የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 21
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • በይሖዋ የሚታመነው ንጉሥ የሚያገኛቸው በረከቶች

        • ንጉሡ ረጅም ዕድሜ ተሰጠው (4)

        • የአምላክ ጠላቶች ድል ይደረጋሉ (8-12)

መዝሙር 21:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 63:11
  • +መዝ 28:7

መዝሙር 21:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 2:8፤ 20:4

መዝሙር 21:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ከጠራ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 12:30

መዝሙር 21:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “የቀኖች ርዝማኔ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 13:3፤ 61:6

መዝሙር 21:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 7:8, 9

መዝሙር 21:6

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “በፊትህ ደስታ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 72:17
  • +መዝ 16:11፤ 45:7

መዝሙር 21:7

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ፈጽሞ አይንገዳገድም (አይውተረተርም)።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ሳሙ 30:6
  • +መዝ 16:8

መዝሙር 21:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 32:22፤ መዝ 110:5፤ ሚል 4:1

መዝሙር 21:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 34:16
  • +መዝ 2:1

መዝሙር 21:12

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “የደጋንህን አውታር።”

  • *

    ቃል በቃል “በፊታቸው።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 9:3፤ 56:9

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 21:1መዝ 63:11
መዝ. 21:1መዝ 28:7
መዝ. 21:2መዝ 2:8፤ 20:4
መዝ. 21:32ሳሙ 12:30
መዝ. 21:4መዝ 13:3፤ 61:6
መዝ. 21:52ሳሙ 7:8, 9
መዝ. 21:6መዝ 72:17
መዝ. 21:6መዝ 16:11፤ 45:7
መዝ. 21:71ሳሙ 30:6
መዝ. 21:7መዝ 16:8
መዝ. 21:9ዘዳ 32:22፤ መዝ 110:5፤ ሚል 4:1
መዝ. 21:11መዝ 34:16
መዝ. 21:11መዝ 2:1
መዝ. 21:12መዝ 9:3፤ 56:9
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 21:1-13

መዝሙር

ለሙዚቀኞች ቡድን መሪ። የዳዊት ማህሌት።

21 ይሖዋ ሆይ፣ ንጉሡ በአንተ ብርታት ደስ ይለዋል፤+

በማዳን ሥራህ እጅግ ሐሴት ያደርጋል!+

 2 የልቡን ፍላጎት አሟልተህለታል፤+

የከንፈሩንም ልመና አልከለከልከውም። (ሴላ)

 3 የተትረፈረፉ በረከቶች ይዘህ ተቀበልከው፤

ምርጥ ከሆነ* ወርቅ የተሠራ አክሊልም በራሱ ላይ ደፋህለት።+

 4 ሕይወትን ለመነህ፤

አንተም ረጅም ዕድሜ* ብሎም የዘላለም ሕይወት ሰጠኸው።+

 5 የማዳን ሥራህ ታላቅ ክብር ያስገኝለታል።+

ሞገስና ግርማ አጎናጸፍከው።

 6 ለዘላለም እንዲባረክ አደረግከው፤+

ከእሱ ጋር እንዳለህ ሲያውቅ* በጣም ደስ ይለዋል።+

 7 ንጉሡ በይሖዋ ይተማመናልና፤+

በልዑሉ አምላክ ታማኝ ፍቅር የተነሳ ፈጽሞ አይናወጥም።*+

 8 እጅህ ጠላቶችህን ሁሉ ይይዛቸዋል፤

ቀኝ እጅህም የሚጠሉህን ይይዛቸዋል።

 9 በተወሰነው ጊዜ ትኩረትህን በእነሱ ላይ ስታደርግ እሳት እንደሚንቀለቀልበት ምድጃ ታደርጋቸዋለህ።

ይሖዋ በቁጣው ይውጣቸዋል፤ እሳትም ይበላቸዋል።+

10 የሆዳቸውን ፍሬ ከምድር ገጽ፣

ዘራቸውንም ከሰው ልጆች መካከል ታጠፋለህ።

11 በአንተ ላይ ክፉ ለመሥራት አስበዋልና፤+

ሊሳካ የማይችል ሴራ ጠንስሰዋል።+

12 ቀስትህን* በእነሱ ላይ* በማነጣጠር

እንዲያፈገፍጉ ታደርጋለህና።+

13 ይሖዋ ሆይ፣ በብርታትህ ተነስ።

ለኃያልነትህ የውዳሴ መዝሙር እንዘምራለን።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ