የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 63:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 63 አምላክ ሆይ፣ አንተ አምላኬ ነህ፤ አንተን ዘወትር እጠባበቃለሁ።+

      አንተን ተጠማሁ።*+

      ውኃ በሌለበት ደረቅና የተጠማ ምድር

      አንተን ከመናፈቄ የተነሳ እጅግ ዝያለሁ።*+

  • መዝሙር 105:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ይሖዋንና ብርታቱን ፈልጉ።+

      ፊቱን ሁልጊዜ እሹ።

  • ሶፎንያስ 2:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 እናንተ የጽድቅ ድንጋጌዎቹን* የምታከብሩ፣

      በምድር ላይ የምትኖሩ የዋሆች* ሁሉ ይሖዋን ፈልጉ።+

      ጽድቅን ፈልጉ፤ የዋህነትን* ፈልጉ።

      ምናልባት በይሖዋ የቁጣ ቀን ትሰወሩ ይሆናል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ