የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 132
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • ዳዊትና ጽዮን ተመረጡ

        • “የቀባኸውን ሰው ገሸሽ አታድርግ” (10)

        • ካህናቷ መዳንን ይለብሳሉ (16)

መዝሙር 132:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 20:1

መዝሙር 132:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 7:2, 3

መዝሙር 132:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 5:11

መዝሙር 132:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 7:2፤ 1ነገ 8:17፤ 1ዜና 15:3, 12፤ ሥራ 7:45, 46

መዝሙር 132:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 17:12
  • +1ሳሙ 7:1፤ 1ዜና 13:6

መዝሙር 132:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 43:3
  • +1ዜና 28:2፤ መዝ 5:7

መዝሙር 132:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ዜና 6:41, 42
  • +ዘኁ 10:35፤ 2ሳሙ 6:17

መዝሙር 132:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 15:4፤ 2ነገ 19:34

መዝሙር 132:11

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ከማህፀንህ ፍሬ (አንዱን)።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 8:25፤ መዝ 89:3, 4, 20, 36፤ ኢሳ 9:7፤ ኤር 33:20, 21፤ ማቴ 9:27፤ ሉቃስ 1:69፤ ሥራ 2:30, 31፤ 13:22, 23

መዝሙር 132:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ዜና 29:19
  • +2ሳሙ 7:12, 16፤ 1ዜና 17:11, 12፤ መዝ 89:20, 29

መዝሙር 132:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 48:2, 3፤ 78:68፤ ዕብ 12:22
  • +መዝ 87:2

መዝሙር 132:14

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 46:5፤ ኢሳ 24:23

መዝሙር 132:15

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 22:26፤ 147:12, 14

መዝሙር 132:16

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 149:4
  • +መዝ 132:8, 9

መዝሙር 132:17

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “የዳዊትን ቀንድ አበቅላለሁ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 11:36፤ 15:4፤ 2ዜና 21:7

መዝሙር 132:18

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ዘውድ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 2:6፤ 72:8፤ ኢሳ 9:6፤ ራእይ 11:15

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 132:11ሳሙ 20:1
መዝ. 132:22ሳሙ 7:2, 3
መዝ. 132:32ሳሙ 5:11
መዝ. 132:52ሳሙ 7:2፤ 1ነገ 8:17፤ 1ዜና 15:3, 12፤ ሥራ 7:45, 46
መዝ. 132:61ሳሙ 17:12
መዝ. 132:61ሳሙ 7:1፤ 1ዜና 13:6
መዝ. 132:7መዝ 43:3
መዝ. 132:71ዜና 28:2፤ መዝ 5:7
መዝ. 132:82ዜና 6:41, 42
መዝ. 132:8ዘኁ 10:35፤ 2ሳሙ 6:17
መዝ. 132:101ነገ 15:4፤ 2ነገ 19:34
መዝ. 132:111ነገ 8:25፤ መዝ 89:3, 4, 20, 36፤ ኢሳ 9:7፤ ኤር 33:20, 21፤ ማቴ 9:27፤ ሉቃስ 1:69፤ ሥራ 2:30, 31፤ 13:22, 23
መዝ. 132:121ዜና 29:19
መዝ. 132:122ሳሙ 7:12, 16፤ 1ዜና 17:11, 12፤ መዝ 89:20, 29
መዝ. 132:13መዝ 48:2, 3፤ 78:68፤ ዕብ 12:22
መዝ. 132:13መዝ 87:2
መዝ. 132:14መዝ 46:5፤ ኢሳ 24:23
መዝ. 132:15መዝ 22:26፤ 147:12, 14
መዝ. 132:16መዝ 149:4
መዝ. 132:16መዝ 132:8, 9
መዝ. 132:171ነገ 11:36፤ 15:4፤ 2ዜና 21:7
መዝ. 132:18መዝ 2:6፤ 72:8፤ ኢሳ 9:6፤ ራእይ 11:15
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 132:1-18

መዝሙር

ወደ ላይ የመውጣት መዝሙር።

132 ይሖዋ ሆይ፣ ዳዊትን፣

የደረሰበትንም መከራ ሁሉ አስታውስ፤+

 2 ለይሖዋ እንዴት እንደማለ፣

ኃያል ለሆነው ለያዕቆብ አምላክ እንዴት እንደተሳለ አስብ፦+

 3 “ወደ ድንኳኔ፣ ወደ ቤቴ አልገባም።+

ወደ መኝታዬ፣ ወደ አልጋዬ አልወጣም፤

 4 ዓይኖቼ እንዲያንቀላፉ፣

ሽፋሽፍቶቼም እንዲያሸልቡ አልፈቅድም፤

 5 ይህም ለይሖዋ ስፍራ፣

ኃያል ለሆነው የያዕቆብ አምላክም ያማረ መኖሪያ እስከማገኝ ድረስ ነው።”+

 6 እነሆ፣ በኤፍራታ+ ስለ እሷ ሰማን፤

በጫካ በተሞላው ምድር አገኘናት።+

 7 ወደ መኖሪያው እንግባ፤+

በእግሩ ማሳረፊያ ፊት እንስገድ።+

 8 ይሖዋ ሆይ፣ ተነስ፤

አንተና የብርታትህ ታቦት፣+ ወደ ማረፊያ ስፍራህ ሂዱ።+

 9 ካህናትህ ጽድቅን ይልበሱ፤

ታማኝ አገልጋዮችህም እልል ይበሉ።

10 ለአገልጋይህ ለዳዊት ስትል፣

የቀባኸውን ሰው ገሸሽ አታድርግ።+

11 ይሖዋ ለዳዊት ምሏል፤

የገባውን ቃል ፈጽሞ አያጥፍም፦

“ከዘሮችህ መካከል አንዱን*

በዙፋንህ ላይ አስቀምጣለሁ።+

12 ወንዶች ልጆችህ ቃል ኪዳኔንና

የማስተምራቸውን ማሳሰቢያዎች ቢጠብቁ፣+

የእነሱም ልጆች

ለዘላለም በዙፋንህ ላይ ይቀመጣሉ።”+

13 ይሖዋ ጽዮንን መርጧታልና፤+

የራሱ መኖሪያ እንድትሆን ፈልጓል፤+ እንዲህም ብሏል፦

14 “ይህች ለዘላለም ማረፊያ ስፍራዬ ነች፤

በእሷ እኖራለሁ፤+ ይህ ምኞቴ ነውና።

15 የተትረፈረፈ የምግብ አቅርቦት እንዲኖራት በማድረግ እባርካታለሁ፤

ድሆቿን እህል አጠግባለሁ።+

16 ካህናቷ መዳንን እንዲለብሱ አደርጋለሁ፤+

ታማኝ ሕዝቦቿም እልል ይላሉ።+

17 በዚያ የዳዊትን ብርታት እጨምራለሁ።*

ለቀባሁት አገልጋዬ መብራት አዘጋጅቻለሁ።+

18 ጠላቶቹን ኀፍረት አከናንባለሁ፤

በራሱ ላይ ያለው አክሊል* ግን ያብባል።”+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ