የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዕዝራ 1:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 1 በኤርምያስ በኩል የተነገረው የይሖዋ ቃል ይፈጸም ዘንድ+ የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ+ በነገሠ በመጀመሪያው ዓመት የሚከተለውን አዋጅ በመላ ግዛቱ እንዲያውጅ ይሖዋ የፋርሱን ንጉሥ የቂሮስን መንፈስ አነሳሳ፤ እሱም ይህ በጽሑፍ እንዲሰፍር አደረገ፦+

      2 “የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እንዲህ ይላል፦ ‘የሰማይ አምላክ ይሖዋ የምድርን መንግሥታት ሁሉ ሰጥቶኛል፤+ በይሁዳ በምትገኘው በኢየሩሳሌምም ቤት እንድሠራለት አዞኛል።+

  • ኢሳይያስ 44:28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 ስለ ቂሮስ+ ‘እሱ እረኛዬ ነው፤

      ፈቃዴንም ሁሉ ሙሉ በሙሉ ይፈጽማል’+ እላለሁ፤

      ስለ ኢየሩሳሌም ‘ዳግም ትገነባለች’፤

      ስለ ቤተ መቅደሱም ‘መሠረትህ ይጣላል’+ እላለሁ።”

  • ኢሳይያስ 48:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ሁላችሁም አንድ ላይ ተሰብስባችሁ ስሙ።

      ከመካከላቸው እነዚህን ነገሮች ያሳወቀ ማን ነው?

      ይሖዋ ወዶታል።+

      እሱ ደስ የሚያሰኘውን በባቢሎን ላይ ይፈጽማል፤+

      ክንዱም በከለዳውያን ላይ ያርፋል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ