የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፍጥረት 21:33
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 ከዚያም በኋላ አብርሃም በቤርሳቤህ የታማሪስክ ዛፍ ተከለ፤ በዚያም የዘላለማዊውን አምላክ+ የይሖዋን ስም ጠራ።+

  • መዝሙር 90:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ተራሮች ሳይወለዱ፣

      ምድርንና ዓለምን ከመፍጠርህ*+ በፊት፣

      ከዘላለም እስከ ዘላለም አንተ አምላክ ነህ።+

  • ኢሳይያስ 40:28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 ይህን አታውቅም? ደግሞስ አልሰማህም?

      የምድር ዳርቻዎች ፈጣሪ የሆነው ይሖዋ ከዘላለም እስከ ዘላለም አምላክ ነው።+

      እሱ ፈጽሞ አይደክምም ወይም አይዝልም።+

      ማስተዋሉ አይመረመርም።*+

  • 1 ጢሞቴዎስ 1:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 እንግዲህ ለማይጠፋውና+ ለማይታየው፣+ እሱ ብቻ አምላክ ለሆነው+ ለዘላለሙ ንጉሥ+ ክብርና ግርማ ለዘላለም ይሁን። አሜን።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ