-
ኤርምያስ 9:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 ስለዚህ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦
“እኔ አቀልጣቸዋለሁ፤ ደግሞም እፈትናቸዋለሁ፤+
ከሕዝቤ ሴት ልጅ ጋር በተያያዘ ከዚህ ሌላ ምን ማድረግ እችላለሁ?
-
7 ስለዚህ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦
“እኔ አቀልጣቸዋለሁ፤ ደግሞም እፈትናቸዋለሁ፤+
ከሕዝቤ ሴት ልጅ ጋር በተያያዘ ከዚህ ሌላ ምን ማድረግ እችላለሁ?