-
ዘፀአት 7:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 ያም ሆኖ የፈርዖን ልብ ደነደነ፤+ ልክ ይሖዋ እንዳለውም ያሉትን ነገር አልሰማቸውም።
-
-
ዘፀአት 8:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 ፈርዖንም ችግሩ ጋብ ማለቱን ባየ ጊዜ ልቡን አደነደነ፤ ልክ ይሖዋ እንደተናገረውም እነሱን ለመስማት ፈቃደኛ አልሆነም።+
-
-
ዘፀአት 8:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
19 በመሆኑም አስማተኞቹ ካህናት ፈርዖንን “ይህ የአምላክ ጣት ነው!”+ አሉት። የፈርዖን ልብ ግን ደነደነ፤ ልክ ይሖዋ እንዳለውም እነሱን አልሰማቸውም።
-
-
ዘፀአት 9:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 ሆኖም ይሖዋ የፈርዖን ልብ እንዲደነድን ፈቀደ፤ ፈርዖንም ልክ ይሖዋ ለሙሴ እንደነገረው እነሱን አልሰማቸውም።+
-
-
ዘፀአት 9:35አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
35 የፈርዖን ልብ ደነደነ፤ ልክ ይሖዋ በሙሴ አማካኝነት እንደተናገረውም እስራኤላውያንን አለቀቀም።+
-
-
ዘፀአት 10:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 ሆኖም ይሖዋ የፈርዖን ልብ እንዲደነድን ፈቀደ፤+ እሱም እስራኤላውያንን አለቀቀም።
-
-
ዘፀአት 10:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 ይሖዋም የፈርዖን ልብ እንዲደነድን ፈቀደ፤ እሱም ሊለቃቸው ፈቃደኛ አልሆነም።+
-