የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 101
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • በንጹሕ አቋም የሚመላለስ ገዢ

        • ‘ትዕቢትን አልታገሥም’ (5)

        • ‘ወደ ታማኞች እመለከታለሁ’ (6)

መዝሙር 101:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በንጹሕ አቋም።”

  • *

    መዝ 7:8 ላይ የሚገኘውን የግርጌ ማስታወሻ ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 9:4፤ መዝ 78:70, 72

መዝሙር 101:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ከንቱ።”

  • *

    ወይም “ተግባራቸው ከእኔ ጋር አይጣበቅም።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 97:10

መዝሙር 101:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “አላውቅም።”

መዝሙር 101:5

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “አጠፋዋለሁ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ምሳሌ 20:19

መዝሙር 101:6

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በንጹሕ አቋም።”

መዝሙር 101:7

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “በዓይኖቼ ፊት።”

መዝሙር 101:8

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “አጠፋቸዋለሁ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ምሳሌ 20:8

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 101:21ነገ 9:4፤ መዝ 78:70, 72
መዝ. 101:3መዝ 97:10
መዝ. 101:5ምሳሌ 20:19
መዝ. 101:8ምሳሌ 20:8
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 101:1-8

መዝሙር

የዳዊት መዝሙር። ማህሌት።

101 ስለ ታማኝ ፍቅርና ስለ ፍትሕ እዘምራለሁ።

ይሖዋ ሆይ፣ ለአንተ የውዳሴ መዝሙር እዘምራለሁ።

 2 በማስተዋልና ነቀፋ በሌለበት መንገድ* እመላለሳለሁ።

ወደ እኔ የምትመጣው መቼ ነው?

በቤቴ ውስጥ በንጹሕ ልብ* እመላለሳለሁ።+

 3 በዓይኖቼ ፊት የማይረባ* ነገር አላኖርም።

ከትክክለኛው መንገድ የሚወጡ ሰዎች የሚያደርጓቸውን ነገሮች እጠላለሁ፤+

ከእነሱ ጋር የሚያገናኘኝ ምንም ጉዳይ የለም።*

 4 ጠማማ ልብ ከእኔ የራቀ ነው፤

ምንም ዓይነት ክፉ ነገር አልቀበልም።*

 5 የባልንጀራውን ስም በስውር የሚያጠፋን ሰው፣+

ጸጥ አሰኘዋለሁ።*

ትዕቢተኛ ዓይንና እብሪተኛ ልብ ያለውን ሰው፣

አልታገሠውም።

 6 ከእኔ ጋር እንዲኖሩ

በምድሪቱ ወዳሉ ታማኞች እመለከታለሁ።

ነቀፋ በሌለበት መንገድ* የሚመላለስ ሰው እኔን ያገለግለኛል።

 7 አታላይ የሆነ ሰው በቤቴ አይኖርም፤

ውሸት የሚናገር ሰው በፊቴ* አይቆምም።

 8 በምድሪቱ ላይ የሚገኙትን ክፉ ሰዎች ሁሉ በየማለዳው ጸጥ አሰኛለሁ፤*

ክፉ አድራጊዎችን ሁሉ ከይሖዋ ከተማ አስወግዳለሁ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ