-
ምሳሌ 21:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 መሥዋዕት ከማቅረብ ይልቅ
ትክክልና ፍትሐዊ የሆነ ነገር ማድረግ ይሖዋን ይበልጥ ደስ ያሰኘዋል።+
-
-
ኢሳይያስ 1:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 “የመሥዋዕታችሁ ብዛት ለእኔ ምን ይጠቅመኛል?”+ ይላል ይሖዋ።
-
-
ማቴዎስ 9:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 እንግዲያው ሄዳችሁ ‘እኔ የምፈልገው ምሕረትን እንጂ መሥዋዕትን አይደለም’+ የሚለውን ቃል ትርጉም አስተውሉ። እኔ የመጣሁት ጻድቃንን ሳይሆን ኃጢአተኞችን ልጠራ ነውና።”
-