-
ዮሐንስ 3:19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
19 እንግዲህ የሚፈረድባቸው በዚህ መሠረት ነው፦ ብርሃን ወደ ዓለም መጣ፤+ ሰዎች ግን ሥራቸው ክፉ ስለነበረ ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ወደዱ።
-
-
1 ዮሐንስ 2:8አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
8 ይሁንና በእሱም ሆነ በእናንተ ዘንድ እውነት የሆነውን አዲስ ትእዛዝ እጽፍላችኋለሁ፤ ምክንያቱም ጨለማው እያለፈና እውነተኛው ብርሃን አሁንም እንኳ እያበራ ነው።+
-