የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 104:27, 28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 በወቅቱ ምግባቸውን እንድትሰጣቸው፣

      ሁሉም አንተን ይጠባበቃሉ።+

      28 አንተ የምትሰጣቸውን ይሰበስባሉ።+

      እጅህን ስትከፍት መልካም ነገሮችን ይጠግባሉ።+

  • መዝሙር 107:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 እሱ የተጠማውን* አርክቷልና፤

      የተራበውንም* በመልካም ነገሮች አጥግቧል።+

  • መዝሙር 132:14, 15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 “ይህች ለዘላለም ማረፊያ ስፍራዬ ነች፤

      በእሷ እኖራለሁ፤+ ይህ ምኞቴ ነውና።

      15 የተትረፈረፈ የምግብ አቅርቦት እንዲኖራት በማድረግ እባርካታለሁ፤

      ድሆቿን እህል አጠግባለሁ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ