የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 53
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • የሞኝ ሰው መገለጫ

        • “ይሖዋ የለም” (1)

        • “መልካም የሚሠራ ማንም የለም” (3)

መዝሙር 53:በመዝሙሩ አናት ላይ የሚገኘው መግለጫ

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

  • *

    የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

መዝሙር 53:1

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ማመዛዘን የጎደለው።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 10:4፤ ሮም 1:21
  • +መዝ 14:1-7፤ ሮም 3:10

መዝሙር 53:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ዜና 28:9፤ 2ዜና 15:2፤ 19:1, 3፤ ኢሳ 55:6፤ 1ጴጥ 3:12
  • +መዝ 11:4፤ 33:13-15፤ ኤር 16:17፤ 23:24

መዝሙር 53:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መክ 7:20፤ ሮም 3:12

መዝሙር 53:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 21:7, 14

መዝሙር 53:5

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    “የሚያስፈራ ነገር በሌለበት በፍርሃት ይዋጣሉ” ማለትም ሊሆን ይችላል።

  • *

    ቃል በቃል “በዙሪያህ የሰፈሩትን።”

መዝሙር 53:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 12:6

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 53:1መዝ 10:4፤ ሮም 1:21
መዝ. 53:1መዝ 14:1-7፤ ሮም 3:10
መዝ. 53:21ዜና 28:9፤ 2ዜና 15:2፤ 19:1, 3፤ ኢሳ 55:6፤ 1ጴጥ 3:12
መዝ. 53:2መዝ 11:4፤ 33:13-15፤ ኤር 16:17፤ 23:24
መዝ. 53:3መክ 7:20፤ ሮም 3:12
መዝ. 53:4ኢዮብ 21:7, 14
መዝ. 53:6ኢሳ 12:6
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 53:1-6

መዝሙር

ለሙዚቀኞች ቡድን መሪ፤ በማሃላት ቅኝት።* ማስኪል።* የዳዊት መዝሙር።

53 ሞኝ* ሰው በልቡ

“ይሖዋ የለም” ይላል።+

የዓመፅ ድርጊታቸው ብልሹና አስጸያፊ ነው፤

መልካም የሚሠራ ማንም የለም።+

 2 ሆኖም ጥልቅ ማስተዋል ያለውና ይሖዋን የሚፈልግ ሰው ይኖር እንደሆነ ለማየት+

አምላክ ከሰማይ ሆኖ ወደ ሰው ልጆች ይመለከታል።+

 3 ሁሉም ወደ ሌላ ዞር ብለዋል፤

ሁሉም ብልሹ ናቸው።

መልካም የሚሠራ ማንም የለም፤

አንድ እንኳ የለም።+

 4 ከክፉ አድራጊዎቹ መካከል አንዳቸውም አያስተውሉም?

ምግብ እንደሚበሉ ሕዝቤን ይውጣሉ።

ይሖዋን አይጠሩም።+

 5 ይሁንና በታላቅ ሽብር፣

ከዚህ በፊት ተሰምቷቸው በማያውቅ ታላቅ ፍርሃት ይዋጣሉ፤*

በአንተ ላይ ጥቃት የሚሰነዝሩትን* ሰዎች አጥንት አምላክ ይበታትነዋልና።

ይሖዋ ስላልተቀበላቸው አንተ ታዋርዳቸዋለህ።

 6 የእስራኤል መዳን ምነው ከጽዮን በመጣ!+

ይሖዋ የተማረከውን ሕዝቡን በሚመልስበት ጊዜ፣

ያዕቆብ ደስ ይበለው፤ እስራኤል ሐሴት ያድርግ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ