የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ማርቆስ 16
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ማርቆስ የመጽሐፉ ይዘት

      • ኢየሱስ ከሞት ተነሳ (1-8)

ማርቆስ 16:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 20:8, 9
  • +ማቴ 28:1
  • +ሉቃስ 23:55, 56

ማርቆስ 16:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሉቃስ 24:1፤ ዮሐ 20:1

ማርቆስ 16:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሉቃስ 24:2, 3

ማርቆስ 16:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሉቃስ 24:4
  • +ማር 8:31፤ ሉቃስ 18:33፤ ሥራ 4:10
  • +ማቴ 28:5, 6

ማርቆስ 16:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 26:32፤ ማር 14:28
  • +ማቴ 28:7

ማርቆስ 16:8

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ከፍተኛ ተአማኒነት ያላቸው በእጅ የተጻፉ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥንታዊ ቅጂዎች እንደሚያመለክቱት የማርቆስ ወንጌል የሚያበቃው ቁጥር 8 ላይ ነው። ከተጨማሪው መረጃ ላይ ሀ3ን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 28:8፤ ሉቃስ 24:9

ተዛማጅ ሐሳብ

ማር. 16:1ዘፀ 20:8, 9
ማር. 16:1ማቴ 28:1
ማር. 16:1ሉቃስ 23:55, 56
ማር. 16:2ሉቃስ 24:1፤ ዮሐ 20:1
ማር. 16:4ሉቃስ 24:2, 3
ማር. 16:6ሉቃስ 24:4
ማር. 16:6ማር 8:31፤ ሉቃስ 18:33፤ ሥራ 4:10
ማር. 16:6ማቴ 28:5, 6
ማር. 16:7ማቴ 26:32፤ ማር 14:28
ማር. 16:7ማቴ 28:7
ማር. 16:8ማቴ 28:8፤ ሉቃስ 24:9
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ማርቆስ 16:1-8

የማርቆስ ወንጌል

16 ሰንበት+ ካለፈ በኋላም መግደላዊቷ ማርያም፣ የያዕቆብ እናት ማርያምና+ ሰሎሜ ሄደው አስከሬኑን ሊቀቡ ጥሩ መዓዛ ያላቸው ቅመሞች ገዙ።+ 2 ከዚያም በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን በማለዳ ፀሐይ ስትወጣ ወደ መቃብሩ መጡ።+ 3 እርስ በርሳቸውም “በመቃብሩ ደጃፍ ላይ ያለውን ድንጋይ ማን ያንከባልልልናል?” ይባባሉ ነበር። 4 ቀና ብለው ሲመለከቱ ግን በጣም ትልቅ የነበረው ድንጋይ ከቦታው ተንከባሎ አዩ።+ 5 ወደ መቃብሩ ሲገቡ ነጭ ልብስ የለበሰ አንድ ወጣት በቀኝ በኩል ተቀምጦ አዩና ደነገጡ። 6 እሱም እንዲህ አላቸው፦ “አትደንግጡ።+ በእንጨት ላይ የተሰቀለውን የናዝሬቱን ኢየሱስን እየፈለጋችሁ እንደሆነ አውቃለሁ። እሱ ተነስቷል።+ እዚህ የለም። ተመልከቱ፣ እሱን ያኖሩበት ስፍራ ይኸውና።+ 7 ይልቁንስ ሄዳችሁ ለደቀ መዛሙርቱና ለጴጥሮስ ‘ቀድሟችሁ ወደ ገሊላ ይሄዳል።+ እንደነገራችሁም እዚያ ታዩታላችሁ’ በሏቸው።”+ 8 እነሱም ከመቃብሩ ከወጡ በኋላ በአድናቆት ተውጠው በፍርሃት እየተንቀጠቀጡ ሸሽተው ሄዱ። ከፍርሃታቸውም የተነሳ ለማንም ምንም ነገር አልተናገሩም።*+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ