የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ijwfq ርዕስ 28
  • የይሖዋ ምሥክሮች አሥራት ይሰጣሉ?

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የይሖዋ ምሥክሮች አሥራት ይሰጣሉ?
  • ስለ ይሖዋ ምሥክሮች ብዙ ጊዜ የሚነሱ ጥያቄዎች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ደስታ የሚያስገኝ ልግስና
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
  • የይሖዋን ውለታ እንዴት ልንመልስ እንችላለን?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1991
  • መጽሐፍ ቅዱስ ስለ አሥራት ምን ይላል?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
  • ከአቅም በላይ የሚደረግ መዋጮ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2002
ለተጨማሪ መረጃ
ስለ ይሖዋ ምሥክሮች ብዙ ጊዜ የሚነሱ ጥያቄዎች
ijwfq ርዕስ 28

የይሖዋ ምሥክሮች አሥራት ይሰጣሉ?

የይሖዋ ምሥክሮች አሥራት አይሰጡም፤ ሥራችን ድጋፍ የሚያገኘው ሰዎች በፈቃደኝነት በሚያደርጉት የገንዘብ መዋጮ ነው። ለመሆኑ አሥራት ምንድን ነው? የይሖዋ ምሥክሮች አሥራት የማይሰጡትስ ለምንድን ነው?

የአሥራት ሕግ ይኸውም አንድ ሰው ከንብረቱ አንድ አሥረኛውን እንዲያዋጣ የሚያዝዘው ደንብ ለጥንቱ የእስራኤል ብሔር የተሰጠው ሕግ ክፍል ነበር። ይሁንና መጽሐፍ ቅዱስ ‘አሥራት ስለመቀበል የሚያዝዘውን ሕግ’ ጨምሮ የሙሴ ሕግ ለክርስቲያኖች እንደማይሠራ በግልጽ ይናገራል።​—ዕብራውያን 7:5, 18፤ ቆላስይስ 2:13, 14

የይሖዋ ምሥክሮች የግዳጅ አሥራት ከመስጠት ወይም መሥዋዕት ከማቅረብ ይልቅ የጥንቶቹን ክርስቲያኖች ፈለግ በመከተል ለአገልግሎታቸው ድጋፍ የሚሰጡባቸው ሁለት መንገዶች አሉ፤ እነሱም፦ አንደኛ ምንም ገንዘብ ሳይከፈላቸው፣ በግለሰብ ደረጃ በስብከቱ ሥራ መሳተፍ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በፈቃደኝነት የገንዘብ መዋጮ ማድረግ ናቸው።

በመሆኑም ለክርስቲያኖች የተሰጠውን የሚከተለውን የመጽሐፍ ቅዱስ መመሪያ እንከተላለን፦ “አምላክ በደስታ የሚሰጠውን ሰው ስለሚወድ እያንዳንዱ ሰው ቅር እያለው ወይም ተገዶ ሳይሆን በልቡ ያሰበውን ይስጥ።”​—2 ቆሮንቶስ 9:7

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ