የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • አስቴር 10
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

አስቴር የመጽሐፉ ይዘት

      • አይሁዳውያን ከጥፋት ተረፉ፤ እንዲሁም ተደሰቱ (1-3)

አስቴር 10:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +አስ 2:5, 6
  • +አስ 8:15፤ ዳን 2:48
  • +አስ 1:3፤ ዳን 6:15
  • +ዕዝራ 4:15፤ አስ 6:1

አስቴር 10:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ከፍ ተደርጎ ይታይ የነበረ።”

  • *

    ቃል በቃል “ሰላም የሚናገር።”

ተዛማጅ ሐሳብ

አስ. 10:2አስ 2:5, 6
አስ. 10:2አስ 8:15፤ ዳን 2:48
አስ. 10:2አስ 1:3፤ ዳን 6:15
አስ. 10:2ዕዝራ 4:15፤ አስ 6:1
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
አስቴር 10:1-3

አስቴር

10 ንጉሥ አሐሽዌሮስ በምድሪቱና በባሕር ደሴቶች ላይ የሚኖሩ ሰዎች የግዳጅ ሥራ እንዲሠሩ አደረገ።

2 ንጉሡ ያከናወናቸው ታላላቅና አስደናቂ ሥራዎች በሙሉ እንዲሁም መርዶክዮስን+ ከፍ ከፍ እንዲያደርገው+ ስላነሳሳው ስለ መርዶክዮስ ታላቅነት የሚገልጸው ዘገባ በሜዶንና በፋርስ ነገሥታት+ ዘመን ስለተከናወኑ ነገሮች በሚተርከው መጽሐፍ+ ውስጥ ተጽፈው ይገኙ የለም? 3 አይሁዳዊው መርዶክዮስ ከንጉሥ አሐሽዌሮስ ቀጥሎ ያለ ሁለተኛ ሰው ነበር። በአይሁዳውያን መካከል ትልቅ ቦታ የነበረው፣* በብዙ ወንድሞቹ ዘንድ የተከበረ፣ ለወገኖቹ ጥቅም የቆመ እንዲሁም ለዘሮቻቸው ሁሉ ደህንነት የሚቆረቆር* ሰው ነበር።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ