የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሩት 2:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 ላደረግሽው ሁሉ ይሖዋ ብድራትሽን ይመልስልሽ፤+ በክንፎቹ ሥር ለመጠለል+ ብለሽ ወደ እሱ የመጣሽበት የእስራኤል አምላክ ይሖዋ ሙሉ ዋጋሽን* ይክፈልሽ።”

  • መዝሙር 17:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 እንደ ዓይንህ ብሌን ጠብቀኝ፤+

      በክንፎችህ ጥላ ሰውረኝ።+

  • መዝሙር 91:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 በላባዎቹ ይከልልሃል፤*

      በክንፎቹም ሥር መጠጊያ ታገኛለህ።+

      ታማኝነቱ+ ትልቅ ጋሻና+ መከላከያ ቅጥር* ይሆንልሃል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ