‘ባማሩ ቃላት’ የምታንጹ ሁኑ፣ 1/1

ትክክለኛ እውቀት በመቅሰም እያደጋችሁ ሂዱ፣ 9/15

ችግሮችን መፍታት፣ 5/1

ንጽሕና— አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው? 12/1

አመስጋኝ መሆን ያለብን ለምንድን ነው? 8/1

‘አምላክን ምሰሉ፣’ 10/1

‘አምላክን በመፍራት ቅዱስ’ ሆናችሁ ኑሩ፣ 5/15

አምላክን በሚያስደስተው መንገድ በማምለክ ኢየሱስን ምሰሉ፣ 9/15

አሳዛኝ ሁኔታ ቢደርስብህም ደስተኛ መሆን ትችላለህ፣ 3/1

እስራኤላውያን ከፈጸሙት ስሕተት ትምህርት ማግኘት፣ 2/15

እቅድህ ከአምላክ ዓላማ ጋር ይስማማል? 7/1

እንደ ስንዴ ሲበጠሩ፣ 1/15

እንደ ዮሴፍ ወንድሞች ቅናት አድሮብህ ያውቃል? 10/1

ከሌሎች ጋር ያለን ግንኙነት፣ 8/1

ከራሳችን በምንጠብቀው ነገር ምክንያታዊ መሆን፣ 7/15

ከቤተሰብና ከጉባኤ ርቀው ቢኖሩም አልተረሱም (የመጦሪያ ተቋማት)፣ 4/15

የመርዳት ፍላጎት ነበራት፣ 6/1

የማወቅ ፍላጎት፣ 6/1

የምትገነባው በአሸዋ ላይ ነው ወይስ በዓለት ላይ? 11/1

የጋብቻ ቃል ኪዳንን አክብሮ መኖር፣ 11/1

ድክመቶች ቢኖሩንም ብርቱዎች መሆን፣ 6/15

ግጭቶችን መፍታት (በጋብቻ ውስጥ)፣ 2/1

ጥሩ አባት መሆን የምትችለው እንዴት ነው? 10/1

የሕይወት ታሪኮች

ስሕተት ለማግኘት ያደረግኩት ጥረት እውነትን እንዳውቅ አስቻለኝ (ሩዶልፍ ስቱዋርት ማርሻል)፣ 12/1

በኮሪያ የአምላክ ሕዝቦች ቁጥር እየጨመረ ሲሄድ ተመልክቻለሁ (ሚልተን ሃሚልተን)፣ 12/15

በወጣትነቴ ካጋጠመኝ ተስፋ መቁረጥ እፎይታ አገኘሁ (ኤውሴቢዮ ሞርሲዮ)፣ 1/1

“በጽድቅ መንገድ ይመራኛል” (ኦልገ ካምቤል)፣ 3/1

አምላክ ምሕረት አሳይቶኛል (ቦልፌንክ ሞክኒክ)፣ 7/1

እምነቴ ያጋጠሙኝን አሳዛኝ ሁኔታዎች እንድቋቋም ረድቶኛል (ሶሌዳድ ካስቲዮ)፣ 10/1

“ከቤት ወደ ቤት ማገልገልህን ፈጽሞ እንዳትረሳ” (ያኮፕ ኖይፌልድ)፣ 9/1

የአምላክን ፈቃድ በማድረግ ያገኘሁት የዕድሜ ልክ ደስታ (ቢል ያርምቸክ)፣ 6/1

‘ይሖዋ ብርታቴ ነው’ (ጆን ኮቪል)፣ 10/15

ይሖዋ ከእኛ ጋር ስለነበር አልፈራንም (ኤዪፕቲኣ ፔትሪዱ)፣ 7/15

የተለያዩ ርዕሶች

ለንጹሑ አምልኮ ጥብቅና ቆሟል (ኤልያስ)፣ 1/1

ሕይወት የሚያስገኝ የውኃ ምንጭ፣ 6/1

‘ሕጉ ሞግዚታችን ሆነ፣’ 3/1

ሙታን ያላቸው ተስፋ፣ 11/1

ማርቆስ ተስፋ አልቆረጠም፣ 2/1

ማርያም የተጠቀመችው ሽቱ፣ 5/1

ምድራችን ትጠፋ ይሆን? 4/1

ምድር “ትኩሳት” ይዟታል፣ 9/1

ምድር ትጠፋ ይሆን? 8/1

ሲኦልን ልትፈራው ይገባል? 11/1

ሳውል፣ ጳውሎስ በሚለው ስሙ መጠራት የጀመረው መቼ ነው? 3/1

ቅዱስ ቁርባን፣ 4/1

“በልቧ ይዛ ታሰላስል ነበር” (ማርያም)፣ 10/1

በመካከላቸው የነበረውን ግድግዳ መጥቀሱ ነበር? (ኤፌ. 2:11-15)፣ 7/1

በቤተ መቅደሱ ውስጥ የነበረው በርሜል ውኃ የመያዝ አቅሙ ምን ያህል ነበር? 2/1

በንቃትና በትዕግሥት ተጠባብቋል (ኤልያስ)፣ 4/1

በአቁማዳ ውስጥ ያለ እንባ፣ 10/1

በዛሬው ጊዜ የሚደረገው ‘ተአምራዊ ፈውስ’ የአምላክ ድጋፍ አለው? 12/1

ቤተ መቅደሱ የተገነባባቸው ድንጋዮች፣ 8/1

ቴል ዓራድ፣ 7/1

ንጉሥ ሰለሞን ምን ያህል ወርቅ ነበረው? 11/1

ኖኅ እና የጥፋት ውኃ፣ 6/1

አርማጌዶን፣ 4/1

አይሁዳውያን ሰንበትን ማክበር የሚጀምሩት ከምሽት አንስቶ የሆነው ለምንድን ነው? 10/1

አይሁዳውያን በሙሉ ወደ ክርስትና ይለወጣሉ? (ሮሜ 11:26)፣ 6/15

አዳም እንዴት ኃጢአት ሊሠራ ቻለ? 10/1

ኢየሱስ ምድር ላይ በነበረበት ጊዜ አይሁዳውያን በብዙ ቦታዎች ተበትነው ይኖሩ የነበሩት ለምንድን ነው? 11/1

ኢየሱስና ጴጥሮስ ለቤተ መቅደሱ ግብር አንድ ሳንቲም ብቻ የከፈሉት ለምንድን ነው? 2/1

ኢያሪኮ የሚባል ከተማ አንድ ብቻ ነበር ወይስ ሁለት? 5/1

“እነሆ! እኔ የጌታ ባሪያ ነኝ” (ማርያም)፣ 7/1

‘እጆችን መጫን’ (ዕብ 6:2)፣ 9/15

ከጥቅልል ማንበብ፣ 4/1

ዘካርያስ፣ ጢሮስ ከጠፋች በኋላ ከተማዋ እንደምትጠፋ ትንቢት የተናገረው ለምን ነበር? 6/1

የልድያ መንግሥት በዛሬው ጊዜ የምታሳድረው ተጽዕኖ፣ 4/1

የሕይወት ዓላማ፣ 2/1

የመበለቲቷ ሁለት ሳንቲሞች፣ 3/1

የምትወደው ሰው ሲሞት፣ 7/1

‘የሰባውን ብሉ’ (ነህ. 8:10) እና ‘ስብ ከቶ አትብሉ’ (ዘሌ. 3:17) የሚሉትን ጥቅሶች ማስማማት የምንችለው እንዴት ነው? 12/15

“የሰንበት መንገድ፣” 10/1

የሰዶምና የገሞራ ጥፋት፣ 3/1

የቃየን ቁጣ፣ 7/1

“የተርሴስ መርከቦች፣” 11/1

የተሻለ ጊዜ ይመጣ ይሆን? 8/1

የአምላክ መንግሥት፣ 1/1, 5/1

የአርማጌዶን ጦርነት የሚደረገው የት ነው? 4/1

የአእምሮ ሰላም፣ 2/1

የእስራኤል ነገዶች 12 ናቸው ወይስ 13? 7/1

የዝግመተ ለውጥ ጽንሰ ሐሳብ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ይስማማል? 1/1

የግድያ ሴራ የጠነሰሱት ሰዎች ራሳቸው ተገደሉ! (ዳንኤል)፣ 11/1

ግሪክኛ በሚነገርባቸው አገሮች የነበሩት የጥንቶቹ ክርስቲያኖች፣ 12/1

“የፍቺ ወረቀት፣” 9/1

ዳዊት ያልፈራው ለምን ነበር? 12/1

ጢሞቴዎስ፣ 4/1

የይሖዋ ምሥክሮች

ለመጠበቂያ ግንብ አንባቢያን (በመጠበቂያ ግንብ ላይ የተደረጉ ለውጦች)፣ 1/1

ለጉብኝት ክፍት የሆነው በዓላማ ነው (ደቡብ አፍሪካ)፣ 11/1

ሕይወት ምን ያህል ውድ እንደሆነ ተገነዘብኩ፣ 9/1

መስቀልን ለአምልኮ የማይጠቀሙበት ለምንድን ነው? 3/1

መጽሐፍ ቅዱስ የሰዎችን ሕይወት ይለውጣል፣ 8/1

ስለ እምነት ለማስረዳት ዝግጁ መሆን (አንዲት ተማሪ)፣ 6/15

በሰሎሞን ደሴቶች የደረሰ የተፈጥሮ አደጋ፣ 5/1

“በአምላክ መንፈስ መመራት” የአውራጃ ስብሰባ፣ 3/1

በአንዲስ ተራሮች ምሥራቹን መስበክ፣ 3/15

በገበያ ሥፍራ መመሥከር፣ 9/15

በጣም አስፈላጊ የሆነ ቀጠሮ፣ 3/15

በጦርነት የማይካፈሉት ለምንድን ነው? 7/1

ብሉይ ኪዳንን ይቀበላሉ? 12/1

አምላክን “በአንድ ልብና በአንድ ሐሳብ” ማገልገል (መዋጮዎች)፣ 11/15

“እንዲህ ያለ ፍቅር አግኝቼ አላውቅም” (ዶሚኒካን ሪፑብሊክ)፣ 3/1

“ኮኮ ወንዝ ስትደርስ ወደ ቀኝ ታጠፍ፣” 9/1

“ዛሬ ማታ ቁጭ ብዬ አነበዋለሁ፣” 6/1

የመጠበቂያ ግንብ መጽሔት የጥናት እትም፣ 1/15

የሚድኑት እነሱ ብቻ እንደሆኑ ያምናሉ? 11/1

የማያ ሕዝቦች ያገኙት እውነተኛ ነፃነት፣ 12/1

የበላይ አካሉ አደረጃጀት፣ 5/15

የዘመናችን “እስራኤላዊቷ ልጃገረድ፣” 6/1

የይሖዋ ምሥክሮች ባልና ሚስት ያለያያሉ? 11/1

የጊልያድ የምረቃ ሥነ ሥርዓት፣ 2/15, 8/15

ይሖዋን ለማወደስ የሚያስችሉ አዳራሾችን መገንባት (በሜክሲኮና በቤሊዝ የተሠሩ የመንግሥት አዳራሾች)፣ 2/1

ድንቅ ብልሃት (በአውራጃ ስብሰባ ላይ ለመገኘት)፣ 6/15

ጥቁሩ ቀበቶ የወለቀበት ዕለት፣ 12/1

ጥቃት የተፈጸመባቸው ሰዎች መብታቸው ተከበረ (የጆርጂያ ሪፑብሊክ)፣ 3/1

የጥናት ርዕሶች

‘ለማስተማር ጥበብህ’ ትኩረት ስጥ፣ 1/15

ለአምላክ መንግሥት የበቁ ሆኖ መቆጠር፣ 1/15

ሌሎችን የምትመለከቱት በይሖዋ ዓይን ነው? 3/15

ልንሸሻቸው የሚገቡ ነገሮች፣ 6/15

ልንከታተላቸው የሚገቡ ባሕርያት፣ 6/15

ሕይወት ትርጉም ያለው እንዲሆን የሚያደርገው ምንድን ነው? 4/15

መልካም ማድረጋችሁን ቀጥሉ፣ 5/15

ሚዛናዊነት በሚንጸባረቅበት መንገድ እሺ ባዮች ሁኑ፣ 3/15

ምሥራቹን በሚገባ ለመመሥከር ቁርጥ ውሳኔ አድርጉ፣ 12/15

ሳይዘገዩ እንዲመለሱ እርዷቸው! 11/15

በሁሉም ነገሮች የአምላክን መመሪያ ፈልጉ፣ 4/15

በትዳራችሁ ተደሰቱ፣ 3/15

በአምላክ መንግሥት አማካኝነት የምናገኘው መዳን ቀርቧል! 5/15

በወጣትነታችሁ ይሖዋን ለማገልገል ምረጡ፣ 5/15

በዚህ የመጨረሻ ዘመን ትዳርና ወላጅ መሆን የሚያስከትለው ኃላፊነት፣ 4/15

በይሖዋ መንገድ ሂድ፣ 2/15

በጉ ወደ ሕይወት ውኃ ምንጭ እንዲመራቸው የበቁ ሆነው ተቆጥረዋል፣ 1/15

‘በጌታ የተቀበልከውን አገልግሎት ለመፈጸም ትኩረት ስጥ፣’ 1/15

ባልተከፋፈለ ልብ በታማኝነት መጽናት፣ 8/15

“ትክክለኛ የልብ ዝንባሌ ያላቸው” ሰዎች በጎ ምላሽ እየሰጡ ነው፣ 1/15

ትዳራችሁ “በሦስት የተገመደ” ሆኖ እንዲቀጥል ጥረት አድርጉ፣ 9/15

‘ንጹሑን ቋንቋ’ አጥርተህ ትናገራለህ? 8/15

ንጹሕ አቋምህን መጠበቅህ አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው? 12/15

ንጹሕ አቋምህን ጠብቀህ ትመላለሳለህ? 12/15

አክብሮት በማሳየት ረገድ ቀዳሚ ነህ? 10/15

ኢየሱስ በአምላክ ዓላማ ውስጥ የሚጫወተውን ልዩ ሚና ከፍ አድርጋችሁ ተመልከቱ፣ 12/15

ኢየሱስ እንዳደረገው “ዲያብሎስን ተቃወሙት፣” 11/15

ኢየሱስ ክርስቶስ—ታላቁ ሚስዮናዊ፣ 2/15

እናንት ወጣቶች፣ ታላቁ ፈጣሪያችሁን አስቡ፣ 4/15

ከመንጋው ወጥተው የባዘኑትን እርዱ፣ 11/15

ከሰዎች ጋር ምን ዓይነት ግንኙነት ሊኖረን ይገባል? 5/15

ከቤት ወደ ቤት በምናከናውነው አገልግሎት የሚያጋጥሙንን ተፈታታኝ ሁኔታዎች መቋቋም፣ 7/15

ከቤት ወደ ቤት የሚከናወነው አገልግሎት በአሁኑ ጊዜ አስፈላጊ የሆነው ለምንድን ነው? 7/15

“ከእናንተ ጥበበኛና አስተዋይ ማን ነው?” 3/15

‘ከከንቱ ነገሮች’ ራቁ፣ 4/15

ክብር ባለው መንገድ በመመላለስ ይሖዋን ማክበር፣ 8/15

‘የሚያሳድገው አምላክ’ ነው! 7/15

‘የቀድሞው ፍቅርህ’ እንዳይቀዘቅዝ ተጠንቀቅ፣ 6/15

የቱ እንደሚያፈራ አታውቁም! 7/15

የታላቁን ሚስዮናዊ ምሳሌ ተከተሉ፣ 2/15

የክርስቶስ መገኘት ለአንተ ምን ትርጉም አለው? 2/15

“የዓለምን መንፈስ” ተቃወሙ፣ 9/15

የዘላለም ሕይወት ለማግኘት ምን ያህል መሥዋዕት ትከፍላለህ? 10/15

የይሖዋን ሥልጣን ተቀበሉ፣ 6/15

የይሖዋ ‘ዓይኖች’ ሁሉንም ይመረምራሉ፣ 10/15

የጳውሎስን ምሳሌ በመከተል መንፈሳዊ እድገት አድርጉ፣ 5/15

ይሖዋ ለእርዳታ የምናሰማውን ጩኸት ይሰማል፣ 3/15

ይሖዋ በጥንት ዘመናት ሕዝቦቹን ‘ታድጓል፣’ 9/15

ይሖዋ ታማኞቹን አይጥልም፣ 8/15

ይሖዋን ዘወትር በፊትህ አድርግ፣ 2/15

ይሖዋ አረጋዊ ለሆኑ አገልጋዮቹ በጥልቅ ያስባል፣ 8/15

ይሖዋ እኛንም ‘ይታደገናል፣’ 9/15

ይሖዋ ከልብ ለቀረበ ጸሎት የሰጠው መልስ፣ 10/15

ይሖዋ የሚመለከተን ለጥቅማችን ነው፣ 10/15

ጤናን በመንከባከብ ረገድ ቅዱስ ጽሑፋዊ አመለካከት ይኑራችሁ፣ 11/15

ይሖዋ

“ሕቡዕ ስም”? 6/1

ሕይወትን መልሶ መስጠት የሚችል አምላክ፣ 3/1

መከራ እንዲኖር የፈቀደው ለምንድን ነው? 2/1

ሥቃያችንን ይረዳልናል፣ 5/1

ስለ አንተ የሚያስብ እረኛ፣ 2/1

ስሙ በአዲስ ኪዳን ውስጥ መኖር አለበት? 8/1

በአምላክ ስም መጠቀም ስህተት ነው? 7/1

አምላክ ማንኛውንም አምልኮ ይቀበላል? 6/1

አምላክ በተፈጥሮ አደጋዎች አማካኝነት ሰዎችን ይቀጣል? 5/1

‘አምላክን ምሰሉ፣’ 10/1

“እጅግ ቅዱስና ታላቅ የሆነው የአምላክ ስም፣” 10/15

‘ከአምላክ ፍቅር ሊለየን’ የሚችል ነገር ይኖራል? 8/1

ከኢየሱስ ምን እንማራለን? 2/1

‘ከእያንዳንዳችን የራቀ አይደለም፣’ 7/1

ከፍ አድርጎ የሚመለከተን አምላክ፣ 4/1

ወደር የማይገኝለት አባት፣ 1/1

ውዳሴ የሚገባው ፈጣሪ፣ 12/1

‘የመጽናናት ሁሉ አምላክ፣’ 9/1

የሰማዩ አባትህን ታውቀዋለህ? 9/1

የአምላክ ልጅ መሆን፣ 3/1

የአምላክ ስም ትክክለኛ አጠራር የማይታወቅ ከሆነ በስሙ መጠቀም ለምን አስፈለገ? 9/1

ይሖዋ የሚናገረው ትንቢት፣ 1/1

ይቅር ለማለት ፈቃደኛ የሆነ አምላክ፣ 6/1

ፍትሕን የሚወድ አምላክ፣ 11/1

ፍጥረት ምን ያሳያል? 5/1

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ