የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 126:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 በዚያን ጊዜ አፋችን በሳቅ፣

      አንደበታችንም በእልልታ ተሞላ።+

      ያን ጊዜ ብሔራት እንዲህ አሉ፦

      “ይሖዋ ታላላቅ ነገሮች አደረገላቸው።”+

  • ኢሳይያስ 49:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 እናንተ ሰማያት፣ እልል በሉ፤ አንቺም ምድር፣ ሐሴት አድርጊ።+

      ተራሮች በደስታ እልል ይበሉ።+

      ይሖዋ ሕዝቡን አጽናንቷልና፤+

      ለተጎሳቆሉት ሕዝቦቹም ምሕረት ያሳያል።+

  • ኤርምያስ 51:48
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 48 ሰማያትና ምድር እንዲሁም በውስጣቸው ያሉት ሁሉ

      በባቢሎን የተነሳ እልል ይላሉ፤+

      አጥፊዎች ከሰሜን ይመጡባታልና”+ ይላል ይሖዋ።

  • ራእይ 18:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 “ሰማይ ሆይ፣ በእሷ ላይ በደረሰው ነገር ደስ ይበልህ፤+ ደግሞም እናንተ ቅዱሳን፣+ ሐዋርያትና ነቢያት ደስ ይበላችሁ፤ ምክንያቱም አምላክ ለእናንተ ሲል ፈርዶባታል!”+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ