-
ኢሳይያስ 44:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
ስለ ቤተ መቅደሱም ‘መሠረትህ ይጣላል’+ እላለሁ።”
-
-
ኢሳይያስ 48:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 ሁላችሁም አንድ ላይ ተሰብስባችሁ ስሙ።
ከመካከላቸው እነዚህን ነገሮች ያሳወቀ ማን ነው?
ይሖዋ ወዶታል።+
-