የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ሳሙኤል 22:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 አምላኬ የምሸሸግበት ዓለቴ ነው፤+

      ጋሻዬ፣+ የመዳኔ ቀንድና* አስተማማኝ መጠጊያዬ ነው፤+

      መሸሻዬና+ አዳኜ ነው፤+ አንተ ከዓመፅ ታድነኛለህ።

  • ኢሳይያስ 43:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 እኔ ይሖዋ አምላክህ፣

      የእስራኤል ቅዱስ፣ አዳኝህ ነኝና።

      ግብፅን ለአንተ ቤዛ አድርጌ ሰጥቻለሁ፤

      ኢትዮጵያንና ሴባን በአንተ ምትክ ሰጥቻለሁ።

  • ዕንባቆም 3:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 እኔ ግን በይሖዋ ሐሴት አደርጋለሁ፤

      አዳኜ በሆነውም አምላክ እደሰታለሁ።+

  • ቲቶ 1:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 3 ይሁንና አዳኛችን በሆነው አምላክ ትእዛዝ በአደራ በተሰጠኝ+ የስብከቱ ሥራ አማካኝነት ራሱ በወሰነው ጊዜ ቃሉ እንዲታወቅ አደረገ፤

  • ይሁዳ 25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 አዳኛችን ለሆነው ብቸኛው አምላክ ከዘመናት ሁሉ በፊት፣ አሁንና እስከ ዘላለም በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ክብር፣ ግርማ፣ ኃይልና ሥልጣን ይሁን። አሜን።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ