የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • አስቴር 7:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 በመሆኑም ሃማን ለመርዶክዮስ ባዘጋጀው እንጨት ላይ ሰቀሉት፤ የንጉሡም ቁጣ በረደ።

  • መዝሙር 10:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ክፉ ሰው በእብሪት ተነሳስቶ ምስኪኑን ያሳድዳል፤+

      ይሁንና በወጠነው ሴራ ይያዛል።+

  • መዝሙር 35:7, 8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ያላንዳች ምክንያት እኔን ለማጥመድ በስውር መረብ ዘርግተዋልና፤

      ያላንዳች ምክንያት ጉድጓድ ቆፍረውልኛል።*

       8 ሳያስቡት ጥፋት ይምጣባቸው፤

      በስውር ያስቀመጡት መረብም እነሱኑ ይያዛቸው፤

      እዚያም ውስጥ ወድቀው ይጥፉ።+

  • መዝሙር 57:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 እግሮቼን ለመያዝ ወጥመድ አዘጋጅተዋል፤+

      ከጭንቅ የተነሳ ጎብጫለሁ።*+

      በፊቴ ጉድጓድ ቆፈሩ፤

      ነገር ግን ራሳቸው ገቡበት።+ (ሴላ)

  • ምሳሌ 26:27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 ጉድጓድ የሚቆፍር እሱ ራሱ እዚያ ውስጥ ይወድቃል፤

      ድንጋይ የሚያንከባልልም ወደ እሱ ተመልሶ ይመጣበታል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ