የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 35:6, 7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 የይሖዋ መልአክ ሲያሳድዳቸው

      መንገዳቸው በጨለማ የተዋጠና የሚያዳልጥ ይሁን።

       7 ያላንዳች ምክንያት እኔን ለማጥመድ በስውር መረብ ዘርግተዋልና፤

      ያላንዳች ምክንያት ጉድጓድ ቆፍረውልኛል።*

  • ኤርምያስ 23:11, 12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 “ነቢዩም ሆነ ካህኑ ተበክለዋል።*+

      በገዛ ቤቴ እንኳ ሳይቀር የሠሩትን ክፋት አግኝቻለሁ”+ ይላል ይሖዋ።

      12 “ስለሆነም መንገዳቸው የሚያዳልጥና ጨለማ ይሆናል፤+

      ይገፋሉ እንዲሁም ይወድቃሉ።

      በሚመረመሩበት ዓመት፣

      ጥፋት አመጣባቸዋለሁና” ይላል ይሖዋ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ