የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • nwt ገጽ 1596-1623
  • የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት ማውጫ
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ሀ
  • ለ
  • ሐ
  • መ
  • ሠ
  • ረ
  • ሰ
  • ሸ
  • ቀ
  • በ
  • ተ
  • ቸ
  • ኀ
  • ነ
  • አ
  • ከ
  • ወ
  • ዐ
  • ዘ
  • የ
  • ደ
  • ጀ
  • ገ
  • ጠ
  • ጨ
  • ጰ
  • ጸ
  • ፀ
  • ፈ
  • ፐ
  • 0-9
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት ማውጫ

የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት ማውጫ

የመጽሐፍ ቅዱስ መጻሕፍት ስሞችን ምህጻረ ቃላት “የመጻሕፍቱ ስሞችና ቅደም ተከተላቸው” በሚለው ርዕስ ላይ ተመልከት።

ሀ ለ ሐ መ ሠ ረ ሰ ሸ ቀ በ ተ ቸ ኀ ነ አ ከ ወ ዐ ዘ የ ደ ጀ ገ ጠ ጨ ጰ ጸ ፀ ፈ ፐ 0-9

ሀ

ሀብታም

፣ ሉቃስ 12:15 ሀብታም፣ ንብረቱ ሕይወት አያስገኝለትም

ሉቃስ 14:12 ሀብታም ጎረቤቶችህን አትጥራ

1ጢሞ 6:9 ሀብታም ለመሆን ቆርጠው የተነሱ

1ጢሞ 6:17 ሀብታም የሆኑትን እንዳይታበዩ

ራእይ 3:17 ሀብታም ነኝ፤ ሀብት አከማችቻለሁ

ሀብት

፣ መዝ 62:10 ሀብታችሁ ቢበዛ ልባችሁን በእሱ ላይ አትጣሉ

ምሳሌ 2:4 እንደተሸሸገ ሀብት አጥብቀህ ብትሻት

ምሳሌ 10:2 በክፋት የተገኘ ሀብት ፋይዳ የለውም

ምሳሌ 11:4 በቁጣ ቀን ሀብት ፋይዳ አይኖረውም

ምሳሌ 11:28 በሀብቱ የሚታመን ይወድቃል

ምሳሌ 18:11 የባለጸጋ ሀብት የተመሸገ ከተማው ነው

መክ 5:10 ሀብትን የሚወድ አይረካም

ኢሳ 60:5 የብሔራት ሀብት ወደ አንቺ ይመጣል

ኢሳ 61:6 የብሔራትን ሀብት ትበላላችሁ

ሕዝ 28:5 ካካበትከው ሀብት የተነሳ ልብህ ታበየ

ማቴ 6:21 ሀብትህ ባለበት ልብህም በዚያ ይሆናል

ማቴ 6:24 ለአምላክም ለሀብትም መገዛት አትችሉም

ማቴ 13:22 ሀብት ያለው የማታለል ኃይል

ሉቃስ 16:9 በዓመፅ ሀብት ወዳጆች አፍሩ

ሁለተኛው ሞት

፣ ራእይ 2:11 በሁለተኛው ሞት ከቶ አይጎዳም

ራእይ 20:6 ሁለተኛው ሞት ሥልጣን የለውም

ራእይ 20:14 የእሳት ሐይቅ ሁለተኛውን ሞት ያመለክታል

ሁለት ሁለት

፣ ሉቃስ 10:1 ሁለት ሁለት አድርጎ ላካቸው

ሁልጊዜ

፣ ዳን 6:16 ሁልጊዜ የምታገለግለው አምላክህ ይታደግሃል

ሁኔታ

፣ ሥራ 1:11 ሲሄድ ባያችሁት በዚሁ ሁኔታ ይመጣል

ሁከት

፣ ሥራ 17:5 ከተማዋን በሁከት አመሷት

1ቆሮ 14:33 አምላክ የሰላም እንጂ የሁከት አምላክ አይደለም

ሃሌሉያህ። ያህን አወድሱ የሚለውን ተመልከት።

ሄኖክ

፣ ዘፍ 5:24 ሄኖክ ከእውነተኛው አምላክ ጋር መሄዱን ቀጠለ

ሆድ

፣ ፊልጵ 3:19 ሆዳቸው አምላካቸው ነው

ለ

ለሆሳስ

፣ ኢያሱ 1:8 ቀንም ሆነ ሌሊት በለሆሳስ አንብበው

መዝ 1:2 ሕጉን በቀንና በሌሊት በለሆሳስ ያነበዋል

ለሐዘን መዳረግ

፣ ሮም 5:5 ተስፋው ለሐዘን አይዳርገንም

ለሚነቅፈኝ

፣ ምሳሌ 27:11 ለሚነቅፈኝ መልስ መስጠት

ለስላሳ

፣ ምሳሌ 25:15 ለስላሳ አንደበት አጥንትን ይሰብራል

ለቅሶ

፣ መዝ 6:6 በለቅሶ አልጋዬን አጥለቀልቃለሁ

ኢሳ 65:19 ከዚህ በኋላ የለቅሶ ድምፅ አይሰማም

ለብ

፣ ራእይ 3:16 ለብ ያልክ ስለሆንክ ልተፋህ ነው

ለአምላክ ማደር

፣ 1ጢሞ 4:7 ለአምላክ ማደርን ግብ አድርገህ

1ጢሞ 4:8 ለአምላክ ማደር ለሁሉም ነገር ይጠቅማል

1ጢሞ 6:6 ለአምላክ ያደርን መሆናችን ትልቅ ጥቅም ያስገኛል

2ጢሞ 3:12 ለአምላክ ያደሩ ሁሉ ስደት ይደርስባቸዋል

ለይቶ ማወቅ

፣ ፊልጵ 1:10 አስፈላጊ ነገሮችን ለይታችሁ በማወቅ

ለጋስ

፣ ምሳሌ 11:25 ለጋስ ሰው ይበለጽጋል

1ጢሞ 6:18 ለጋሶችና ለሌሎች ለማካፈል ዝግጁ

ሉቃስ

፣ ቆላ 4:14 የተወደደው ሐኪም ሉቃስ

ሉዓላዊ ጌታ

፣ መዝ 73:28 ሉዓላዊውን ጌታ ይሖዋን

ሥራ 4:24 ሉዓላዊው ጌታ ሆይ፣ ሰማይን የፈጠርክ አንተ ነህ

ሊዲያ

፣ ሥራ 16:14 ሊዲያ፣ ሐምራዊ ጨርቅ የምትሸጥ

ላከኝ

፣ ኢሳ 6:8 እነሆኝ! እኔን ላከኝ!

ሌሊት

፣ መዝ 19:2 በእያንዳንዱ ሌሊት እውቀትን ይገልጣሉ

ሮም 13:12 ሌሊቱ እየተገባደደ ነው፤ ቀኑም ቀርቧል

ሌሎች በጎች

፣ ዮሐ 10:16 ከዚህ ጉረኖ ያልሆኑ ሌሎች በጎች

ሌባ

፣ ምሳሌ 6:30 ሌባ በተራበ ጊዜ ቢሰርቅ

ምሳሌ 29:24 የሌባ ግብረ አበር ራሱን ይጠላል

ማቴ 6:20 ሌባ ገብቶ ሊሰርቀው በማይችልበት

ማቴ 24:43 ሌባ በየትኛው ክፍለ ሌሊት እንደሚመጣ

1ቆሮ 6:10 ሌቦች የአምላክን መንግሥት አይወርሱም

1ተሰ 5:2 የይሖዋ ቀን የሚመጣው ሌባ በሌሊት

ሌዊ

፣ ሚል 3:3 የሌዊን ልጆች ያነጻል

ሌዋውያን

፣ ዘፀ 32:26 ሌዋውያን በሙሉ በዙሪያው ተሰበሰቡ

ዘኁ 3:12 ሌዋውያኑ የእኔ ይሆናሉ

2ዜና 35:3 የእስራኤል አስተማሪዎች የሆኑት ሌዋውያን

ልሳን

፣ 1ቆሮ 13:8 በልሳን የመናገር ስጦታ ይቀራል

1ቆሮ 14:22 ልሳን አማኝ ላልሆኑት ምልክት ነው

ልበ ሙሉ

፣ ምሳሌ 28:1 ጻድቃን እንደ አንበሳ ልበ ሙሉ ናቸው

ልባም

፣ ማቴ 24:45 ታማኝና ልባም ባሪያ በእርግጥ ማን ነው?

ልብስ

፣ ዘፍ 3:21 ይሖዋ ልብስ ከቆዳ ሠርቶ አለበሳቸው

ልብ

፣ ዘፍ 6:5 የልቡም ሐሳብ ምንጊዜም ወደ መጥፎ ያዘነበለ

ዘዳ 6:6 ዛሬ የማዝህን ትእዛዛት በልብህ ያዝ

1ነገ 8:38 እያንዳንዱ የልቡን ጭንቀት ያውቃል

2ዜና 16:9 በሙሉ ልባቸው ወደ እሱ ላዘነበሉት

ዕዝራ 7:10 ዕዝራ ልቡን አዘጋጅቶ ነበር

መዝ 51:10 አምላክ ሆይ፣ ንጹሕ ልብ ፍጠርልኝ

መዝ 51:17 የተሰበረንና የተደቆሰን ልብ ችላ አትልም

ምሳሌ 4:23 ከምንም ነገር በላይ ልብህን ጠብቅ

ምሳሌ 17:3 ልብን የሚመረምር ይሖዋ ነው

ምሳሌ 17:22 ደስተኛ ልብ ጥሩ መድኃኒት ነው

ምሳሌ 28:26 በገዛ ልቡ የሚታመን ሞኝ ነው

ኤር 17:9 ልብ ከምንም ነገር በላይ ከዳተኛ ነው

ኤር 17:10 እንደ ሥራው ፍሬ ለመስጠት ልብን እመረምራለሁ

ኤር 31:33 ሕጌን በልባቸው እጽፈዋለሁ

ማቴ 15:19 ከልብ ክፉ ሐሳብ፣ ግድያ ይወጣሉ

ማቴ 22:37 አምላክህን ይሖዋን በሙሉ ልብህ ውደድ

ሉቃስ 12:34 ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁ በዚያ ይሆናል

ሉቃስ 21:34 ስለ ኑሮ በመጨነቅ ልባችሁ ሸክም እንዳይበዛበት

ሉቃስ 24:32 ልባችን እንደ እሳት ይቃጠልብን አልነበረም?

ሥራ 16:14 ይሖዋም የሊዲያን ልብ በደንብ ከፈተላት

ሮም 6:17 ለእንዲህ ዓይነቱ ትምህርት ከልብ ስለታዘዛችሁ

ዕብ 3:12 እምነት የለሽ የሆነ ክፉ ልብ በውስጣችሁ እንዳያቆጠቁጥ

1ዮሐ 3:20 አምላክ ከልባችን ይልቅ ታላቅ ነው

ልቦና

፣ 1ነገ 8:47 እነሱም ወደ ልቦናቸው ቢመለሱ

ሉቃስ 15:17 ወደ ልቦናው ሲመለስ እንዲህ አለ

ልከኝነት

፣ 1ጢሞ 2:9 ሴቶች በልከኝነትና በማስተዋል ይዋቡ

ልክን ማወቅ

፣ ምሳሌ 11:2 ልካቸውን በሚያውቁ ዘንድ ጥበብ

ሚክ 6:8 ልክህን አውቀህ ከአምላክህ ጋር እንድትሄድ

ልዑል

፣ መዝ 83:18 ይሖዋ በምድር ላይ ልዑል እንደሆንክ

ዳን 4:17 ልዑሉ በሰው ልጆች መንግሥት ላይ እንደሚገዛ

ልዝብ

፣ 1ቆሮ 4:13 በለዘበ አንደበት እንመልሳለን

ልዩነት

፣

ሚል 3:18 አምላክን በሚያገለግልና በማያገለግል ያለው ልዩነት

ልደት

፣ ዘፍ 40:20 ፈርዖን የልደት በዓሉን ሲያከብር

ማቴ 14:6 የሄሮድስ ልደት በተከበረበት ዕለት

ልጅ

፣ ዘዳ 7:14 ልጅ የሌለው ወንድ ወይም ሴት አይገኝም

መሳ 13:8 ልጁን በተመለከተ መመሪያ ይስጠን

2ነገ 5:2 ሶርያውያን አንዲት ትንሽ ልጅ ማርከው ወሰዱ

መዝ 2:7 አንተ ልጄ ነህ፤ እኔ ዛሬ ወለድኩህ

መዝ 2:12 ልጁን አክብሩ፤ አለዚያ አምላክ ይቆጣል

መዝ 71:17 ከልጅነቴ ጀምሮ አስተምረኸኛል

ምሳሌ 13:24 ልጁን በበትር ከመምታት ወደኋላ የሚል

ምሳሌ 15:20 ጥበበኛ ልጅ አባቱን ደስ ያሰኛል

ምሳሌ 22:6 ልጅን ሊሄድበት በሚገባው መንገድ አሠልጥነው

ኢሳ 11:6 ትንሽ ልጅ ይመራቸዋል

ኤር 1:7 እኔ ገና ልጅ ነኝ አትበል

ማቴ 3:17 በጣም የምደሰትበት የምወደው ልጄ

ማር 5:42 ልጅቷም ወዲያው ተነስታ መራመድ ጀመረች

ማር 10:20 እነዚህን ከልጅነቴ ጀምሮ ስጠብቅ ኖሬአለሁ

ሉቃስ 8:49 ልጅህ ሞታለች፤ መምህሩን አታስቸግረው

ሉቃስ 9:47 ትንሽ ልጅ አምጥቶ አጠገቡ አቆመ

ሉቃስ 15:13 ታናሽየው ልጅ ንብረቱን አባከነ

1ቆሮ 13:11 እንደ ልጅ እናገር፣ እንደ ልጅ አስብ

ልጆች

፣ ዘፍ 6:2 የአምላክ ልጆች የሰዎችን ሴቶች ልጆች

ዘዳ 31:12 ይማሩ ዘንድ ወንዶችን፣ ሴቶችን፣ ልጆችን ሰብስብ

1ሳሙ 8:3 ልጆቹ የእሱን ፈለግ አልተከተሉም

ኢዮብ 38:7 የአምላክ ልጆች በደስታ ሲጮኹ

መዝ 8:2 ከልጆችና ከሕፃናት አፍ በሚወጡ ቃላት

ኢሳ 54:13 ልጆችሽ ከይሖዋ የተማሩ ይሆናሉ

ኢሳ 66:8 ጽዮን ወንዶች ልጆቿን ወልዳለች

ማቴ 11:16 በገበያ ስፍራ ከተቀመጡ ልጆች

ማቴ 18:3 እንደ ልጆች ካልሆናችሁ መንግሥተ ሰማያት አትገቡም

ማቴ 19:14 ልጆቹን ተዉአቸው፤ አትከልክሏቸው

ሉቃስ 10:21 ከጥበበኞች ሰውረህ ለልጆች ስለገለጥክላቸው

ሮም 8:14 በመንፈስ የሚመሩ የአምላክ ልጆች

ሮም 8:15 ልጆቹ አድርጎ እንዲወስዳችሁ የሚያስችል መንፈስ

ሮም 8:21 የአምላክ ልጆች የሚያገኙት ክብራማ ነፃነት

1ቆሮ 7:14 ልጆቻችሁ ርኩሳን በሆኑ ነበር

2ቆሮ 12:14 ልጆች ለወላጆቻቸው ሀብት አያከማቹም

ኤፌ 6:1 ልጆች ሆይ፣ ለወላጆቻችሁ ታዘዙ

1ዮሐ 3:2 እኛ አሁን የአምላክ ልጆች ነን

ልግስና

፣ ዘዳ 15:8 በልግስና እጅህን ዘርጋለት

ምሳሌ 11:24 አንዱ በልግስና ይሰጣል፤ ተጨማሪ ያገኛል

ያዕ 1:5 አምላክ ለሁሉም በልግስና ይሰጣል

ሎጥ

፣ ሉቃስ 17:32 የሎጥን ሚስት አስታውሱ

2ጴጥ 2:7 ጻድቁን ሎጥ አድኖታል

ሐ

ሐሜተኞች

፣

1ጢሞ 5:13 ሐሜተኞችና በሌሎች ጉዳይ ጣልቃ የሚገቡ

ሐሜት

፣ ምሳሌ 20:19 ማማት ከሚወድ ሰው ጋር አትወዳጅ

ሐሰተኛ ነቢያት

፣ ማቴ 7:15 የበግ ለምድ የለበሱ ሐሰተኛ ነቢያት

ማቴ 24:11 ብዙ ሐሰተኛ ነቢያት ይነሳሉ

ማር 13:22 ሐሰተኛ ነቢያት አስደናቂ ነገሮች ያደርጋሉ

ሐሰተኛ ክርስቶሶች

፣

ማቴ 24:24 ሐሰተኛ ክርስቶሶችና ነቢያት ይነሳሉ

ሐሰት

፣ ማቴ 26:59 የሐሰት የምሥክርነት ቃል እየፈለጉ ነበር

ገላ 2:4 በስውር በገቡት ሐሰተኛ ወንድሞች ምክንያት

2ተሰ 2:11 ሐሰት የሆነውን ያምኑ ዘንድ

ሐሳባችሁ ሳይከፋፈል

፣ 1ቆሮ 7:35 ሐሳባችሁ ሳይከፋፈል ለጌታ

ሐሳብ

፣ 1ነገ 18:21 በሁለት ሐሳብ የምታነክሱት

መዝ 26:2 በውስጤ ያለውን ሐሳብ አጥራልኝ

መዝ 139:17 ሐሳቦችህ ለእኔ ምንኛ ውድ ናቸው!

መዝ 146:4 በዚያው ቀን ሐሳቡ ሁሉ ይጠፋል

ምሳሌ 20:5 በሰው ልብ ውስጥ ያለ ሐሳብ

ኢሳ 55:8 ሐሳቤ እንደ ሐሳባችሁ፣ መንገዳችሁም

2ቆሮ 10:5 ማንኛውንም ሐሳብ እየማረክን

ራእይ 2:23 እኔ የውስጥ ሐሳብንና ልብን የምመረምር

ራእይ 17:17 የራሳቸውን ሐሳብ እንዲፈጽሙ

ሐሴት

፣ መዝ 37:4 በይሖዋ ሐሴት አድርግ

ምሳሌ 8:30 በፊቱ ሁልጊዜ ሐሴት አደርግ ነበር

ኢሳ 65:13 አገልጋዮቼ ሐሴት ያደርጋሉ

ሐቀኝነት

፣ 2ቆሮ 8:21 ሁሉንም ነገር በሐቀኝነት እናከናውናለን

ዕብ 13:18 በሁሉም ነገር በሐቀኝነት ለመኖር እንፈልጋለን

ሐና

፣ ሉቃስ 2:36, 37 ሐና የምትባል የ84 ዓመት ነቢዪት

ሐናንያ

፣ ሥራ 5:1 ሐናንያ ከሚስቱ ከሰጲራ ጋር መሬት ሸጠ

ሐኪም

፣ ሉቃስ 5:31 ሐኪም የሚያስፈልጋቸው ጤነኞች አይደሉም

ሐዋርያት

፣ ማቴ 10:2 የ12ቱ ሐዋርያት ስም

ሥራ 15:6 ሐዋርያትና ሽማግሌዎች ጉዳዩን ለመመርመር ተሰበሰቡ

1ቆሮ 15:9 ከሐዋርያት ሁሉ የማንስ ነኝ

2ቆሮ 11:5 ከእናንተ የተራቀቁ ሐዋርያት

ሐዘን

፣ መዝ 31:10 ሕይወቴ በሐዘን አልቋል

መዝ 38:6 ቀኑን ሙሉ በሐዘን ተውጬ

መዝ 90:10 ዕድሜያችን በሐዘን የተሞላ ነው

ምሳሌ 17:25 ሞኝ ልጅ በአባቱ ላይ ሐዘን ያስከትላል

መክ 7:2 ወደ ሐዘን ቤት መሄድ ይሻላል

መክ 7:3 የፊት ሐዘን ለልብ መልካም ነው

ኢሳ 51:11 ሐዘንና ሲቃም ከእነሱ ይሸሻሉ

2ቆሮ 2:7 ከልክ በላይ በሐዘን እንዳይዋጥ

2ቆሮ 7:9 ሐዘናችሁ ለንስሐ ስላበቃችሁ ነው

ሐይቅ

፣ ራእይ 19:20 በድኝ ወደሚነደው የእሳት ሐይቅ ተወረወሩ

ሐዲስ። መቃብር የሚለውን ተመልከት።

ሕሊና

፣ ሮም 2:15 ሕሊናቸው በሚመሠክርበት ጊዜ

ሮም 13:5 ስለ ሕሊናችሁ ስትሉ መገዛታችሁ

1ቆሮ 8:12 ደካማ የሆነውን ሕሊናቸውን ስታቆስሉ

1ጢሞ 4:2 በጋለ ብረት የተተኮሰ ያህል ሕሊናቸው የደነዘዘባቸው

1ጴጥ 3:16 ጥሩ ሕሊና ይኑራችሁ

1ጴጥ 3:21 ጥሩ ሕሊና ለማግኘት ለአምላክ የሚቀርብ ልመና

ሕመም

፣ ኢሳ 53:4 እሱ ራሱ ሕመማችንን ተሸከመ

ሕዝቅያስ

፣ 2ነገ 19:15 ሕዝቅያስ በይሖዋ ፊት ጸለየ

ሕዝብ

፣ ማቴ 21:43 የአምላክ መንግሥት ፍሬ ለሚያፈራ ሕዝብ

ማቴ 24:7 ሕዝብ በሕዝብ ላይ ይነሳል

ማቴ 25:32 ሕዝቦች ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ

ሕያው

፣ ዳን 6:26 ለዘላለም የሚኖር ሕያው አምላክ ነው

ሉቃስ 20:38 የሕያዋን እንጂ የሙታን አምላክ አይደለም

ዕብ 4:12 የአምላክ ቃል ሕያውና ኃይለኛ ነው

1ጴጥ 3:18 መንፈስ ሆኖ ሕያው ሆነ

ሕይወት

፣ ዘዳ 30:19 ሕይወትንና ሞትን በፊታችሁ አስቀምጫለሁ

መዝ 36:9 የሕይወት ምንጭ ከአንተ ዘንድ ነው

ሉቃስ 9:24 ሕይወቱን ማዳን የሚፈልግ ያጣታል

ዮሐ 5:26 አብ በራሱ ሕይወት አለው

ዮሐ 11:25 ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ

ሥራ 20:24 ሕይወቴ ምንም አያሳሳኝም

ሕግ

፣ መዝ 19:7 የይሖዋ ሕግ ፍጹም ነው

መዝ 40:8 ሕግህ በልቤ ውስጥ ነው

መዝ 94:20 በሕግ ስም ችግር ለመፍጠር እያሴሩ

መዝ 119:97 ሕግህን ምንኛ ወደድኩ!

ኤር 31:33 ሕጌን በውስጣቸው አኖራለሁ

ዕን 1:4 ሕግ ላልቷል፤ ፍትሕም የለም

ሮም 7:22 በአምላክ ሕግ ደስ ይለኛል

ሮም 10:4 ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነው

ሮም 13:8 ሰውን የሚወድ ሕጉን ፈጽሟል

ገላ 3:24 ሕጉ ወደ ክርስቶስ የሚያደርስ ሞግዚታችን

ገላ 6:2 የክርስቶስን ሕግ ትፈጽማላችሁ

ያዕ 2:8 ንጉሣዊውን ሕግ ተግባራዊ አድርጉ

ሕግ ሰጪ

፣ ያዕ 4:12 ሕግ የሚሰጥና የሚፈርድ አንድ ነው

ሕፃናት

፣ 1ቆሮ 14:20 ለክፋት ሕፃናት ሁኑ

መ

መሃን

፣ ዘፀ 23:26 ሴቶች መሃን አይሆኑም

ኢሳ 54:1 አንቺ ያልወለድሽ መሃን ሴት፣ እልል በይ

መሄድ

፣ ሚክ 6:8 ልክህን አውቀህ ከአምላክህ ጋር እንድትሄድ

መሆን

፣ ዘፀ 3:14 መሆን የምፈልገውን እሆናለሁ

1ቆሮ 9:22 ለሁሉም ዓይነት ሰዎች ሁሉንም ነገር ሆንኩ

መለመን

፣ መዝ 20:5 ይሖዋ የለመንከውን ሁሉ ይፈጽምልህ

ማቴ 6:8 ገና ሳትለምኑት ምን እንደሚያስፈልጋችሁ ያውቃል

ማቴ 7:7 ደጋግማችሁ ለምኑ፣ ይሰጣችኋል

ዮሐ 14:13 በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ አደርገዋለሁ

ሮም 12:1 በአምላክ ርኅራኄ እለምናችኋለሁ

ፊልሞና 9 ፍቅርን መሠረት በማድረግ እለምንሃለሁ

1ዮሐ 5:14 ከፈቃዱ ጋር በሚስማማ ሁኔታ እስከለመንን ድረስ

መለከት

፣ 1ቆሮ 14:8 መለከት ለመለየት የሚያስቸግር ድምፅ ቢያሰማ

መለየት

፣ ዘሌ 11:47 ለመብል የማይሆነውን ፍጡር ለመለየት

ማቴ 25:32 ሰዎችን አንዱን ከሌላው ይለያል

ሮም 8:39 ከአምላክ ፍቅር ሊለየን እንደማይችል

1ቆሮ 7:10 ሚስት ከባሏ አትለያይ

1ቆሮ 7:15 አማኝ ያልሆነው ለመለየት ከመረጠ ይለይ

ዕብ 5:14 ትክክልና ስህተት የሆነውን ነገር መለየት

መለያየት

፣ ማቴ 10:35 እኔ የመጣሁት ምራትን ከአማቷ ለመለያየት

መላእክት

፣ ዘፍ 28:12 የአምላክ መላእክት ይወጡና ይወርዱ ነበር

ኢዮብ 4:18 በመላእክቱ ላይ ስህተት ያገኛል

ማቴ 13:41 የሰው ልጅ መላእክቱን ይልካል

ማቴ 22:30 በሰማይ እንዳሉ መላእክት ይሆናሉ

ማቴ 24:31 መላእክቱን በታላቅ የመለከት ድምፅ ይልካል

1ቆሮ 4:9 ለመላእክትና ለሰዎች ትርዒት ሆነናል

1ቆሮ 6:3 በመላእክት ላይ እንደምንፈርድ አታውቁም?

ዕብ 13:2 አንዳንዶች ሳያውቁት መላእክትን አስተናግደዋል

1ጴጥ 1:12 መላእክት እነዚህን ነገሮች ለማየት ይጓጓሉ

ይሁዳ 6 የመኖሪያ ስፍራቸውን የተዉትን መላእክት

መላጣ

፣ 2ነገ 2:23 አንተ መላጣ፣ ውጣ

መላጨት

፣ ዘሌ 21:5 ራሳቸውን መላጨት የለባቸውም

መልሕቅ

፣ ዕብ 6:19 ለነፍሳችን እንደ መልሕቅ የሆነ ተስፋ አለን

መልስ

፣ ምሳሌ 15:1 የለዘበ መልስ ቁጣን ያበርዳል

ምሳሌ 15:23 ትክክለኛውን መልስ በመስጠት ሐሴት ያደርጋል

ምሳሌ 15:28 ጻድቅ መልስ ከመስጠቱ በፊት ያሰላስላል

ኢሳ 65:24 ገና ሳይጣሩ እመልስላቸዋለሁ

ቆላ 4:6 እንዴት መልስ መስጠት እንደሚገባችሁ እወቁ

መልስ መስጠት

፣ ምሳሌ 18:13 ከመስማቱ በፊት መልስ የሚሰጥ

ሮም 14:12 ስለ ራሳችን ለአምላክ መልስ እንሰጣለን

1ጴጥ 3:15 መልስ ለመስጠት ዘወትር ዝግጁ ሁኑ

መልበስ

፣ ምሳሌ 7:10 እንደ ዝሙት አዳሪ የለበሰች ሴት

መልአክ

፣ 2ነገ 19:35 የይሖዋ መልአክ 185,000 ሰዎች ገደለ

መዝ 34:7 የይሖዋ መልአክ አምላክን በሚፈሩ ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል

ዳን 3:28 መልአኩን ልኮ አገልጋዮቹን የታደገው አምላክ

ሆሴዕ 12:4 [ያዕቆብ] ከመልአክ ጋር ታገለ

ሥራ 5:19 የይሖዋ መልአክ እስር ቤቱን ከፍቶ አወጣቸው

ሥራ 12:11 ይሖዋ መልአኩን ልኮ ታደገኝ

መልእክተኛ

፣ ሚል 3:1 እነሆ፣ መልእክተኛዬን እልካለሁ

መልከጼዴቅ

፣ ዘፍ 14:18 የሳሌም ንጉሥ መልከጼዴቅ

መዝ 110:4 እንደ መልከጼዴቅ፣ ለዘላለም ካህን ነህ

መልካም

፣ ዘፍ 1:31 አምላክ የሠራው ነገር እጅግ መልካም ነበር!

ዘፍ 3:5 መልካምና ክፉን በማወቅ እንደ አምላክ

ገላ 6:10 በእምነት ለሚዛመዱን መልካም እናድርግ

መልካም ነገር

፣ ሉቃስ 6:45 በልቡ ካከማቸው መልካም ነገር

ሮም 7:19 የምመኘውን መልካም ነገር አላደርግም

መልክ

፣ ዘፍ 1:26 ሰውን በመልካችን እንደ አምሳላችን እንሥራ

መሐሪ

፣ ዘዳ 4:31 ይሖዋ መሐሪ አምላክ ነው

መዝ 78:38 መሐሪ ነው፤ በደላቸውን ይቅር የሚል

ማቴ 5:7 መሐሪዎች ደስተኞች ናቸው

ሉቃስ 6:36 አባታችሁ መሐሪ እንደሆነ መሐሪዎች ሁኑ

ያዕ 5:11 ይሖዋ እጅግ አፍቃሪና መሐሪ

መመለስ

፣ መዝ 116:12 ለይሖዋ ምን እመልስለታለሁ?

ኢዩ 2:12 በሙሉ ልባችሁ ወደ እኔ ተመለሱ

ሚል 3:7 ወደ እኔ ተመለሱ፤ እኔም ወደ እናንተ

ሮም 12:19 በቀል የእኔ ነው፤ እኔ ብድራትን እመልሳለሁ

መመለክ

፣ ዘፀ 34:14 እሱ ብቻ እንዲመለክ የሚፈልግ አምላክ ነው

መመላለስ

፣ 1ዮሐ 3:6 አንድነት ያለው በኃጢአት አይመላለስም

መመሥረት

፣ ማቴ 25:34 ዓለም ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ

መመሥከር

፣ ዮሐ 7:7 ዓለም ስለምመሠክርበት ይጠላኛል

ዮሐ 18:37 የመጣሁት ስለ እውነት ለመመሥከር

ሥራ 10:42 እንድንሰብክና በተሟላ ሁኔታ እንድንመሠክር

ሥራ 28:23 ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ በመመሥከር

መመረቅ

፣ ሉቃስ 6:28 የሚረግሟችሁን መርቁ

ሮም 12:14 ስደት የሚያደርሱባችሁን መርቁ

መመሪያ

፣ መሳ 13:8 ማኑሄ ልጁን በተመለከተ መመሪያ ይስጠን አለ

1ዜና 15:13 ትክክለኛውን መመሪያ ባለመከተላችን

መመርመር

፣ ዘዳ 13:14 ጉዳዩን በጥልቀት በመመርመርና በማጣራት

መዝ 26:2 ይሖዋ ሆይ፣ መርምረኝ፤ ፈትነኝም

ምሳሌ 21:2 ይሖዋ ልብን ይመረምራል

ምሳሌ 25:2 ጉዳይን በሚገባ መመርመር ለነገሥታት

ዳን 12:4 ብዙዎች መጽሐፉን ይመረምራሉ

ሥራ 17:11 በቤርያ የነበሩት ቅዱሳን መጻሕፍትን በመመርመር

1ቆሮ 11:28 በቅድሚያ ራሱን ይመርምር

ገላ 6:4 እያንዳንዱ ሰው የራሱን ተግባር ይመርምር

1ተሰ 5:21 ሁሉንም ነገር መርምሩ

1ዮሐ 4:1 በመንፈስ የተነገረን ቃል መርምሩ

መመኘት

፣ ዘፀ 20:17 የባልንጀራህን ሚስት አትመኝ

መመካት

፣ ምሳሌ 3:5 በገዛ ራስህ ማስተዋል አትመካ

መመካከር

፣ ምሳሌ 15:22 መመካከር ከሌለ የታቀደው

መመገብ

፣ ዮሐ 21:17 ኢየሱስ ግልገሎቼን መግብ አለው

መሙላት

፣ ዘፍ 1:28 ብዙ ተባዙ፤ ምድርንም ሙሏት፤ ግዟትም

ሉቃስ 6:45 አንደበት የሚናገረው በልቡ የሞላውን ነው

መማለድ

፣ ሮም 8:34 ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ

መማል

፣ ዘፍ 22:16 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ በራሴ እምላለሁ

ማቴ 5:34 ፈጽሞ አትማሉ

መማረክ

፣ 2ቆሮ 10:5 ማንኛውንም ሐሳብ እየማረክን ለክርስቶስ

መማር

፣ ዘዳ 4:10 እኔን መፍራት እንዲማሩ ሕዝቡን ሰብስብ

ፊልጵ 4:9 ከእኔ የተማራችሁትንም ሆነ የተቀበላችሁትን

2ጢሞ 3:7 እንደነዚህ ያሉት ሴቶች ሁልጊዜ ይማራሉ

መማጸን

፣ 2ቆሮ 5:20 አምላክ በእኛ አማካኝነት እየተማጸነ ነው

መምረጥ

፣ ዘዳ 30:19 በሕይወት እንድትኖሩ ሕይወትን ምረጥ

ኢያሱ 24:15 የምታገለግሉትን ዛሬውኑ ምረጡ

ሮም 9:11 ምርጫው በሥራ ሳይሆን በጠሪው ላይ የተመካ

መምራት

፣ መዝ 48:14 አምላክ እስከ ወዲያኛው ይመራናል

ኤር 10:23 አካሄዱን በራሱ አቃንቶ መምራት አይችልም

መምሰል

፣ ኤፌ 5:1 ልጆቹ በመሆን አምላክን የምትመስሉ ሁኑ

ዕብ 13:7 በእምነታቸው ምሰሏቸው

መሞት

፣ ዘፍ 3:4 መሞት እንኳ ፈጽሞ አትሞቱም

ኢዮብ 14:14 ሰው ከሞተ በኋላ በሕይወት ሊኖር ይችላል?

ሉቃስ 15:24 ይህ ልጄ ሞቶ ነበር፤ አሁን ግን ሕያው ሆኗል

ዮሐ 11:25 በእኔ የሚያምን ሁሉ ቢሞት ሕያው ይሆናል

ዮሐ 11:26 በእኔ የሚያምን ሁሉ ፈጽሞ አይሞትም

ሮም 14:8 ብንሞትም የምንሞተው ለይሖዋ ነው

2ቆሮ 5:15 ለእነሱ ለሞተውና ለተነሳው እንዲኖሩ

1ተሰ 4:16 ከክርስቶስ ጋር አንድነት ኖሯቸው የሞቱትም

ራእይ 14:13 ከጌታ ጋር ያላቸውን አንድነት ጠብቀው የሚሞቱ

መሠልጠን

፣ መዝ 119:133 ክፉ ነገር በእኔ ላይ አይሠልጥን

መሠረታዊ ገጽታ

፣ ሮም 2:20 የእውነት መሠረታዊ ገጽታዎች

መሠረት

፣ ሉቃስ 6:48 በዓለት ላይ መሠረቱን ከጣለ ጋር ይመሳሰላል

ሮም 15:20 ሌላ ሰው በጣለው መሠረት ላይ መገንባት አልፈለግኩም

1ቆሮ 3:11 ሰው ከተጣለው ሌላ አዲስ መሠረት መጣል አይችልም

መሠቃየት

፣ 1ቆሮ 12:26 አንድ የአካል ክፍል ቢሠቃይ ሌሎቹ

መሠዊያ

፣ ዘፍ 8:20 ኖኅ ለይሖዋ መሠዊያ ሠራ

ዘፀ 27:1 መሠዊያ ከግራር እንጨት ትሠራለህ

ማቴ 5:24 መባህን በመሠዊያው ፊት ትተህ ሂድ

ሥራ 17:23 ‘ለማይታወቅ አምላክ’ የሚል ጽሑፍ ያለው መሠዊያ

መሣሪያ

፣ መክ 10:10 ከብረት የተሠራ መሣሪያ ቢደንዝ

ኢሳ 54:17 አንቺን ለማጥቃት የተሠራ መሣሪያ

2ቆሮ 10:4 የጦር መሣሪያዎቻችን ሥጋዊ አይደሉም

መሥራት

፣ መክ 2:24 ተግቶ በመሥራት እርካታ ማግኘት

ኢሳ 65:21 ቤቶችን ይሠራሉ፤ በዚያም ይኖራሉ

ዮሐ 5:17 አባቴ እስካሁን እየሠራ ነው

ዮሐ 6:27 የዘላለም ሕይወት ለሚያስገኘው ምግብ ሥሩ

ኤፌ 4:28 ከእንግዲህ አይስረቅ፤ በትጋት ይሥራ

1ተሰ 2:9 ሌት ተቀን እንሠራ ነበር

2ተሰ 3:10 መሥራት የማይፈልግ ሁሉ አይብላ

መሥዋዕት

፣ 1ሳሙ 15:22 መታዘዝ ከመሥዋዕት ይበልጣል

2ሳሙ 24:24 ያልከፈልኩበትን ለይሖዋ መሥዋዕት

መዝ 40:6 መሥዋዕትንና መባን አልፈለግክም

መዝ 51:17 አምላክን የሚያስደስተው መሥዋዕት

ምሳሌ 15:8 ይሖዋ የክፉዎችን መሥዋዕት ይጸየፋል

ሆሴዕ 6:6 ከመሥዋዕት ይልቅ ታማኝ ፍቅር

ሮም 12:1 ሰውነታችሁን ተቀባይነት ያለው መሥዋዕት

ዕብ 13:15 የውዳሴ መሥዋዕት ለአምላክ እናቅርብ

መሥፈርት

፣ 2ጢሞ 1:13 የትክክለኛ ትምህርት መሥፈርት

መረብ

፣ ማቴ 13:47 መንግሥተ ሰማያት ዓሣ ከሰበሰበ መረብ

ሉቃስ 5:4 መረቦቻችሁን ጥላችሁ አጥምዱ

መረን የተለቀቀ

፣ ምሳሌ 29:15 መረን የተለቀቀ ልጅ ያሳፍራል

መሪ

፣ ምሳሌ 28:16 ጥልቅ ግንዛቤ የሌለው መሪ ሥልጣኑን

ማቴ 23:10 መሪያችሁ አንድ እሱም ክርስቶስ

መራራ

፣ ቆላ 3:19 ሚስቶቻችሁን መራራ ቁጣ አትቆጧቸው

መራራት

፣ ዕብ 4:15 በድካማችን ሊራራልን የማይችል

1ዮሐ 3:17 ወንድሙ ሲቸገር ተመልክቶ ሳይራራለት ቢቀር

መርሳት

፣ ዘዳ 4:23 ይሖዋ የገባውን ቃል ኪዳን እንዳትረሱ

መዝ 119:141 መመሪያዎችህን አልረሳሁም

ኢሳ 49:15 እናት የምታጠባውን ልጇን ልትረሳ ትችላለች?

ፊልጵ 3:13 ከኋላዬ ያሉትን እየረሳሁ ከፊቴ ወዳሉት እንጠራራለሁ

ዕብ 6:10 ለስሙ ያሳያችሁትን ፍቅር በመርሳት ፍትሕ አያዛባም

መርከስ

፣ ሕዝ 39:7 ቅዱስ ስሜ እንዲረክስ አልፈቅድም

መርከብ

፣ ዘፍ 6:14 ከጎፈር እንጨት ለራስህ መርከብ ሥራ

መርካት

፣ 1ጢሞ 6:8 ምግብና ልብስ ካለን ረክተን መኖር ይገባናል

መርገም

፣ ዘኁ 23:8 አምላክ ያልረገመውን ልረግም እችላለሁ?

ኢዮብ 2:5 በእርግጥ ፊት ለፊት ይረግምሃል

ኢዮብ 2:9 አምላክን እርገምና ሙት!

ሮም 12:14 መርቁ እንጂ አትርገሙ

መሰቀል

፣ ሉቃስ 23:21 ይሰቀል! እያሉ ይጮኹ ጀመር

መሰበር

፣ መዝ 51:17 አምላክን የሚያስደስተው የተሰበረ መንፈስ ነው

ምሳሌ 29:1 አንገቱን ያደነደነ ሰው በድንገት ይሰበራል

ኢሳ 57:15 የተሰበረ ልብ ካለውና መንፈሱ ከተደቆሰው

ኢሳ 66:2 መንፈሱ የተሰበረውንና በቃሌ የሚንቀጠቀጠውን

መሰብሰብ

፣ ኤፌ 1:10 ዓላማው በክርስቶስ አንድ ላይ ለመሰብሰብ ነው

ዕብ 10:25 አንዳንዶች ልማድ እንዳደረጉት መሰብሰባችንን ቸል አንበል

መሰናከል

፣ ያዕ 3:2 ሁላችንም ብዙ ጊዜ እንሰናከላለን

መሲሕ

፣ ዳን 9:25 መሪ የሆነው መሲሕ እስከሚገለጥበት ጊዜ

ዳን 9:26 ከ62ቱ ሳምንታት በኋላ መሲሑ ይቆረጣል

ዮሐ 1:41 መሲሑን አገኘነው

ዮሐ 4:25 ክርስቶስ የተባለ መሲሕ እንደሚመጣ

መሳለቅ

፣ 1ሳሙ 17:26 በአምላክ ሠራዊት ላይ የሚሳለቀው

ኤር 20:7 ቀኑን ሙሉ መሳለቂያ ሆንኩ

መሳም

፣ ሉቃስ 22:48 የሰውን ልጅ በመሳም አሳልፈህ ትሰጣለህ?

መሳቅ

፣ ዘፍ 18:13 ሣራ የሳቀችው ለምንድን ነው?

መዝ 2:4 በሰማያት በዙፋን ላይ የተቀመጠው ይስቃል

ምሳሌ 14:13 አንድ ሰው እየሳቀ እንኳ ልቡ ሊያዝን ይችላል

መሳብ

፣ ዮሐ 6:44 የላከኝ አብ ካልሳበው በቀር

መሳካት

፣ 1ነገ 2:3 የምታከናውነው ሁሉ ይሳካልሃል

2ዜና 20:20 በነቢያቱ እመኑ፤ ይሳካላችኋል

መዝ 1:3 የሚሠራውም ሁሉ ይሳካለታል

መሳደብ

፣ ማር 3:29 መንፈስ ቅዱስን የሚሳደብ ይቅር አይባልም

1ጴጥ 2:23 ሲሰድቡት መልሶ አልተሳደበም

መስማማት

፣

ኤፌ 4:16 የአካል ክፍሎች ተስማምተው ተገጣጥመዋል

መስማት

፣ ሕዝ 2:7 ቢሰሙም ባይሰሙም ቃሌን ንገራቸው

ማቴ 17:5 የምወደው ልጄ ይህ ነው። እሱን ስሙት

ሉቃስ 10:16 እናንተን የሚሰማ እኔንም ይሰማል

ሥራ 4:19 ከአምላክ ይልቅ እናንተን መስማት

ሮም 10:14 የሚሰብክላቸው ሳይኖር እንዴት ይሰማሉ?

ያዕ 1:19 ሰው ሁሉ ለመስማት የፈጠነ ይሁን

ያዕ 1:22 ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ሰሚዎች ብቻ አትሁኑ

መስማት የተሳነው

፣ ዘሌ 19:14 መስማት የተሳነውን አትርገም

ኢሳ 35:5 መስማት የተሳናቸው ሰዎች ጆሮ ይከፈታል

ማር 7:37 መስማት የተሳናቸው እንዲሰሙ ያደርጋል

መስረቅ

፣ ዘፀ 20:15 አትስረቅ

ምሳሌ 30:9 ድሃ ሆኜ እንድሰርቅ አትፍቀድ

ኤፌ 4:28 የሚሰርቅ ከእንግዲህ ወዲህ አይስረቅ

መስበክ

፣ ማቴ 9:35 ኢየሱስ የመንግሥቱን ምሥራች እየሰበከ

ማቴ 24:14 ምሥራቹ ለብሔራት ሁሉ ይሰበካል

ሉቃስ 8:1 እየሰበከ ከመንደር ወደ መንደር ተጓዘ

ሮም 10:14 የሚሰብክላቸው ሳይኖር እንዴት ይሰማሉ?

2ጢሞ 4:2 ቃሉን ስበክ፤ በጥድፊያ ስሜት አገልግል

መስተካከል

፣ 2ቆሮ 13:11 መደሰታችሁን፣ መስተካከላችሁን ቀጥሉ

ኤፌ 4:12 ቅዱሳንን እንዲያስተካክሉ ነው

መስተዋት

፣ 1ቆሮ 13:12 በብረት መስተዋት ብዥ ያለ ምስል

2ቆሮ 3:18 የይሖዋን ክብር እንደ መስተዋት

ያዕ 1:23 ፊቱን በመስተዋት እያየ ያለ ሰው

መስኮት

፣ ሥራ 20:9 መስኮት ላይ ተቀምጦ የነበረ አውጤኪስ

መስጠት

፣ ማቴ 22:21 የቄሳርን ለቄሳር፣ የአምላክን ለአምላክ ስጡ

ሉቃስ 12:48 ብዙ ከተሰጠው ብዙ ይጠበቅበታል

ሥራ 20:35 ከመቀበል ይልቅ መስጠት የበለጠ ደስታ ያስገኛል

2ቆሮ 12:15 ራሴንም ብሰጥ እጅግ ደስ ይለኛል

መስፈሪያ

፣ ሉቃስ 6:38 በተነቀነቀ ጥሩ መስፈሪያ ሰፍረው

መስፍን

፣ ኢሳ 9:6 የዘላለም አባትና የሰላም መስፍን ይባላል

መሸማቀቅ

፣ ዕዝራ 9:6 ፊቴን ወደ አንተ ቀና ማድረግ አሸማቀቀኝ

መሸሸጊያ

፣ ናሆም 1:7 ይሖዋ በጭንቀት ቀን መሸሸጊያ ነው

መሸሽ

፣ 1ቆሮ 6:18 ከዝሙት ሽሹ!

መሸቀጥ

፣ 2ቆሮ 2:17 የአምላክን ቃል አንሸቃቅጥም

መሸበር

፣ ፊልጵ 1:28 በጠላቶቻችሁ አለመሸበራችሁን

መሸከም

፣ ሮም 15:1 የደካሞችን ድክመት ልንሸከም ይገባል

መሸፈን

፣ ምሳሌ 28:13 የሠራውን በደል የሚሸፋፍን አይሳካለትም

1ቆሮ 11:6 ራሷን የማትሸፍን ከሆነ ፀጉሯን ትቆረጥ

መሸፈኛ

፣ 2ቆሮ 3:15 ልባቸው በመሸፈኛ እንደተሸፈነ

መሻት

፣ መዝ 37:4 ይሖዋ የልብህን መሻት ይሰጥሃል

መሽመድመድ

፣ ኢሳ 44:8 በፍርሃት አትሽመድመዱ

መቀመጥ

፣ መዝ 110:1 ይሖዋ ጌታዬን በቀኜ ተቀመጥ አለው

መቀማጠል

፣ ራእይ 18:7 በውድ ነገሮች የተቀማጠለችውን

መቀረጽ

፣ ሮም 12:2 ይህ ሥርዓት እንዲቀርጻችሁ አትፍቀዱ

1ጴጥ 1:14 ትከተሉት በነበረው ምኞት መቀረጻችሁን

መቀስቀስ

፣ ዮሐ 11:11 አልዓዛርን ልቀሰቅሰው ወደዚያ እሄዳለሁ

መቀበል

፣ ኢዮብ 2:10 መቀበል ያለብን መልካም ብቻ ነው?

ሮም 14:1 በእምነቱ ጠንካራ ያልሆነውን ተቀበሉት

ሮም 15:7 አንዳችሁ ሌላውን ተቀበሉ

መቀባት

፣ 1ሳሙ 16:13 ሳሙኤል ዳዊትን ቀባው

መዝ 2:2 በይሖዋና እሱ በቀባው ላይ ተነሱ

መዝ 105:15 የቀባኋቸውን አገልጋዮቼን አትንኩ

ኢሳ 61:1 ለየዋሆች ምሥራች እንድናገር ቀብቶኛል

መቀባጠር

፣ ሉቃስ 24:11 የሚቀባጥሩ ስለመሰላቸው አላመኗቸውም

መቀደስ

፣ 1ነገ 9:3 ይህን ቤት ቀድሼዋለሁ

ኤር 1:5 ከመወለድህ በፊት ቀድሼሃለሁ

ሕዝ 36:23 ታላቅ ስሜን እቀድሰዋለሁ

ሉቃስ 11:2 አባት ሆይ፣ ስምህ ይቀደስ

መቀጥቀጥ

፣ ኢሳ 42:3 የተቀጠቀጠን ሸምበቆ አይሰብርም

መቁጠር

፣ መዝ 90:12 ዕድሜያችንን መቁጠር አስተምረን

ሉቃስ 22:37 ከዓመፀኞች ጋር ተቆጠረ

መቃረም

፣ ሩት 2:8 ቦዔዝ ለመቃረም ወደ ሌላ እርሻ አትሂጂ አላት

መቃረን

፣ ሥራ 17:7 የቄሳርን ሕግ የሚቃረን ነገር ያደርጋሉ

መቃብር

፣ ኢዮብ 14:13 ምነው በመቃብር ውስጥ በሰወርከኝ!

መክ 9:10 በምትሄድበት በመቃብር ሥራም ሆነ ዕቅድ የለም

ሆሴዕ 13:14 ከመቃብር እጅ እዋጃቸዋለሁ

ሥራ 2:31 አምላክ ክርስቶስን በመቃብር እንደማይተወው

ራእይ 1:18 የሞትና የመቃብር ቁልፎች አሉኝ

ራእይ 20:13 ሞትና መቃብርም በውስጣቸው ያሉትን ሙታን ሰጡ

መቃተት

፣ ዘፀ 2:24 በመቃተት የሚያሰሙትን ጩኸት አዳመጠ

ሕዝ 9:4 እየቃተቱ ባሉት ግንባር ላይ ምልክት አድርግ

ሮም 8:22 ፍጥረት በመቃተት ላይ እንደሚገኝ እናውቃለን

ሮም 8:26 ስንቃትት መንፈስ ራሱ ስለ እኛ ይማልዳል

መቃናት

፣ ኢያሱ 1:8 እንዲህ ካደረግክ መንገድህ ይቃናልሃል

መቃወም

፣ ሮም 8:31 ማን ሊቃወመን ይችላል?

መቄዶንያ

፣ ሥራ 16:9 ወደ መቄዶንያ ተሻገርና እርዳን

መቅላት

፣ ኢሳ 1:18 ኃጢአታችሁ እንደ ደም ቢቀላ

መቅመስ

፣ መዝ 34:8 ይሖዋ ጥሩ መሆኑን ቅመሱ

ዕብ 6:4 ሰማያዊውን ነፃ ስጦታ የቀመሱትን

1ጴጥ 2:3 ጌታ ደግ መሆኑን ቀምሳችኋል

መቅረብ

፣ መዝ 73:28 እኔ ወደ አምላክ መቅረብ ይበጀኛል

መዝ 145:18 ይሖዋ ለሚጠሩት ሁሉ ቅርብ ነው

ያዕ 4:8 ወደ አምላክ ቅረቡ፤ ወደ እናንተ ይቀርባል

መቅረጽ

፣ ዘዳ 6:7 በልጆችህ ውስጥ ቅረጻቸው

መቅሰፍት

፣ ዘፀ 11:1 በፈርዖንና በግብፅ ላይ መቅሰፍት አመጣለሁ

ራእይ 18:4 የሚደርስባት መቅሰፍት ተካፋይ መሆን የማትፈልጉ ከሆነ

መቅበዝበዝ

፣ መዝ 119:176 እንደጠፋ በግ ተቅበዘበዝኩ

መቅደስ

፣ ዘፀ 25:8 ለእኔም መቅደስ ይሠሩልኛል

መዝ 73:17 ወደ ታላቁ የአምላክ መቅደስ እስክገባ

መቆም

፣ 1ጴጥ 5:10 ያጠነክራችኋል፤ አጽንቶም ያቆማችኋል

መቆጣጠር

፣ ምሳሌ 16:32 ስሜቱን የሚቆጣጠር ከተማን ድል

1ተሰ 4:4 እያንዳንዱ የገዛ ራሱን አካል በመቆጣጠር

መበለት

፣ መዝ 146:9 ይሖዋ መበለቲቱን ይደግፋል

ማር 12:43 የበለጠ የሰጠችው ይህች ድሃ መበለት ነች

ሉቃስ 18:3 አንዲት መበለት ወደ እሱ እየሄደች

ያዕ 1:27 ወላጅ አልባ የሆኑ ልጆችንና መበለቶችን

መበረታታት

፣ ሥራ 28:15 ጳውሎስ ባያቸው ጊዜ ተበረታታ

1ቆሮ 14:31 ሁሉም እንዲበረታቱ ሁላችሁም በየተራ ትንቢት መናገር

መበረዝ

፣ 2ቆሮ 4:2 የአምላክን ቃል አንበርዝም

መበሳጨት

፣ መዝ 37:8 ተበሳጭተህ ክፉ ነገር አትሥራ

1ቆሮ 13:5 ፍቅር በቀላሉ አይበሳጭም

መበደል

፣ ማቴ 18:15 ወንድምህ ቢበድልህ አንተና እሱ

1ቆሮ 6:7 እናንተ ራሳችሁ ብትበደሉ አይሻልም?

መበደር

፣ መዝ 37:21 ክፉ ሰው ይበደራል፤ መልሶ አይከፍልም

መባረክ

፣ ዘፍ 1:28 አምላክ ባረካቸው፤ እንዲህም አላቸው

ዘፍ 32:26 ካልባረክኸኝ አለቅህም

ዘኁ 6:24 ይሖዋ ይባርክህ፤ ደግሞም ይጠብቅህ

መሳ 5:24 ኢያዔል ከሴቶች ሁሉ እጅግ የተባረከች ነች

ዮሐ 12:13 በይሖዋ ስም የሚመጣው ንጉሥ የተባረከ ነው

መባ

፣ ዘሌ 7:37 የሚቃጠል መባ፣ የእህል መባ

1ዜና 29:9 ሕዝቡ መባ በመስጠታቸው ተደሰቱ

ኢሳ 1:11 የሚቃጠሉ የአውራ በግ መባዎች

መባከን

፣ ሉቃስ 10:40 ማርታ በብዙ ሥራ ተጠምዳ ትባክን ነበር

መብለጥ

፣ ዮሐ 14:28 ከእኔ አብ ይበልጣል

መብላት

፣ 1ቆሮ 5:11 እንዲህ ካለው ሰው ጋር ምግብ እንዳትበሉ

2ተሰ 3:10 መሥራት የማይፈልግ ሁሉ አይብላ

መብረቅ

፣ ማቴ 24:27 መብረቅ ከምሥራቅ ወጥቶ እንደሚያበራ

ሉቃስ 10:18 ሰይጣን እንደ መብረቅ ሲወድቅ አየሁ

መብራት

፣ መዝ 119:105 ቃልህ ለእግሬ መብራት ነው

ማቴ 6:22 የሰውነት መብራት ዓይን ነው

ማቴ 25:1 መብራታቸውን ይዘው ከወጡ አሥር ደናግል

መብት

፣ ሕዝ 21:27 ሕጋዊ መብት ያለው እስኪመጣ

ፊልጵ 1:29 መከራ እንድትቀበሉ መብት ተሰጥቷችኋል

መተልተል

፣ ዘሌ 21:5 ሰውነታቸውን መተልተል የለባቸውም

መተማመን

፣ ምሳሌ 3:23 በመንገድህ ላይ ተማምነህ ትሄዳለህ

2ተሰ 3:4 ያዘዝናችሁን እያደረጋችሁ እንዳለ እንተማመናለን

1ጴጥ 4:11 አምላክ በሚሰጠው ኃይል ተማምኖ ያገልግል

መተናነጽ

፣ ሮም 14:19 እርስ በርሳችን የምንተናነጽበትን ነገር

መተው

፣ ዘዳ 31:8 ይሖዋ አይጥልህም ወይም አይተውህም

1ሳሙ 12:22 ይሖዋ ለስሙ ሲል ሕዝቡን አይተውም

መዝ 27:10 የገዛ አባቴና እናቴ ቢተዉኝ እንኳ

መዝ 37:28 ይሖዋ ታማኝ አገልጋዮቹን አይተዋቸውም

ኢሳ 1:28 ይሖዋን የሚተዉ ያከትምላቸዋል

ማቴ 19:29 ቤቶችን ወይም እርሻን የተወ ሁሉ

ዮሐ 8:29 የላከኝ ብቻዬን አልተወኝም

ዕብ 13:5 ፈጽሞ አልተውህም

መታለል

፣ ገላ 6:7 አትታለሉ፤ አምላክ አይዘበትበትም

መታመም

፣ መዝ 41:3 ታሞ ሳለ ይሖዋ ይደግፈዋል

ኢሳ 33:24 በዚያ የሚቀመጥ ታምሜአለሁ አይልም

ያዕ 5:14 ከእናንተ መካከል የታመመ ሰው አለ?

መታመን

፣ መዝ 9:10 ስምህን የሚያውቁ በአንተ ይታመናሉ

መዝ 56:11 በአምላክ እታመናለሁ፤ አልፈራም

መዝ 62:8 ሰዎች ሆይ፣ ሁልጊዜ በእሱ ታመኑ

መዝ 84:12 በአንተ የሚታመን ሰው ደስተኛ ነው

መዝ 146:3 ማዳን በማይችሉ ሰዎች አትታመኑ

ምሳሌ 3:5 በሙሉ ልብህ በይሖዋ ታመን

ምሳሌ 28:26 በገዛ ልቡ የሚታመን ሁሉ ሞኝ ነው

ኤር 17:5 በሰዎች የሚታመን የተረገመ ነው

2ቆሮ 1:9 በራሳችን ሳይሆን በአምላክ እንድንታመን

መታመኛ

፣ ምሳሌ 3:26 ይሖዋ መታመኛህ ይሆናል

መታረቅ

፣ ማቴ 5:24 በመጀመሪያ ከወንድምህ ጋር ታረቅ

ሮም 5:10 በልጁ ሞት ከአምላክ ጋር ከታረቅን

1ቆሮ 7:11 ብትለያይ ግን ከባሏ ጋር ትታረቅ

2ቆሮ 5:19 አምላክ ዓለምን ከራሱ ጋር ከማስታረቁም

መታረድ

፣ ኢሳ 53:7 እንደ በግ ለመታረድ ተነዳ

መታሰር

፣ ማቴ 25:36 ታስሬ ጠይቃችሁኛል

ዕብ 13:3 ታስራችሁ እንዳላችሁ አድርጋችሁ በማሰብ

መታሰቢያ

፣ ሉቃስ 22:19 ይህን ሁልጊዜ ለመታሰቢያዬ አድርጉት

መታሰቢያ መቃብር

፣ ዮሐ 5:28 በመታሰቢያ መቃብር ያሉ ድምፁን

መታተም

፣ ዳን 12:9 ቃሉ በሚስጥር የተያዘና የታተመ

ኤፌ 1:13 ቃል በተገባው መንፈስ ቅዱስ ታትማችኋል

መታከት

፣ ገላ 6:9 ካልታከትን ጊዜው ሲደርስ ስለምናጭድ

መታወር

፣ ዘፍ 19:11 ከትንሹ አንስቶ እስከ ትልቁ ድረስ አሳወሯቸው

2ቆሮ 4:4 የማያምኑትን ሰዎች አእምሮ አሳውሯል

መታወቅ

፣ 2ቆሮ 6:9 የታወቅን ሆነን፣ እንደማንታወቅ ተቆጥረናል

መታዘዝ

፣ ዘፀ 24:7 ይሖዋ የተናገረውን ለመታዘዝ ፈቃደኞች ነን

1ሳሙ 15:22 መታዘዝ ከመሥዋዕት ይበልጣል

መዝ 51:12 የመታዘዝ ፍላጎት በውስጤ እንዲቀሰቀስ

ሥራ 5:29 ከሰው ይልቅ አምላክን ልንታዘዝ ይገባል

ሮም 5:19 በአንዱ ሰው መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ

ሮም 6:17 ለእንዲህ ዓይነቱ ትምህርት ከልብ ስለታዘዛችሁ

ሮም 16:26 እምነት እንዲኖራቸውና እሱን እንዲታዘዙ

ኤፌ 6:5 ባሪያዎች ሆይ፣ ለጌቶቻችሁ ታዘዙ

ዕብ 5:8 ከደረሰበት መከራ መታዘዝን ተማረ

ዕብ 13:17 አመራር ለሚሰጧችሁ ታዘዙ

መታደስ

፣ ሥራ 3:19 የመታደስ ዘመን ይመጣላችኋል

መታገል

፣ ኤፌ 6:12 የምንታገለው ከደምና ከሥጋ ጋር ነው

መታገሥ

፣ 2ነገ 10:16 ይሖዋን የሚቀናቀንን እንደማልታገሥ

መታጠቂያ

፣ ኢሳ 11:5 ጽድቅ የወገቡ መታጠቂያ ይሆናል

መታጠቅ

፣ 2ጢሞ 3:17 ለማንኛውም መልካም ሥራ በመታጠቅ

ዕብ 13:21 በመልካም ነገር ሁሉ ያስታጥቃችሁ

መታጠብ

፣ 2ነገ 5:10 ዮርዳኖስ ውስጥ ሰባት ጊዜ ታጠብ

መዝ 51:2 ከበደሌ ሙሉ በሙሉ እጠበኝ

1ቆሮ 6:11 ታጥባችሁ ነጽታችኋል፣ ተቀድሳችኋል

መትረፍረፍ

፣ መዝ 72:16 በምድር ላይ እህል ይትረፈረፋል

ዮሐ 10:10 የመጣሁት ሕይወት እንዲትረፈረፍላቸው ነው

መትከል

፣ ኢሳ 65:22 እነሱ የተከሉትን ሌላ አይበላውም

1ቆሮ 3:6 እኔ ተከልኩ፤ አጵሎስ አጠጣ

መቸኮል

፣ ምሳሌ 19:2 ችኩል ሰው ኃጢአት ይሠራል

ምሳሌ 29:20 ለመናገር የሚቸኩል ሰው አይተህ ታውቃለህ?

መቻል

፣ ኢዮብ 42:2 ሁሉን ነገር ማድረግ እንደምትችል አወቅኩ

ማቴ 19:26 በአምላክ ዘንድ ሁሉ ነገር ይቻላል

መቻቻል

፣ ኤፌ 4:2 እርስ በርሳችሁ በፍቅር በመቻቻል ኑሩ

መነመነ

፣ 2ቆሮ 4:16 ውጫዊው ሰውነታችን እየመነመነ ቢሄድም

መነሳት

፣ ሥራ 24:15 ጻድቃን ከሞት እንደሚነሱ

መነቀስ

፣ ዘሌ 19:28 ሰውነታችሁን አትነቀሱ

መነቃቃት

፣ ዕብ 10:24 ለፍቅርና ለመልካም ሥራዎች መነቃቃት

መነካከስ

፣ ገላ 5:15 እርስ በርሳችሁ መነካከሳችሁን ካልተዋችሁ

መነዳት

፣ ኤፌ 4:14 በማዕበል የምንነዳ ይመስል

መና

፣ ዘፀ 16:31 የእስራኤልም ቤት ምግቡን መና አሉት

ኢያሱ 5:12 ከምድሪቱ ፍሬ በበሉ ማግስት መናው ተቋረጠ

መናቅ

፣ ኢሳ 53:3 ሰዎች የናቁትና ያገለሉት

ኤር 8:9 እነሱ የይሖዋን ቃል ንቀዋል

መናወጥ

፣ 1ተሰ 3:3 ማንም በእነዚህ መከራዎች እንዳይናወጥ

2ተሰ 2:2 የማመዛዘን ችሎታችሁ በቀላሉ አይናወጥ

መናዘዝ

፣ መዝ 32:5 በመጨረሻ ኃጢአቴን ለአንተ ተናዘዝኩ

ምሳሌ 28:13 የሠራውን በደል የሚናዘዝ ምሕረት ያገኛል

ያዕ 5:16 አንዳችሁ ለሌላው ኃጢአታችሁን ተናዘዙ

1ዮሐ 1:9 ኃጢአታችንን የምንናዘዝ ከሆነ ይቅር ይለናል

መናገር

፣ ሥራ 15:32 ብዙ ቃል በመናገር አበረታቷቸው

መናፈቅ

፣ ኢዮብ 14:15 የእጅህን ሥራ ትናፍቃለህ

መዝ 84:2 ሁለንተናዬ የይሖዋን ቅጥር ግቢዎች ናፈቀ

ፊልጵ 1:8 እንደምትናፍቁኝ አምላክ ምሥክሬ ነው

መናፍስታዊ ድርጊት

፣ ገላ 5:20 መናፍስታዊ ድርጊት፣ ጥላቻ

መናፍስት ጠሪ

፣ ዘዳ 18:11 መናፍስት ጠሪ፣ ጠንቋይ

መንስኤ

፣ መክ 7:25 የነገሮችን መንስኤ ለመረዳት

መንቀጥቀጥ

፣ ፊልጵ 2:12 በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ

መንካት

፣ ምሳሌ 6:29 የሚነካት ሁሉ መቀጣቱ አይቀርም

ኢሳ 52:11 ማንኛውንም ርኩስ ነገር አትንኩ!

2ቆሮ 6:17 ርኩስ የሆነውን ነገር አትንኩ

መንኮራኩር

፣ ሕዝ 1:16 በአንድ መንኮራኩር ውስጥ ሌላ መንኮራኩር

መንገሥ

፣ ዘካ 14:9 ይሖዋም በመላው ምድር ላይ ይነግሣል

ሮም 6:12 ኃጢአት ሰውነታችሁ ላይ መንገሡን

ራእይ 11:15 እሱም ለዘላለም ይነግሣል

መንገድ

፣ ምሳሌ 4:18 የጻድቃን መንገድ እንደ ማለዳ ብርሃን

ምሳሌ 16:25 ትክክለኛ መስሎ የሚታይ መንገድ

ኢሳ 30:21 መንገዱ ይህ ነው። በእሱ ሂድ

ኤር 8:6 ብዙኃኑ የሚከተለው መንገድ

ኤር 10:23 የሰው መንገድ በራሱ እጅ እንዳልሆነ

ኢዩ 2:7 እያንዳንዱም የራሱን መንገድ ይዞ ይሄዳል

ማቴ 7:14 ወደ ሕይወት የሚወስደው መንገድ

ማቴ 13:4 አንዳንዶቹ ዘሮች መንገድ ዳር ወደቁ

ዮሐ 14:6 መንገድ፣ እውነትና ሕይወት ነኝ

ሥራ 9:2 የጌታን መንገድ የሚከተሉትን

1ቆሮ 10:13 መውጫ መንገዱን ያዘጋጅላችኋል

መንጋ

፣ ሉቃስ 12:32 አንተ ትንሽ መንጋ አትፍራ

መንግሥት

፣ዘፀ 19:6 የካህናት መንግሥት ትሆናላችሁ

ዳን 2:44 የሰማይ አምላክ የማይጠፋ መንግሥት ያቋቁማል

ዳን 7:14 የገዢነት ሥልጣን፣ ክብርና መንግሥት ተሰጠው

ዳን 7:18 የአምላክ ቅዱሳን መንግሥቱን ይቀበላሉ

ማቴ 4:8 ዲያብሎስ የዓለምን መንግሥታት ሁሉ አሳየው

ማቴ 6:10 መንግሥትህ ይምጣ

ማቴ 6:33 አስቀድማችሁ የአምላክን መንግሥት ፈልጉ

ማቴ 21:43 የአምላክ መንግሥት ፍሬ ለሚያፈራ ሕዝብ ይሰጣል

ማቴ 24:14 ይህ የመንግሥቱ ምሥራች ይሰበካል

ማቴ 25:34 ኑ፣ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ

ሉቃስ 12:32 አባታችሁ መንግሥት ሊሰጣችሁ ወስኗል

ሉቃስ 22:29 ከእናንተ ጋር ለመንግሥት ቃል ኪዳን አደርጋለሁ

ዮሐ 18:36 መንግሥቴ የዚህ ዓለም ክፍል አይደለም

ሥራ 1:6 መንግሥትን የምታቋቁመው በዚህ ጊዜ ነው?

1ቆሮ 15:24 መንግሥቱን ለአምላኩ በሚያስረክብበት ጊዜ

ገላ 5:21 እነዚህን የሚፈጽሙ የአምላክን መንግሥት አይወርሱም

ቆላ 1:13 ወደሚወደው ልጁ መንግሥት አሻግሮናል

ራእይ 11:15 የዓለም መንግሥት የመሲሑ መንግሥት ሆነ

መንፈሳዊ

፣ ማቴ 5:3 መንፈሳዊ ነገሮችን የተጠሙ

ሮም 1:11 መንፈሳዊ ስጦታ እንዳካፍላችሁ

1ቆሮ 2:15 መንፈሳዊ ሰው ሁሉንም ይመረምራል

1ቆሮ 15:44 የሚነሳው መንፈሳዊ አካል ነው

ኤፌ 6:12 የምንታገለው ከክፉ መንፈሳዊ ኃይሎች

መንፈስ

፣ ዘኁ 11:25 በሙሴ ላይ ከነበረው መንፈስ ወስዶ

1ሳሙ 16:13 የይሖዋ መንፈስ ለዳዊት ኃይል ሰጠው

2ሳሙ 23:2 የይሖዋ መንፈስ በእኔ ተናገረ

መዝ 51:10 በውስጤ አዲስ መንፈስ አኑር

መዝ 51:17 የተሰበረ መንፈስ

መዝ 104:29 መንፈሳቸውን ከወሰድክ ይሞታሉ

መዝ 146:4 መንፈሱ ትወጣለች፤ ወደ መሬት ይመለሳል

መክ 12:7 መንፈስ ወደ ሰጪው ይመለሳል

ኢሳ 61:1 የይሖዋ መንፈስ በእኔ ላይ ነው

ኢዩ 2:28 በሥጋ ለባሽ ላይ መንፈሴን አፈሳለሁ

ዘካ 4:6 በመንፈሴ እንጂ በኃይል አይደለም

ማቴ 3:16 የአምላክ መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ

ማቴ 26:41 መንፈስ ዝግጁ ነው

ሉቃስ 23:46 መንፈሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ

ዮሐ 4:24 አምላክ መንፈስ ነው

ዮሐ 16:13 የእውነት መንፈስ ሲመጣ

ሮም 8:16 መንፈስ ራሱ ከመንፈሳችን ጋር ሆኖ

ሮም 8:26 መንፈስ ራሱ ስለ እኛ ይማልዳል

2ቆሮ 3:17 ይሖዋ መንፈስ ነው

ገላ 5:16 በመንፈስ መመላለሳችሁን ቀጥሉ

ገላ 5:22 የመንፈስ ፍሬ ፍቅር፣ ደስታ

ገላ 6:8 ለመንፈስ ብሎ የሚዘራ

1ጴጥ 3:18 መንፈስ ሆኖ ሕያው ሆነ

መንፈስ ቅዱስ

፣ መዝ 51:11 ቅዱስ መንፈስህን ከእኔ አትውሰድ

ማቴ 12:31 መንፈስ ቅዱስን የሰደበ

ሉቃስ 1:35 መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል

ሉቃስ 3:22 መንፈስ ቅዱስ በርግብ መልክ በእሱ ላይ ወረደ

ሉቃስ 11:13 ለሚለምኑት መንፈስ ቅዱስን እንዴት አይሰጣቸው!

ዮሐ 14:26 መንፈስ ቅዱስ ሁሉንም ነገር ያስተምራችኋል

ሥራ 1:8 መንፈስ ቅዱስ በሚወርድበት ጊዜ ኃይል ትቀበላላችሁ

ሥራ 2:4 ሁሉም በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ

ሥራ 5:32 ለሚታዘዙት የሰጠው መንፈስ ቅዱስ ምሥክር ነው

ኤፌ 4:30 የአምላክን ቅዱስ መንፈስ አታሳዝኑ

መንፈግ

፣ መዝ 84:11 ይሖዋ አንዳች መልካም ነገር አይነፍጋቸውም

መኖሪያ

፣ ኢሳ 45:18 ምድርን መኖሪያ እንድትሆን የሠራት

መኖር

፣ ኢዮብ 14:14 ሰው ከሞተ በኋላ በሕይወት ሊኖር ይችላል?

ሮም 14:8 ብንኖር የምንኖረው ለይሖዋ ነው

2ቆሮ 5:15 ከእንግዲህ ለራሳቸው ከመኖር ይልቅ

1ተሰ 4:15 ጌታ እስከሚገኝበት ጊዜ በሕይወት የምንኖር

መኝታ

፣ ዕብ 13:4 መኝታውም ከርኩሰት የጸዳ ይሁን

መከልከል

፣ 1ቆሮ 7:5 አንዳችሁ ለሌላው የሚገባውን አትከልክሉ

1ተሰ 2:16 እንዳንሰብክ ሊከለክሉን ይሞክራሉ

መከራ

፣ መዝ 34:19 የጻድቅ ሰው መከራ ብዙ ነው

መዝ 119:50 በመከራዬ ወቅት መጽናኛ የማገኘው

መዝ 119:71 በመከራ ውስጥ ማለፌ ጥሩ ሆነልኝ

ማቴ 24:21 ሆኖ የማያውቅ ታላቅ መከራ

ሥራ 14:22 በብዙ መከራ ማለፍ አለብን

ሮም 5:3 መከራ ጽናትን እንደሚያስገኝ እናውቃለን

ሮም 8:17 አብረነው መከራ ከተቀበልን

ሮም 8:18 የሚደርስብን መከራ ከምንም ሊቆጠር አይችልም

ሮም 12:12 መከራን በጽናት ተቋቋሙ

1ቆሮ 7:28 የሚያገቡ ሰዎች በሥጋቸው ላይ መከራ

2ቆሮ 4:17 የሚደርስብን መከራ ጊዜያዊና ቀላል

ፊልጵ 1:29 ለእሱ ስትሉ መከራ እንድትቀበሉ

1ተሰ 2:14 በአገራችሁ ሰዎች እጅ መከራ ተቀብላችኋል

2ተሰ 1:4 ስደትና መከራ ሁሉ ችላችሁ በመኖር

ዕብ 2:10 በመከራ አማካኝነት ፍጹም ማድረጉ

1ጴጥ 3:14 ለጽድቅ ስትሉ መከራ ብትቀበሉ

1ጴጥ 5:9 ወንድሞቻችሁ ተመሳሳይ መከራ

ራእይ 7:14 ታላቁን መከራ አልፈው የመጡ ናቸው

መከተል

፣ ማቴ 4:20 መረቦቻቸውን ትተው ተከተሉት

ማቴ 19:21 መጥተህ ተከታዬ ሁን

ዮሐ 10:27 በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ፤ ይከተሉኛል

ራእይ 14:4 ምንጊዜም በጉ በሄደበት ሁሉ ይከተሉታል

መከፋፈል

፣ ሮም 16:17 ክፍፍል ከሚፈጥሩ ሰዎች ተጠንቀቁ

1ቆሮ 1:10 በመካከላችሁ መከፋፈል እንዳይኖር

መኩራራት

፣ 1ቆሮ 1:31 የሚኩራራ በይሖዋ ይኩራራ

መካሪ

፣ ኢሳ 9:6 ስሙ ድንቅ መካሪ፣ ኃያል አምላክ

መካሰስ

፣ 1ቆሮ 6:7 ተካስሳችሁ ፍርድ ቤት መሄዳችሁ

መካብ

፣ ይሁዳ 16 ለጥቅማቸው ሲሉ ሌሎችን ይክባሉ

መካከለኛ

፣ 1ጢሞ 2:5 በአምላክና በሰው መካከል አንድ መካከለኛ

መካድ

፣ ምሳሌ 30:9 እጠግብና እክድሃለሁ

ማቴ 16:24 ሊከተለኝ የሚፈልግ ቢኖር ራሱን ይካድ

ማር 14:30 ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ

ሥራ 26:11 እምነታቸውን በይፋ እንዲክዱ ለማስገደድ

ቲቶ 1:16 አምላክን በሥራቸው ይክዱታል

መክፈል

፣ መዝ 37:21 ክፉ ይበደራል፤ መልሶም አይከፍልም

2ተሰ 1:6 መከራን ለሚያመጡባችሁ መከራን መክፈሉ

መኮርኮር

፣ 2ጢሞ 4:3 ጆሯቸውን እንዲኮረኩሩላቸው

መወለድ

፣ ኢዮብ 14:1 ከሴት የተወለደ ሰው የሕይወት ዘመኑ አጭር

መዝ 51:5 በደለኛ ሆኜ ተወለድኩ

መወሰድ

፣ ዕብ 2:1 ቀስ በቀስ እንዳንወሰድ ለሰማናቸው ነገሮች

መወያየት

፣ ሥራ 17:2 ከቅዱሳን መጻሕፍት እየጠቀሰ ተወያየ

መዋለል

፣ ያዕ 1:8 ይህ ሰው በሁለት ሐሳብ የሚዋልል ነው

መዋሸት

፣ መዝ 101:7 ውሸት የሚናገር ሰው በፊቴ አይቆምም

ምሳሌ 19:22 ውሸታም ከመሆን ድሃ መሆን ይሻላል

ዮሐ 8:44 ዲያብሎስ ውሸታምና የውሸት አባት

ቆላ 3:9 አንዳችሁ ሌላውን አትዋሹ

ቲቶ 1:2 ሊዋሽ የማይችለው አምላክ

መዋጀት

፣ መዝ 49:7 አንዳቸውም ሌላውን ሰው መዋጀት አይችሉም

ሆሴዕ 13:14 ከመቃብር እጅ እዋጃቸዋለሁ

ራእይ 5:9 ከየብሔሩ ሰዎችን ለአምላክ ዋጅተሃል

መዋጥ

፣ መዝ 40:12 የፈጸምኳቸው ስህተቶች ስለዋጡኝ

መዋጮ

፣ ዘፀ 35:5 ለይሖዋ መዋጮ አምጡ

2ዜና 31:10 መዋጮውን ወደ ይሖዋ ቤት ማምጣት ጀመሩ

መውለድ

፣ ኢሳ 66:7 እሷ ገና ምጥ ሳይጀምራት ወለደች

1ጴጥ 1:3 ለሕያው ተስፋ እንደ አዲስ ወልዶናል

መውረስ

፣ ማቴ 5:5 ገሮች ምድርን ይወርሳሉ

ማቴ 25:34 የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ

መውደቅ

፣ ምሳሌ 24:16 ጻድቅ ሰባት ጊዜ ቢወድቅ እንኳ ይነሳል

መክ 4:10 አንዱ ቢወድቅ ሁለተኛው ሊያነሳው ይችላል

1ቆሮ 10:12 የቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ

መውደድ

፣ ዘሌ 19:18 ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ

ዘዳ 6:5 ይሖዋን በሙሉ ልብህ ውደድ

ማቴ 10:37 ከእኔ ይልቅ አባቱን ወይም እናቱን የሚወድ

ማቴ 22:37 ይሖዋን በሙሉ ነፍስህ ውደድ

ማር 10:21 ኢየሱስም ተመለከተውና ወደደው

ዮሐ 3:16 አምላክ ዓለምን ከመውደዱ የተነሳ

ዮሐ 12:25 ሕይወቱን የሚወድ ሁሉ ያጠፋታል

ዮሐ 13:1 የወደዳቸውን እስከ መጨረሻው ወደዳቸው

ዮሐ 13:34 እርስ በርሳችሁ እንድትዋደዱ

ዮሐ 14:15 የምትወዱኝ ከሆነ ትእዛዛቴን ትጠብቃላችሁ

ዮሐ 21:17 ስምዖን፣ በጣም ትወደኛለህ?

ሮም 13:8 ከመዋደድ በቀር ዕዳ አይኑርባችሁ

ገላ 2:20 በወደደኝና ለእኔ ሲል ራሱን አሳልፎ በሰጠው

ኤፌ 1:5 እሱ እንደወደደና እንደ በጎ ፈቃዱ

ቆላ 3:19 ሚስቶቻችሁን መውደዳችሁን ቀጥሉ

1ዮሐ 2:15 ዓለምንም ሆነ በዓለም ያሉትን አትውደዱ

1ዮሐ 3:18 በቃልና በአንደበት ብቻ አንዋደድ

1ዮሐ 4:10 አምላክን ስለወደድነው ሳይሆን ስለወደደን

1ዮሐ 4:20 ወንድሙን የማይወድ አምላክን ሊወድ አይችልም

1ዮሐ 5:3 አምላክን መውደድ ትእዛዛቱን መጠበቅ

ራእይ 3:19 የምወዳቸውን ሁሉ እወቅሳለሁ

መውጋት

፣ ዘካ 12:10 እነሱም የወጉትን ያዩታል

መውጣት

፣ ዮሐ 3:13 ከሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም

መዘመር

፣ መዝ 96:1 ለይሖዋ አዲስ መዝሙር ዘምሩ

ማቴ 26:30 የውዳሴ መዝሙር ከዘመሩ በኋላ

ኤፌ 5:19 ለይሖዋ የምስጋና መዝሙር ዘምሩ

መዘበት

፣ ገላ 6:7 አትታለሉ፤ አምላክ አይዘበትበትም

መዘዝ

፣ ምሳሌ 27:12 ተሞክሮ የሌለው ሰው መዘዙን ይቀበላል

መዘጋጀት

፣ ማቴ 24:44 ባላሰባችሁት ሰዓት ስለሚመጣ ዝግጁ ሁኑ

መዘግየት

፣ ምሳሌ 13:12 የዘገየ ተስፋ ልብን ያሳምማል

ዕን 2:3 ራእዩ የተወሰነለትን ጊዜ ይጠብቃል፤ አይዘገይም!

ያዕ 1:19 ለመናገር የዘገየና ለቁጣ የዘገየ

2ጴጥ 3:9 የገባውን ቃል ለመፈጸም አይዘገይም

መዛል

፣ ምሳሌ 25:25 ቀዝቃዛ ውኃ የዛለችን ነፍስ

መዛት

፣ 1ጴጥ 2:23 መከራ ሲደርስበት አልዛተም

መዝሙር

፣ መዝ 98:1 ለይሖዋ አዲስ መዝሙር ዘምሩ

ሥራ 16:25 ጳውሎስና ሲላስ አምላክን በመዝሙር እያወደሱ

መዝሙሮች

፣ ነህ 12:46 የውዳሴና የምስጋና መዝሙሮች

መዝረፍ

፣ ዘሌ 19:13 ባልንጀራህን አትዝረፈው

መዝራት

፣ መዝ 126:5 በእንባ የሚዘሩ በእልልታ ያጭዳሉ

መክ 11:6 በማለዳ ዘርህን ዝራ

ገላ 6:7 ሰው ምንም ዘራ ምን

መዝገብ

፣ 1ቆሮ 13:5 ፍቅር የበደል መዝገብ የለውም

መያዝ

፣ ፊልጵ 2:16 የሕይወትን ቃል አጥብቃችሁ ያዙ

መደምሰስ

፣ ሥራ 3:19 ኃጢአታችሁ እንዲደመሰስ ንስሐ ግቡ

መደምደሚያ

፣ መክ 12:13 የሁሉ መደምደሚያው ይህ ነው

ማቴ 28:20 እስከ ሥርዓቱ መደምደሚያ ድረስ ከእናንተ ጋር ነኝ

መደርመስ

፣ 2ቆሮ 10:4 ምሽግን ለመደርመስ የሚያስችል ኃይል

መደሰት

፣ 1ዜና 29:9 ሕዝቡ በፈቃደኝነት በመስጠታቸው ተደሰቱ

መክ 8:15 ከመብላትና ከመደሰት የተሻለ የለም

ሮም 5:3 በመከራ ውስጥ እያለንም እንደሰት

መደቆስ

፣ መዝ 34:18 መንፈሳቸው የተደቆሰባቸውን ያድናል

ምሳሌ 18:14 የተደቆሰን መንፈስ ማን ሊቋቋም ይችላል?

መደናገጥ

፣ ኢሳ 28:16 በእሱ የሚያምን አይደናገጥም

መደንዘዝ

፣ መዝ 143:4 ልቤ በውስጤ ደነዘዘ

ዕብ 5:11 ጆሯችሁ ስለደነዘዘ ለማስረዳት አስቸጋሪ ነው

መደንደን

፣ ማር 3:5 በልባቸው ደንዳናነት በጣም አዝኖ

ዕብ 3:13 ኃጢአት ባለው የማታለል ኃይል እንዳትደነድኑ

መዳን

፣ አስ 4:14 አይሁዳውያን እፎይታና መዳን ከሌላ ቦታ ያገኛሉ

ማቴ 24:22 ሥጋ ሁሉ ባልዳነ ነበር

ሉቃስ 21:28 መዳናችሁ እየቀረበ ስለሆነ ቀጥ ብላችሁ ቁሙ

ሥራ 4:12 መዳን በሌላ በማንም አይገኝም

ሮም 13:11 መዳናችን ይበልጥ ስለቀረበ

2ቆሮ 6:2 እነሆ፣ የመዳን ቀን አሁን ነው

ፊልጵ 2:12 የራሳችሁን መዳን ከፍጻሜ ለማድረስ

ራእይ 7:10 መዳን ያገኘነው ከአምላካችን ነው

መድረክ

፣ 1ቆሮ 4:9 ወደ መድረክ እንድንወጣ ያደረገን ይመስለኛል

መድኃኒት

፣ ምሳሌ 17:22 ደስተኛ ልብ ጥሩ መድኃኒት ነው

መድከም

፣ ኢሳ 40:28 እሱ አይደክምም ወይም አይዝልም

ኢሳ 40:29 ለደከመው ኃይል ይሰጣል

ኢሳ 40:31 ይሄዳሉ፤ አይደክሙም

ኢሳ 50:4 ለደከመው እንዴት መልስ መስጠት እንደምችል

2ቆሮ 12:10 ስደክም ያን ጊዜ ብርቱ ነኝ

ዕብ 12:3 እንዳትደክሙና ተስፋ እንዳትቆርጡ

መጀመሪያ

፣ ኢሳ 46:10 ከመጀመሪያ መጨረሻውን እናገራለሁ

ዘካ 4:10 ሥራው የተጀመረበትን ቀን የናቀ ማን ነው?

ማቴ 24:8 የምጥ ጣር መጀመሪያ

ማር 9:35 መጀመሪያ መሆን የሚፈልግ፣ የሁሉም መጨረሻ

መገለጥ

፣ ሮም 8:19 የአምላክን ልጆች መገለጥ

መገንባት

፣ መዝ 127:1 ይሖዋ ቤትን ካልገነባ

ሉቃስ 17:28 ይተክሉና ቤቶችን ይገነቡ ነበር

1ቆሮ 3:10 እያንዳንዱ እንዴት እንደሚገነባ በጥንቃቄ ያስብ

ይሁዳ 20 ቅዱስ በሆነው እምነታችሁ ላይ ራሳችሁን ገንቡ

መገኘት

፣ ማቴ 24:3 የመገኘትህ ምልክት ምንድን ነው?

ማቴ 24:37 እንደ ኖኅ ዘመን ሁሉ የሰው ልጅ መገኘትም

2ጴጥ 3:4 እገኛለሁ ያለው ታዲያ የት አለ?

መገዛት

፣ ሉቃስ 2:51 እንደ ወትሮውም ይገዛላቸው ነበር

ሮም 13:1 ሰው ለበላይ ባለሥልጣናት ይገዛ

ዕብ 13:17 አመራር ለሚሰጧችሁ ተገዙ

1ጴጥ 2:13 የበላይ ስለሆነ ለንጉሥ ተገዙ

መገፋፋት

፣ ዘፀ 35:21 ልባቸው የገፋፋቸው ለይሖዋ መዋጮ አመጡ

መጉዳት

፣ መዝ 78:40 በበረሃ ሳሉ ብዙ ጊዜ ስሜቱን ጎዱት!

መጋቢ

፣ ሉቃስ 12:42 ታማኝና ልባም መጋቢ ማን ነው?

መጋቢዎች

፣ 1ቆሮ 4:2 መጋቢዎች ታማኝ ሆነው መገኘት

መጋባት

፣ ማቴ 22:30 በትንሣኤ ጊዜ አያገቡም፣ አይዳሩም

1ቆሮ 7:39 በጌታ ይሁን እንጂ ከፈለገችው ጋር ለመጋባት ነፃ ናት

መግለጥ

፣ ማቴ 11:25 ለትናንሽ ልጆች ስለገለጥክላቸው

1ቆሮ 2:10 በመንፈሱ አማካኝነት የገለጠው

ኤፌ 3:5 ይህ ሚስጥር አሁን በመንፈስ እንደተገለጠው

መግለጽ

፣ ዮሐ 1:18 ስለ እሱ የገለጸልን አንድያ ልጁ ነው

መግታት

፣ ምሳሌ 10:19 ከንፈሩን የሚገታ ልባም ሰው ነው

መግዛት

፣ ዘፍ 1:28 ፍጥረታትን በሙሉ ግዟቸው

ዘፍ 3:16 ምኞትሽ ሁሉ ባልሽ ይሆናል፤ እሱ ደግሞ ይገዛሻል

ምሳሌ 29:2 ክፉ ሰው ሲገዛ ሕዝብ ይቃትታል

መክ 8:9 ሰው ሰውን የገዛው ለጉዳቱ ነው

ዳን 4:17 ልዑሉ በሰው ልጆች ላይ እንደሚገዛ

1ቆሮ 7:23 በዋጋ ተገዝታችኋል

መግደል

፣ ዘፀ 20:13 አትግደል

ዮሐ 16:2 እናንተን የሚገድል ለአምላክ ቅዱስ አገልግሎት

ቆላ 3:5 በምድር ያሉትን የአካል ክፍሎቻችሁን ግደሉ

መጎሰም

፣ 1ቆሮ 9:27 ሰውነቴን እየጎሰምኩ እንዲገዛልኝ አደርገዋለሁ

መጠመቅ

፣ ማቴ 3:13 ኢየሱስ በዮሐንስ ለመጠመቅ መጣ

ሥራ 2:41 ቃሉን በደስታ የተቀበሉ ተጠመቁ

ሥራ 8:36 እንዳልጠመቅ የሚከለክለኝ ምን ነገር አለ?

መጠመድ

፣ 2ቆሮ 6:14 አቻ ባልሆነ መንገድ አትጠመዱ

መጠማት

፣ ኢሳ 49:10 አይራቡም፤ አይጠሙም

ኢሳ 55:1 እናንተ የተጠማችሁ ሁሉ ኑ

ዮሐ 7:37 የተጠማ ካለ ወደ እኔ ይምጣ

መጠራት

፣ ማቴ 22:14 የተጠሩት ብዙዎች፣ የተመረጡት ጥቂቶች

መጠቀሚያ

፣ 2ቆሮ 7:2 ማንንም መጠቀሚያ አላደረግንም

መጠቀም

፣ 1ቆሮ 7:31 በዓለም የሚጠቀሙ ሰዎች

መጠበቂያ ግንብ

፣ ኢሳ 21:8 በመጠበቂያው ግንብ ላይ ቆሜአለሁ

መጠበቅ

፣ ሚክ 7:7 አምላክን በትዕግሥት እጠብቃለሁ

ማቴ 26:41 ነቅታችሁ ጠብቁ፤ ሳታሰልሱም ጸልዩ

ማቴ 28:20 ያዘዝኳችሁን ሁሉ እንዲጠብቁ አስተምሯቸው

ሉቃስ 21:26 በዓለም ላይ የሚመጡትን ከመጠበቅ

ዮሐ 14:15 የምትወዱኝ ከሆነ ትእዛዛቴን ትጠብቃላችሁ

ዮሐ 17:12 ስጠብቃቸው ቆይቻለሁ

መጠባበቅ

፣ መዝ 37:7 ይሖዋን በተስፋ ተጠባበቅ

ሉቃስ 3:15 ሕዝቡ ክርስቶስን ይጠባበቁ ነበር

ሮም 8:25 ጸንተን በጉጉት እንጠባበቀዋለን

መጠናወት

፣ 1ጢሞ 6:4 የመከራከር አባዜ የተጠናወተው

መጠን

፣ ኤር 30:11 በተገቢው መጠን እገሥጽሃለሁ

መጠየቅ

፣ መዝ 2:8 ጠይቀኝ፤ ብሔራትን ርስትህ አድርጌ እሰጥሃለሁ

ሥራ 15:36 ወንድሞችን ተመልሰን እንጠይቃቸው

ኤፌ 3:20 ከምንጠይቀው በላይ ማድረግ ለሚችለው

መጠጊያ

፣ መዝ 9:9 ይሖዋ ለተጨቆኑ መጠጊያ ይሆናል

ሶፎ 3:12 የይሖዋን ስም መጠጊያ ያደርጉታል

መጠጥ

፣ ምሳሌ 20:1 የሚያሰክር መጠጥ ሥርዓት አልበኛ ያደርጋል

መጣመር

፣ ማቴ 19:6 አምላክ ያጣመረውን ማንም አይለያየው

መጣበቅ

፣ ዘፍ 2:24 ከሚስቱም ጋር ይጣበቃል

ዘዳ 10:20 ይሖዋን ፍራ፤ ከእሱም ጋር ተጣበቅ

ኢያሱ 23:8 ከይሖዋ ጋር ተጣብቃችሁ ኑሩ

መጥላት

፣ ዘሌ 19:17 ወንድምህን በልብህ አትጥላው

መዝ 45:7 ጽድቅን ወደድክ፤ ክፋትን ጠላህ

መዝ 97:10 ይሖዋን የምትወዱ፣ ክፉ የሆነውን ጥሉ

ምሳሌ 6:16 ይሖዋ የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች አሉ

አሞጽ 5:15 ክፉውን ጥሉ፤ መልካም የሆነውን ውደዱ

ማቴ 24:9 በስሜ ምክንያት የተጠላችሁ ትሆናላችሁ

ሉቃስ 6:27 ለሚጠሏችሁ መልካም አድርጉ

ዮሐ 7:7 ዓለም ሥራው ክፉ ስለሆነ ይጠላኛል

ዮሐ 15:25 ያለምክንያት ጠሉኝ

1ዮሐ 3:15 ወንድሙን የሚጠላ ነፍሰ ገዳይ ነው

መጥፋት

፣ መዝ 119:176 እንደጠፋ በግ ተቅበዘበዝኩ

ሕዝ 34:4 የጠፋውን አልፈለጋችሁም

ሉቃስ 15:24 ይህ ልጄ ጠፍቶ ነበር፤ ተገኝቷል

መጥፎ

፣ ኢሳ 5:20 ጥሩውን መጥፎ የሚሉ ወዮላቸው

ሮም 7:19 የማልፈልገውን መጥፎ ነገር አደርጋለሁ

ቲቶ 2:8 የሚናገሩት መጥፎ ነገር አጥተው

መጨረስ

፣ 2ጢሞ 4:7 ሩጫውን ጨርሻለሁ

መጨረሻ

፣ ኢሳ 2:2 በዘመኑ መጨረሻ የይሖዋ ቤት ተራራ

ኢሳ 46:10 ከመጀመሪያ መጨረሻውን እናገራለሁ

ማቴ 24:14 ምሥራቹ ይሰበካል፤ ከዚያም መጨረሻው ይመጣል

ዮሐ 13:1 የወደዳቸውን እስከ መጨረሻው ወደዳቸው

መጨነቅ

፣ ኢሳ 38:14 ይሖዋ ሆይ፣ እጅግ ተጨንቄአለሁ

ኢሳ 41:10 እኔ አምላክህ ነኝና አትጨነቅ

ማቴ 6:34 ስለዚህ ስለ ነገ ፈጽሞ አትጨነቁ

ማቴ 10:19 ምን ብለን እንመልሳለን? ብላችሁ አትጨነቁ

ሉቃስ 12:25 ተጨንቆ በዕድሜው ላይ አንድ ክንድ መጨመር

ሉቃስ 21:25 ሕዝቦች የሚያደርጉት ጠፍቷቸው ይጨነቃሉ

ሉቃስ 21:34 ስለ ኑሮ በመጨነቅ ልባችሁ ሸክም እንዳይበዛበት

1ቆሮ 7:32 ያላገባ ሰው ስለ ጌታ ነገር ይጨነቃል

2ቆሮ 11:28 የሚያስጨንቀኝ የጉባኤዎች ሁሉ ሐሳብ ነው

ፊልጵ 2:26 እንደታመመ መስማታችሁን ስላወቀ ተጨንቋል

ፊልጵ 4:6 ስለ ምንም ነገር አትጨነቁ

1ተሰ 5:14 የተጨነቁትን አጽናኗቸው

መጨከን

፣ ማቴ 16:22 ጌታ ሆይ፣ በራስህ ላይ እንዲህ አትጨክን

መጨፈር

፣ መሳ 11:34 የዮፍታሔ ልጅ እየጨፈረች ወጣች!

መጫማት

፣ ኤፌ 6:15 የሰላምን ምሥራች ተጫምታችሁ ቁሙ

መጸለይ

፣ 2ነገ 19:15 ሕዝቅያስ ለይሖዋ እንዲህ ሲል ጸለየ

ዳን 6:13 በቀን ሦስት ጊዜ ይጸልያል

ማቴ 5:44 ስደት ለሚያደርሱባችሁ ጸልዩ

ማቴ 6:9 እናንተ በዚህ መንገድ ጸልዩ

ማር 1:35 ገለል ወዳለ ስፍራ ሄዶ መጸለይ ጀመረ

ማር 11:24 በጸሎት የምትጠይቁትን ታገኙታላችሁ

ሉቃስ 5:16 ኢየሱስ ጭር ወዳሉ ስፍራዎች በመሄድ ይጸልይ ነበር

ሥራ 12:5 ጉባኤው ለጴጥሮስ አጥብቆ ይጸልይ ነበር

ሮም 8:26 ምን ብለን መጸለይ እንዳለብን ግራ ስንጋባ

1ተሰ 5:17 ዘወትር ጸልዩ

መጸየፍ

፣ ሮም 12:9 ክፉ የሆነውን ተጸየፉ

መጽሐፍ

፣ ዘፀ 32:33 ከመጽሐፌ ላይ እደመስሰዋለሁ

ኢያሱ 1:8 ይህ የሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ

መክ 12:12 ብዙ መጻሕፍት መጻፍ ማብቂያ የለውም

ሚል 3:16 በፊቱ የመታሰቢያ መጽሐፍ ተጻፈ

ሥራ 19:19 መጽሐፎቻቸውን ሰብስበው አቃጠሉ

ራእይ 20:15 በሕይወት መጽሐፍ ላይ ተጽፎ ያልተገኘ

መጽናት

፣ ቆላ 2:7 በእምነት ጸንታችሁ መኖራችሁን ቀጥሉ

መጽናናት

፣ ኤር 31:15 ራሔል ለመጽናናት እንቢ አለች

2ቆሮ 1:3 የምሕረት አባትና የመጽናናት አምላክ

መጽናኛ

፣ ማቴ 5:4 የሚያዝኑ ደስተኞች ናቸው፤ መጽናኛ ያገኛሉ

ሮም 15:4 ከቅዱሳን መጻሕፍት በምናገኘው መጽናኛ

መፈለግ

፣ ዘዳ 10:12 ይሖዋ ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው?

1ዜና 28:9 ብትፈልገው ይገኝልሃል

መዝ 119:176 አገልጋይህን ፈልገው

ኢሳ 55:6 ይሖዋን በሚገኝበት ጊዜ ፈልጉት

ሕዝ 34:11 እኔ ራሴ በጎቼን እፈልጋለሁ

ሚክ 6:8 ይሖዋ ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው?

ሶፎ 2:3 የዋሆች ሁሉ ይሖዋን ፈልጉ

ሉቃስ 15:8 ቤቷን በመጥረግ በደንብ አትፈልገውም?

ሥራ 17:27 ሰዎች አምላክን እንዲፈልጉት

ቆላ 3:1 በላይ ያሉትን ነገሮች ፈልጉ

መፈተን

፣ ዘዳ 8:16 አንተን ትሑት ለማድረግና ለመፈተን ሲል

ዘዳ 13:3 ይሖዋ እየፈተናችሁ ነው

ምሳሌ 27:21 ሰው በሚቀበለው ውዳሴ ይፈተናል

ሚል 3:10 እስቲ በዚህ ፈትኑኝ

ሥራ 5:9 የይሖዋን መንፈስ ለመፈተን

1ቆሮ 10:9 ይሖዋን አንፈታተነው

1ጢሞ 3:10 በቅድሚያ ይፈተኑ

ያዕ 1:3 ተፈትኖ የተረጋገጠው እምነታችሁ

መፈወስ

፣ መዝ 147:3 ቁስላቸውን ይፈውሳል

ሉቃስ 9:11 ፈውስ የሚያስፈልጋቸውንም ፈወሳቸው

ሉቃስ 10:9 በዚያ ያሉትን በሽተኞች ፈውሱ

ሥራ 5:16 የመጡት ሁሉ ይፈወሱ ነበር

ራእይ 22:2 የዛፎቹ ቅጠሎች ሕዝቦችን ለመፈወስ

መፈጸም

፣ ማቴ 5:17 ሕጉን ልፈጽም እንጂ ልሽር አልመጣሁም

መፍረድ

፣ ኢሳ 26:9 በምድር ላይ በምትፈርድበት ጊዜ

ሉቃስ 6:37 በሌሎች ላይ አትፍረዱ፤ እናንተም አይፈረድባችሁም

ሉቃስ 22:30 በ12ቱ የእስራኤል ነገዶች ላይ እንድትፈርዱ

ዮሐ 5:22 አብ የመፍረዱን ሥልጣን ለወልድ ሰጥቶታል

ሥራ 17:31 በዓለም ሁሉ ላይ በጽድቅ ለመፍረድ ዓላማ አለው

ሮም 14:4 በሌላው አገልጋይ ላይ የምትፈርድ አንተ ማን ነህ?

1ቆሮ 6:2 ቅዱሳን በዓለም ላይ እንደሚፈርዱ አታውቁም?

ያዕ 4:12 በባልንጀራህ ላይ የምትፈርድ አንተ ማን ነህ?

መፍራት

፣ 2ዜና 20:15 ከዚህ ታላቅ ሠራዊት የተነሳ አትፍሩ

መዝ 56:4 በአምላክ እታመናለሁ፤ አልፈራም

መዝ 118:6 ይሖዋ ከጎኔ ነው፤ አልፈራም

ምሳሌ 29:25 ሰውን መፍራት ወጥመድ ነው

ኢሳ 41:10 እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ

ሚክ 4:4 የሚያስፈራቸው አይኖርም

ራእይ 2:10 ሊደርስብህ ያለውን መከራ አትፍራ

መፍታት

፣ ማቴ 18:18 በምድር የምትፈቱት በሰማያት የተፈታ

መፍጠር

፣ ዘፍ 1:1 በመጀመሪያ ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ

መዝ 104:30 መንፈስህን ከላክ ይፈጠራሉ

ኢሳ 45:18 ምድርን ለከንቱ ያልፈጠራት ይሖዋ

ሮም 1:20 አምላክነቱ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ አንስቶ

ቆላ 1:16 መንግሥታትም ሆኑ ሥልጣናት የተፈጠሩት

ራእይ 4:11 ይሖዋ አምላካችን፣ ሁሉንም ነገሮች ስለፈጠርክ

መኳንንት

፣ መዝ 45:16 መኳንንት አድርገህ ትሾማቸዋለህ

መጓጓት

፣ ኢሳ 26:9 ሁለንተናዬ በሌሊት አንተን ለማግኘት ይጓጓል

ሮም 1:15 ለእናንተ ምሥራቹን ለማወጅ እጓጓለሁ

1ጴጥ 2:2 ለአምላክ ቃል ወተት ጉጉት አዳብሩ

መሟገት

፣ ፊልጵ 1:7 ለምሥራቹ ስሟገትና በሕግ የጸና እንዲሆን

ሙሉ

፣ 1ዜና 28:9 በሙሉ ልብና በደስተኛ ነፍስ አገልግለው

2ዜና 16:9 በሙሉ ልባቸው ወደ እሱ ላዘነበሉት ሰዎች

ሙሴ

፣ ዘኁ 12:3 ሙሴ ከሰዎች ሁሉ ይልቅ የዋህ ነበር

መዝ 106:32 በእነሱ የተነሳ ሙሴ ችግር ላይ ወደቀ

ሥራ 7:22 ሙሴ የግብፃውያንን ጥበብ ሁሉ ተማረ

2ቆሮ 3:7 የሙሴን ፊት ማየት እስኪሳናቸው

ሙሽሪት

፣ ራእይ 21:9 የበጉን ሚስት፣ ሙሽራይቱን አሳይሃለሁ

ሙታን

፣ መክ 9:5 ሙታን ምንም አያውቁም

ሉቃስ 20:38 የሕያዋን እንጂ የሙታን አምላክ አይደለም

ኤፌ 2:1 በኃጢአታችሁ ምክንያት ሙታን ነበራችሁ

ሚርያም

፣ ዘኁ 12:1 ሙሴን ሚርያምና አሮን ነቀፉት

ሚስት

፣ ዘፍ 2:24 ከሚስቱም ጋር ይጣበቃል

ምሳሌ 5:18 ከወጣትነት ሚስትህ ጋር ደስ ይበልህ

ምሳሌ 12:4 ጥሩ ሚስት ለባሏ ዘውድ ናት

ምሳሌ 18:22 ጥሩ ሚስት ያገኘ የይሖዋን ሞገስ ያገኛል

ምሳሌ 21:19 ጨቅጫቃ ከሆነች ሚስት ጋር ከመኖር

ምሳሌ 31:10 ባለሙያ ሚስትን ማን ሊያገኛት ይችላል?

መክ 9:9 ከምትወዳት ሚስትህ ጋር ተደስተህ ኑር

ሚል 2:15 በወጣትነት ሚስታችሁ ላይ ክህደት አትፈጽሙ

1ቆሮ 7:2 እያንዳንዱ ወንድ የራሱ ሚስት ትኑረው

1ቆሮ 9:5 አማኝ የሆነች ሚስት ይዘን የመዞር መብት የለንም?

ሚስቶች

፣ 1ነገ 11:3 700 ሚስቶች እንዲሁም 300 ቁባቶች

ኤፌ 5:22 ሚስቶች ለባሎቻቸው ይገዙ

ኤፌ 5:28 ሚስቶቻቸውን እንደ ገዛ አካላቸው ሊወዷቸው

ሚስጥራዊ

፣ መዝ 91:1 በልዑል አምላክ ሚስጥራዊ ቦታ

ሚስጥር

፣ ምሳሌ 20:19 ስም የሚያጠፋ ሚስጥር ይገልጣል

ምሳሌ 25:9 በሚስጥር የተነገረህን ጉዳይ አትግለጥ

አሞጽ 3:7 ይሖዋ ለአገልጋዮቹ ሚስጥሩን ሳይገልጥ

ፊልጵ 4:12 አጥቶ መኖር የሚቻልበትን ሚስጥር ተምሬአለሁ

ሚካኤል

፣ ዳን 10:13 ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ የሆነው ሚካኤል

ዳን 12:1 ለሕዝብህ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል

ራእይ 12:7 ሚካኤልና መላእክቱ ከዘንዶው ጋር ተዋጉ

ሚዛን

፣ ዘሌ 19:36 ትክክለኛ ሚዛን ሊኖራችሁ ይገባል

ምሳሌ 11:1 አባይ ሚዛን በይሖዋ ዘንድ አስጸያፊ ነው

ማልቀስ

፣ ማቴ 26:75 ጴጥሮስም ምርር ብሎ አለቀሰ

ሉቃስ 6:21 አሁን የምታለቅሱ ደስተኞች ናችሁ

ሮም 12:15 ከሚያለቅሱ ጋር አልቅሱ

ማልታ

፣ ሥራ 28:1 ደሴቲቱ ማልታ ተብላ እንደምትጠራ አወቅን

ማመስገን

፣ ዮሐ 11:41 አባት ሆይ፣ ስለሰማኸኝ አመሰግንሃለሁ

ሥራ 28:15 ባያቸው ጊዜ አምላክን አመሰገነ

1ቆሮ 1:4 አምላኬን ስለ እናንተ አመሰግናለሁ

1ቆሮ 11:2 በሁሉም ነገር ስለምታስቡኝ አመሰግናችኋለሁ

ኤፌ 5:20 አባታችንን ሁልጊዜ አመስግኑ

1ጢሞ 1:12 ኃይል የሰጠኝን ኢየሱስን አመሰግናለሁ

ማመን

፣ ዮሐ 3:16 በልጁ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት አለው

ዮሐ 20:29 ሳያዩ የሚያምኑ ደስተኞች ናቸው

2ተሰ 2:12 እውነትን ከማመን ይልቅ በዓመፅ ስለሚደሰቱ

ማመካኘት

፣ ሮም 1:20 የሚያመካኙበት ነገር የላቸውም

ማማረር

፣ ይሁዳ 16 የሚያጉረመርሙና ኑሯቸውን የሚያማርሩ

ማምለክ

፣ ማቴ 4:10 ይሖዋ አምላክህን ብቻ አምልክ

ዮሐ 4:23 አብ እንዲያመልኩት የሚፈልገው

ዮሐ 4:24 በመንፈስና በእውነት ሊያመልኩት ይገባል

ማሞላቀቅ

፣ ምሳሌ 29:21 አገልጋይ ከልጅነቱ ጀምሮ ከተሞላቀቀ

ማሠልጠን

፣ ምሳሌ 22:6 ልጅን አሠልጥነው፤ በሚያረጅበት ጊዜም

ማረም

፣ መዝ 94:12 ያህ ሆይ፣ አንተ የምታርመው ደስተኛ ነው

ማረጋገጫ

፣ 2ቆሮ 1:22 ወደፊት ለሚመጣው ነገር ማረጋገጫ

ኤፌ 1:14 ለውርሻችን አስቀድሞ የተሰጠ ማረጋገጫ

ማር

፣ ዘፀ 3:8 ወተትና ማር ወደምታፈሰው ምድር

ምሳሌ 25:27 ብዙ ማር መብላት ጥሩ አይደለም

ማርቆስ

፣ ቆላ 4:10 የበርናባስ ዘመድ የሆነው ማርቆስ

ማርታ

፣ ሉቃስ 10:41 ማርታ፣ ስለ ብዙ ነገር ትጨነቂያለሽ

ማርከስ

፣ 2ቆሮ 7:1 ሥጋን ከሚያረክስ ነገር ራሳችንን እናንጻ

ማርያም 1

፣ ማር 6:3 ይህ አናጺው የማርያም ልጅ

ማርያም 2

፣ ሉቃስ 10:39 ማርያም በጌታ እግር ሥር ተቀምጣ

ሉቃስ 10:42 ማርያም ጥሩ ድርሻ መርጣለች

ዮሐ 12:3 ማርያም እጅግ ውድ የሆነ ዘይት

ማርያም 3

፣ ማቴ 27:56 መግደላዊቷ ማርያም

ሉቃስ 8:2 ሰባት አጋንንት የወጡላት መግደላዊት ማርያም

ማርያም 4

፣ ማቴ 27:56 የያዕቆብና የዮሳ እናት ማርያም

ማርያም 5

፣ ሥራ 12:12 ወደ ዮሐንስ እናት ወደ ማርያም ቤት

ማርጀት

፣ መዝ 37:25 ወጣት ነበርኩ፤ አሁን ግን አርጅቻለሁ

መዝ 71:9 በእርጅናዬ ዘመን አትጣለኝ

መዝ 92:14 ባረጁ ጊዜ እንኳ ማበባቸውን ይቀጥላሉ

ማሰላሰል

፣ ዘፍ 24:63 ይስሐቅ ለማሰላሰል ወደ ሜዳ ወጣ

መዝ 19:14 የአፌ ቃልና በልቤ የማሰላስለው ነገር

መዝ 77:12 በሥራዎችህ ሁሉ ላይ አሰላስላለሁ

ምሳሌ 15:28 ጻድቅ ከመመለሱ በፊት ያሰላስላል

ማሰሪያ

፣ ኤፌ 4:3 አንድ ላይ በሚያስተሳስረው የሰላም ማሰሪያ

ቆላ 3:14 ፍቅር ፍጹም የሆነ የአንድነት ማሰሪያ ነው

ማሰር

፣ ዘፍ 22:9 ይስሐቅን እጁንና እግሩን አስሮ

ዘዳ 25:4 እያበራየ ያለውን በሬ አፉን አትሰር

ማቴ 16:19 በምድር የምታስረው በሰማያት የታሰረ ይሆናል

ማሰብ

፣ መዝ 8:4 ታስበው ዘንድ ሟች ሰው ምንድን ነው?

መክ 12:1 በወጣትነትህ ጊዜ ፈጣሪህን አስብ

ኢሳ 65:17 የቀድሞዎቹ ነገሮች አይታሰቡም

ሮም 12:3 ከሚገባው በላይ ስለ ራሱ በማሰብ

ማሰናከል

፣ ማቴ 5:29 ቀኝ ዓይንህ ቢያሰናክልህ አውጥተህ

ሉቃስ 17:2 ከታናናሾቹ አንዱን ከሚያሰናክል

1ቆሮ 8:13 ምግብ ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ

ፊልጵ 1:10 ሌሎችን እንዳታሰናክሉ

ማሳለፍ

፣ 1ቆሮ 4:12 ስደት ሲያደርሱብን በትዕግሥት እናሳልፋለን

1ጴጥ 2:20 መከራ ሲደርስባችሁ ችላችሁ ብታሳልፉ

ማሳመን

፣ 2ቆሮ 5:11 የምንናገረውን እንዲቀበሉ ለማሳመን

ማሳሰቢያ

፣ መዝ 119:24 ማሳሰቢያዎችህን እወዳቸዋለሁ

ማሳሰብ

፣ 2ጴጥ 1:12 እናንተን ከማሳሰብ ወደኋላ አልልም

ማሳ

፣ ዮሐ 4:35 ዓይናችሁን ወደ ማሳው አቅንታችሁ ተመልከቱ

ማሳት

፣ ማቴ 24:24 ቢቻላቸው የተመረጡትን እስኪያስቱ

ማሳዘን

፣ መዝ 78:41 የእስራኤልን ቅዱስ እጅግ አሳዘኑት

ኤፌ 4:30 የአምላክን ቅዱስ መንፈስ አታሳዝኑ

ማሳየት

፣ ዮሐ 5:20 አብ የሚያደርገውን ነገር ሁሉ ያሳየዋል

ማሳደድ

፣ መዝ 119:86 ሰዎች ያለምክንያት ያሳድዱኛል

ማሴር

፣ መዝ 94:20 በሕግ ስም ችግር ለመፍጠር እያሴሩ

ማስላት

፣ ሉቃስ 14:28 ወጪውን የማያሰላ ማን ነው?

ማስመረር

፣ ኤፌ 6:4 አባቶች ሆይ፣ ልጆቻችሁን አታስመርሯቸው

ማስረዘም

፣ ኢሳ 54:2 የድንኳንሽን ገመዶች አስረዝሚ

ማስረዳት

፣ ሥራ 17:3 ማስረጃ እየጠቀሰ በማብራራትና በማስረዳት

ማስተማር

፣ ዕዝራ 7:10 ለማስተማር ልቡን አዘጋጅቶ

መዝ 32:8 ልትሄድበት የሚገባውን መንገድ አስተምርሃለሁ

መዝ 143:10 ፈቃድህን እንድፈጽም አስተምረኝ

ምሳሌ 9:9 ጥበበኛን ሰው አስተምረው

ኢሳ 48:17 የሚጠቅምህን ነገር የማስተምርህ

ኤር 31:34 ይሖዋን እወቅ! ብለው አያስተምሩም

ማቴ 7:29 የሚያስተምራቸው እንደ ባለሥልጣን

ማቴ 15:9 የሚያስተምሩት የሰውን ሥርዓት ስለሆነ

ማቴ 28:20 ያዘዝኳችሁንም እያስተማራችኋቸው

ዮሐ 7:16 የማስተምረው ትምህርት ከላከኝ የመጣ

ሮም 2:21 አንተ ሌላውን የምታስተምር

1ጢሞ 2:12 ሴት ዝም እንድትል እንጂ እንድታስተምር

ማስተሰረያ

፣ ሮም 3:25 ማስተሰረያ ያገኙ ዘንድ

1ዮሐ 2:2 ለእኛ ኃጢአት የቀረበ የማስተሰረያ መሥዋዕት

ማስተሰረይ

፣ ዘሌ 16:34 በዓመት አንድ ጊዜ ለማስተሰረይ

ማስተካከል

፣ ገላ 6:1 በገርነት መንፈስ ለማስተካከል ጣሩ

ማስተዋል

፣ 1ነገ 3:11 ማስተዋልን ስለጠየቅክ

ነህ 8:8 የተነበበውን ማስተዋል እንዲችል

ኢዮብ 6:24 የሠራሁትን ስህተት እንዳስተውል እርዱኝ

መዝ 119:27 የመመሪያዎችህን ትርጉም እንዳስተውል

ምሳሌ 3:5 በገዛ ራስህ ማስተዋል አትመካ

ምሳሌ 4:7 ማስተዋልን ለማግኘት ጥረት አድርግ

ዳን 11:33 ብዙዎች ማስተዋል እንዲኖራቸው ያደርጋሉ

ማቴ 24:15 ርኩሱ ነገር ቆሞ ስታዩ አንባቢው ያስተውል

1ቆሮ 14:20 በማስተዋል ችሎታችሁ የጎለመሳችሁ ሁኑ

ማስተዋል የጎደለው

፣ ሉቃስ 12:20 አንተ ማስተዋል የጎደለህ

ማስተዳደር

፣ ሮም 12:8 የሚያስተዳድር በትጋት ያስተዳድር

ማስታወስ

፣ ኢዮብ 14:13 ቀጠሮ ሰጥተህ ባስታወስከኝ!

ዕብ 10:32 የጸናችሁበትን የቀድሞውን ጊዜ አስታውሱ

ማስነሳት

፣ ዮሐ 6:39 በመጨረሻው ቀን ከሞት እንዳስነሳቸው

ሥራ 2:24 አምላክ ከሞት ጣር አላቆ አስነሳው

ማስወረድ

፣ ዘፀ 23:26 በምድርህ ላይ ሴቶች አያስወርዳቸውም

ማስወገድ

፣ 1ቆሮ 5:13 ክፉውን ሰው ከመካከላችሁ አስወግዱት

ማስደመም

፣ 1ቆሮ 2:1 በንግግር ችሎታ ለማስደመም አልሞከርኩም

ማስደሰት

፣ ሮም 15:1 ራሳችንን የምናስደስት መሆን የለብንም

ሮም 15:2 ባልንጀራችንን እናስደስተው

ሮም 15:3 ክርስቶስ ራሱን አላስደሰተም

1ቆሮ 10:33 ሁሉንም ሰው ለማስደሰት እጥራለሁ

ገላ 1:10 ሰዎችን ለማስደሰት እየሞከርኩ ነው?

ኤፌ 6:6 ሰዎችን ለማስደሰት ሳይሆን

ቆላ 1:10 ይሖዋን ሙሉ በሙሉ እንድታስደስቱ ነው

ማስገዛት

፣ 1ቆሮ 15:27 ሁሉንም ከእግሩ በታች አስገዝቶለታል

ማስጠንቀቂያ

፣ ሕዝ 3:17 ማስጠንቀቂያዬን ንገራቸው

ሕዝ 33:4 ማስጠንቀቂያውን ተግባራዊ ሳያደርግ

ማስጠንቀቅ

፣ ሕዝ 33:9 ክፉውን ሰው እንዲመለስ አስጠንቅቀኸው

1ቆሮ 10:11 የተጻፉት እኛን ለማስጠንቀቅ ነው

ማስፈራራት

፣ ሥራ 4:17 እንዳይናገሩ በማሳሰብ እናስፈራራቸው

ኤፌ 6:9 እንደማያዳላ ስለምታውቁ አታስፈራሯቸው

ማሸነፍ

፣ ኤር 1:19 ይዋጉሃል፤ ሆኖም አያሸንፉህም

ዮሐ 16:33 አይዟችሁ! እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ

ሮም 12:21 ምንጊዜም ክፉውን በመልካም አሸንፍ

ማሾፍ

፣ ዘፍ 19:14 አማቾቹ የሚያሾፍ መሰላቸው

ሉቃስ 22:63 ኢየሱስን እየመቱት ያሾፉበት ጀመር

ማቀናጀት

፣ ሮም 8:28 ሥራውን ሁሉ አቀናጅቶ ለበጎ እንዲሆንላቸው

ማቅረብ

፣ ሮም 6:13 ራሳችሁን ለአምላክ አቅርቡ

1ጢሞ 5:8 ለቤተሰቡ አባላት የሚያስፈልጋቸውን የማያቀርብ

ማበረታታት

፣ ሥራ 13:15 ሕዝቡን የሚያበረታታ ቃል ተናገሩ

ሥራ 14:22 ጸንተው እንዲኖሩ በማበረታታት

ሮም 1:12 በእምነት እርስ በርሳችን እንድንበረታታ

ቲቶ 1:9 ትክክለኛ በሆነው ትምህርት ማበረታታት

ዕብ 10:25 መሰብሰባችንን ቸል አንበል፤ እርስ በርስ እንበረታታ

ማበረታቻ

፣ ቆላ 3:16 ማበረታቻ መስጠታችሁን ቀጥሉ

ማበርታት

፣ 1ሳሙ 30:6 በአምላኩ በይሖዋ ራሱን አበረታ

ኢሳ 35:3 የደከሙትን እጆች አበርቱ

ሉቃስ 22:32 በተመለስክ ጊዜ ወንድሞችህን አበርታ

ማበብ

፣ ኢሳ 35:1 በረሃማው ቦታ እንደ ሳሮን አበባ ያብባል

ማበደር

፣ ምሳሌ 19:17 ለችግረኛ ሞገስ የሚያሳይ ለይሖዋ ያበድራል

ሉቃስ 6:35 በምላሹ ምንም ሳትጠብቁ አበድሩ

ማባበል

፣ 1ቆሮ 2:4 የሰበክሁላችሁ የሚያባብል የጥበብ ቃል

ማባከን

፣ ሉቃስ 15:13 ታናሽየው ልጅ ንብረቱን አባከነ

ማብራራት

፣ ነህ 8:8 የአምላክን ሕግ በግልጽ ያብራሩ ነበር

ሥራ 17:3 ማስረጃ እየጠቀሰ በማብራራትና በማስረዳት

ማተኮር

፣ ሮም 8:6 ሥጋዊ ነገሮች ላይ ማተኮር ሞት ያስከትላል

ቆላ 3:2 አእምሯችሁ በላይ ባሉት ነገሮች ላይ እንዲያተኩር

1ጢሞ 4:15 ትኩረትህ በእነዚህ ነገሮች ላይ ያረፈ ይሁን

ማታለል

፣ መዝ 34:13 በከንፈሮችህ ከማታለል ተቆጠብ

ምሳሌ 7:21 በለሰለሰ አንደበቷ ታታልለዋለች

1ቆሮ 6:7 እናንተ ራሳችሁ ብትታለሉ አይሻልም?

ኤፌ 4:25 አታላይነትን ስላስወገዳችሁ እውነትን ተነጋገሩ

ማኅበር

፣ 1ጴጥ 2:17 ለወንድማማች ማኅበር ፍቅር ይኑራችሁ

ማኅተም

፣ መኃ 8:6 እንደ ማኅተም በልብህ አስቀምጠኝ

2ቆሮ 1:22 በማኅተሙ ያተመን ሲሆን

ራእይ 7:3 ግንባራቸው ላይ ማኅተም እስክናደርግባቸው

ማነሳሳት

፣ ኢሳ 57:15 የችግረኞችን መንፈስ አነሳሳ ዘንድ

ማነቅ

፣ ማር 4:19 ቃሉን ያንቀዋል፤ የማያፈራም ይሆናል

ማነጻጸር

፣ ኢሳ 46:5 እንመሳሰል ዘንድ ከማን ጋር ታነጻጽሩኛላችሁ?

ማነጽ

፣ 1ቆሮ 8:1 እውቀት ያስታብያል፤ ፍቅር ግን ያንጻል

1ቆሮ 10:23 ሁሉም ነገር ያንጻል ማለት አይደለም

1ቆሮ 14:26 ሁሉም ነገር ለማነጽ ይሁን

ማናወጥ

፣ ሐጌ 2:7 ብሔራትን ሁሉ አናውጣለሁ

ማንቀላፋት

፣ ምሳሌ 6:10 ትንሽ ልተኛ፣ ትንሽ ላንቀላፋ

1ተሰ 5:6 እንደ ሌሎቹ አናንቀላፋ

ማንበብ

፣ ዘዳ 17:19 በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ያንብበው

ሥራ 8:30 ለመሆኑ የምታነበውን ትረዳዋለህ?

ማንአለብኝነት

፣ ገላ 5:19 የፆታ ብልግና፣ ርኩሰት፣ ማንአለብኝነት

2ጴጥ 2:7 ሰዎች በማንአለብኝነት በሚፈጽሙት ድርጊት

ማነከስ

፣ 1ነገ 18:21 በሁለት ሐሳብ የምታነክሱት እስከ መቼ ነው?

ማንጠር

፣ ዘካ 13:9 ብር እንደሚነጥር አነጥራቸዋለሁ

ሚል 3:3 ብርን እንደሚያነጥር ሰው ይቀመጣል

ማንጻት

፣ መዝ 51:2 ከኃጢአቴ አንጻኝ

ዳን 12:10 ብዙዎች ራሳቸውን ያነጻሉ

2ቆሮ 7:1 ከሚያረክስ ነገር ራሳችንን እናንጻ

ማንኳኳት

፣ ማቴ 7:7 ደጋግማችሁ አንኳኩ፣ ይከፈትላችኋል

ማካፈል

፣ ሮም 12:13 ለቅዱሳን ያላችሁን አካፍሉ

ማክበር

፣ ዘፀ 20:12 አባትህንና እናትህን አክብር

ምሳሌ 3:9 ባሉህ ውድ ነገሮች ይሖዋን አክብር

ሮም 12:10 አንዳችሁ ሌላውን ለማክበር ቀዳሚ ሁኑ

ኤፌ 5:33 ሚስት ባሏን በጥልቅ ታክብር

1ተሰ 5:12 አመራር እየሰጧችሁ ያሉትን እንድታከብሯቸው

1ጢሞ 5:17 ሽማግሌዎች እጥፍ ክብር ሊሰጣቸው ይገባል

ማወቅ

፣ ኤር 31:34 ይሖዋን እወቅ! አይሉም፤ ሁሉም ያውቁኛል

2ቆሮ 2:11 ሰይጣን የሚሸርበውን ተንኮል እናውቃለን

ገላ 4:9 አምላክ እናንተን አውቋችኋል

ማወዳደር

፣ ገላ 6:4 ራሱን ከሌላ ሰው ጋር ሳያወዳድር

ማወጅ

፣ ዘፀ 9:16 ስሜ በመላው ምድር እንዲታወጅ

1ቆሮ 11:26 ጌታ እስከሚመጣ ሞቱን ታውጃላችሁ

ዕብ 10:23 ተስፋችንን በይፋ ለማወጅ የሚያስችለንን

ማውራት

፣ ምሳሌ 14:23 እንዲሁ ማውራት ግን ችግር ላይ ይጥላል

ምሳሌ 17:9 አንድን ጉዳይ ደጋግሞ የሚያወራ ጓደኛሞችን ይለያያል

ማዕድ

፣ 1ቆሮ 10:21 ከይሖዋ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ

ማዘን

፣ ሕዝ 9:4 እያዘኑና እየቃተቱ ባሉት ሰዎች ግንባር

ማቴ 5:4 የሚያዝኑ ደስተኞች ናቸው

ማቴ 9:36 ተገፈውና ተጥለው ስለነበር አዘነላቸው

ማቴ 20:34 ኢየሱስ አዘነላቸውና ዓይኖቻቸውን ዳሰሰ

1ተሰ 4:13 ተስፋ እንደሌላቸው እንዳታዝኑ

ማዘዝ

፣ ሥራ 5:28 በዚህ ስም እንዳታስተምሩ አዘናችሁ ነበር

ማዘጋጀት

፣ ዮሐ 14:2 ለእናንተ ቦታ ለማዘጋጀት እሄዳለሁ

ማየት

፣ ዮሐ 1:18 አምላክን ያየው አንድም ሰው የለም

ዮሐ 14:9 እኔን ያየ ሁሉ አብንም አይቷል

1ጴጥ 1:12 መላእክት እነዚህን ነገሮች ለማየት ይጓጓሉ

ማደናቀፍ

፣ መዝ 119:165 ሊያደናቅፋቸው የሚችል የለም

ሮም 14:13 የሚያደናቅፍ ነገር ላለማስቀመጥ

ማዳላት

፣ ሥራ 10:34 አምላክ እንደማያዳላ በእርግጥ አስተዋልኩ

ያዕ 2:9 ማዳላታችሁን ካልተዋችሁ ኃጢአት እየሠራችሁ ነው

ማዳመጥ

፣ ምሳሌ 1:5 ጥበበኛ ሰው ያዳምጣል

ማዳን

፣ 2ዜና 20:17 ይሖዋ የሚወስደውን የማዳን እርምጃ

መዝ 3:8 ማዳን የይሖዋ ነው

ኢሳ 59:1 የይሖዋ እጅ ማዳን ይሳናት ዘንድ አላጠረችም

ማቴ 16:25 ሕይወቱን ማዳን የሚፈልግ ያጣታል

ሉቃስ 4:23 አንተ ሐኪም፣ እስቲ ራስህን አድን

ሉቃስ 19:10 የሰው ልጅ የመጣው የጠፋውን ለማዳን ነው

1ጢሞ 4:16 ራስህንም ሆነ የሚሰሙህን ታድናለህ

2ጴጥ 2:9 ይሖዋ ከፈተና እንዴት እንደሚያድን ያውቃል

ማድረግ

፣ ሮም 7:15 ማድረግ የምፈልገውን ነገር አላደርግም

ማገልገል

፣ ኢያሱ 24:15 የምታገለግሉትን ዛሬውኑ ምረጡ

1ዜና 28:9 በሙሉ ልብና በደስተኛ ነፍስ አገልግለው

መዝ 100:2 ይሖዋን በደስታ አገልግሉት

ዳን 7:10 ሺህ ጊዜ ሺዎች ያገለግሉት ነበር

ማቴ 20:28 የሰው ልጅ የመጣው ለማገልገል

ገላ 5:13 አንዳችሁ ሌላውን በፍቅር አገልግሉ

1ጴጥ 4:10 ስጦታችሁን ሌላውን ለማገልገል ተጠቀሙበት

ማገድ

፣ 2ተሰ 2:6 አሁን የሚያግደው ነገር

ማጉረምረም

፣ ዘኁ 14:27 በእኔ ላይ የሚያጉረመርሙትን ሰምቻለሁ

ፊልጵ 2:14 ሳታጉረመርሙና ሳትከራከሩ አድርጉ

ማግባት

፣ ማቴ 24:38 ከጥፋት ውኃ በፊት ወንዶች ያገቡ ነበር

1ቆሮ 7:9 በፍትወት ከመቃጠል ማግባት ይሻላል

1ቆሮ 7:36 እንዲህ ያሉ ሰዎች ያግቡ

1ቆሮ 7:38 ሳያገባ የሚኖር ሁሉ ደግሞ የተሻለ ያደርጋል

ማጎግ

፣ ሕዝ 38:2 በማጎግ ምድር በሚገኘው በጎግ

ማጠብ

፣ ዮሐ 13:5 የደቀ መዛሙርቱን እግር ማጠብ ጀመረ

ማጠናቀቅ

፣ ሥራ 20:24 ሩጫዬን እስካጠናቀቅኩ ድረስ ሕይወቴ

ማጣት

፣ ያዕ 2:15 ወንድም ወይም እህት የሚለብሱት ቢያጡ

ማጥመቅ

፣ ማቴ 28:19 እያጠመቃችሁ ደቀ መዛሙርት አድርጉ

ማጥመድ

፣ ሉቃስ 5:10 ከአሁን ጀምሮ ሰውን የምታጠምድ ትሆናለህ

ማጥራት

፣ ዳን 11:35 የማጥራት፣ የማጽዳትና የማንጻት ሥራ

ማጥባት

፣ 1ተሰ 2:7 የምታጠባ እናት ልጆቿን በፍቅር

ማጥፋት

፣ ራእይ 11:18 ምድርን እያጠፉ ያሉትን

ማጨናገፍ

፣ ኢሳ 14:27 ውሳኔውን ማን ሊያጨናግፍ ይችላል?

ማጨድ

፣ መክ 11:4 ደመና የሚመለከት አያጭድም

ሆሴዕ 8:7 ነፋስን ይዘራሉ፤ አውሎ ነፋስን ያጭዳሉ

2ቆሮ 9:6 ጥቂት የሚዘራ ሁሉ ጥቂት ያጭዳል

ገላ 6:7 ሰው ምንም ዘራ ምን ያንኑ ያጭዳል

ገላ 6:9 ካልታከትን ጊዜው ሲደርስ ስለምናጭድ

ማጭበርበር

፣ ዘሌ 19:13 ባልንጀራህን አታጭበርብር

ምሳሌ 15:27 በማጭበርበር የተገኘ ትርፍ ችግር ያመጣል

ማጽናት

፣ 1ቆሮ 1:8 እስከ መጨረሻው ያጸናችኋል

ማጽናናት

፣ ኢዮብ 2:11 ኢዮብን ለማጽናናት ተስማሙ

መዝ 94:19 በጭንቀት በተዋጥኩ ጊዜ አጽናናኸኝ

ኢሳ 49:13 ይሖዋ ሕዝቡን አጽናንቷል

ኢሳ 61:2 የሚያለቅሱትን ሁሉ እንዳጽናና ልኮኛል

2ቆሮ 1:4 መከራ ውስጥ ያሉትን ሰዎች ማጽናናት

1ተሰ 2:11 እናጽናናችሁ እንደነበረ በሚገባ ታውቃላችሁ

ማፈር

፣ ዕዝራ 9:6 ፊቴን ወደ አምላክ ቀና ማድረግ አሳፈረኝ

መዝ 25:3 አንተን ተስፋ የሚያደርግ አያፍርም

ማር 8:38 በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ

ሮም 1:16 እኔ በምሥራቹ አላፍርም

ሮም 9:33 በእሱ ላይ እምነት የሚጥል አያፍርም

1ቆሮ 4:14 የምጽፍላችሁ ላሳፍራችሁ ብዬ ሳይሆን

2ጢሞ 1:8 ስለ ጌታችን መመሥከር አያሳፍርህ

2ጢሞ 2:15 የሚያፍርበት ነገር እንደሌለው ሠራተኛ

ዕብ 11:16 አምላካችን ብለው ቢጠሩት አያፍርባቸውም

1ጴጥ 4:16 ክርስቲያን በመሆኑ መከራ ቢደርስበት ኀፍረት አይሰማው

ማፈግፈግ

፣ ዕብ 10:39 ወደ ጥፋት እንደሚያፈገፍጉ ሰዎች

ማፋጠን

፣ ኢሳ 60:22 እኔ ይሖዋ ይህን አፋጥነዋለሁ

ማፌዝ

፣ ሉቃስ 18:32 ያፌዙበታል፤ ያንገላቱታል

ማፍረስ

፣ ሮም 14:20 የአምላክን ሥራ ማፍረስ ተው

ማፍሰስ

፣ መዝ 62:8 ልባችሁን በፊቱ አፍስሱ

ምላስ

፣ መዝ 34:13 ምላስህን ከክፉ ነገር ጠብቅ

ኢሳ 35:6 የዱዳ ምላስ በደስታ እልል ይላል

ያዕ 3:8 ምላስን ሊገራ የሚችል ሰው የለም

ምላሽ

፣ ኢዮብ 31:34 የሰዎችን ምላሽ በመፍራት ዝም ብያለሁ?

ምልክት

፣ ሕዝ 9:4 ሰዎች ግንባር ላይ ምልክት አድርግ

ማቴ 24:3 የመገኘትህ ምልክት ምንድን ነው?

ማቴ 24:30 የሰው ልጅ ምልክት በሰማይ ይታያል

2ተሰ 3:14 ለቃሉ የማይታዘዝ ቢኖር ምልክት አድርጉበት

ራእይ 13:17 ምልክቱ ካለው ሰው በስተቀር

ምልክቶች

፣ ሉቃስ 21:25 በከዋክብት ላይ ምልክቶች ይታያሉ

2ተሰ 2:9 በሐሰተኛ ምልክቶችና ድንቅ ነገሮች

ምልጃ

፣ 1ጢሞ 2:1 ምልጃ፣ ጸሎት እንዲቀርብ

ዕብ 5:7 ክርስቶስ ምልጃና ልመና አቀረበ

ያዕ 5:16 ጻድቅ ሰው የሚያቀርበው ምልጃ

ምሕረት

፣ 1ዜና 21:13 ምሕረቱ እጅግ ታላቅ ነው

ነህ 9:19 ምሕረትህ ታላቅ ስለሆነ አልተውካቸውም

ምሳሌ 28:13 በደሉን የሚናዘዝ ምሕረት ያገኛል

ኢሳ 55:7 ምሕረት ወደሚያሳየው ወደ ይሖዋ ይመለስ

ማቴ 9:13 የምፈልገው ምሕረትን እንጂ መሥዋዕትን አይደለም

2ቆሮ 1:3 የምሕረት አባትና የመጽናናት አምላክ

ያዕ 2:13 ምሕረት በፍርድ ላይ ድል ይቀዳጃል

ምሥራች

፣ ኢሳ 52:7 ምሥራች ይዞ የሚመጣ፣ ሰላምን የሚያውጅ

ማቴ 24:14 የመንግሥቱ ምሥራች በመላው ምድር ይሰበካል

ሉቃስ 4:43 የአምላክን መንግሥት ምሥራች ማወጅ አለብኝ

ሮም 1:16 እኔ በምሥራቹ አላፍርም

1ቆሮ 9:16 ምሥራቹን ባልሰብክ ወዮልኝ!

1ቆሮ 9:23 ለምሥራቹ ስል ሁሉን ነገር አደርጋለሁ

ፊልጵ 1:27 አኗኗራችሁ ከምሥራቹ ጋር የሚስማማ ይሁን

ምሥክር

፣ ማቴ 24:14 ምሥራቹ ምሥክር እንዲሆን ይሰበካል

ራእይ 1:5 ታማኝ ምሥክር የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ

ምሥክሮች

፣ ዘዳ 19:15 ሁለት ምሥክሮች በሚሰጡት ቃል

ኢሳ 43:10 ምሥክሮቼ ናችሁ ይላል ይሖዋ

ማቴ 18:16 ሁለት ወይም ሦስት ምሥክሮች በሚሰጡት ቃል

ሥራ 1:8 እስከ ምድር ዳር ምሥክሮቼ ትሆናላችሁ

ራእይ 11:3 ሁለቱ ምሥክሮቼ ለ1,260 ቀናት

ምሬት

፣ ምሳሌ 14:10 ልብ የራሱን ምሬት ያውቃል

ምርኮ

፣ ኢሳ 61:1 ለተማረኩት ነፃነትን እንዳውጅ ልኮኛል

ኤር 39:18 ሕይወትህ እንደ ምርኮ ትሆንልሃለች

ምርጥ ምግብ

፣ ዳን 1:5 ለንጉሡ ከሚቀርበው ምርጥ ምግብ

ምሳሌ

፣ ማቴ 13:34 ኢየሱስ ለሕዝቡ ሁሉ በምሳሌ ተናገረ

ማር 4:2 ብዙ ነገር በምሳሌ ያስተምራቸው ጀመር

1ቆሮ 10:6 እነዚህ ነገሮች ለእኛ ምሳሌ ሆነውልናል

1ጴጥ 5:3 ለመንጋው ምሳሌ በመሆን ጠብቁ

ምስል

፣ ዘፀ 20:4 የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ

ዳን 2:31 ንጉሥ ሆይ፣ አንድ ግዙፍ ምስል አየህ

ዳን 3:18 ላቆምከው የወርቅ ምስል እንደማንሰግድ እወቅ

ምስሎች

፣ ኢሳ 41:29 ምስሎቻቸው ነፋስና መና ናቸው

ምስኪን

፣ መዝ 40:17 እኔ ምስኪንና ድሃ ነኝ

ምስጋና

፣ መዝ 92:1 ለይሖዋ ምስጋና ማቅረብ ጥሩ ነው

መዝ 95:2 ምስጋና ይዘን በፊቱ እንቅረብ

ሥራ 24:3 ለእነዚህ ነገሮች ታላቅ ምስጋና እናቀርባለን

ምስጋና ቢስ

፣ ምሳሌ 29:21 ከተሞላቀቀ ምስጋና ቢስ ይሆናል

ምሽግ

፣ መዝ 18:2 ይሖዋ ምሽጌና ታዳጊዬ ነው

ኢሳ 25:4 ለችግረኛው ምሽግ ሆነሃል

2ቆሮ 10:4 የጦር መሣሪያዎቻችን ምሽግን ለመደርመስ

ምትክ

፣ ማቴ 16:26 ሰው ለሕይወቱ ምትክ ምን ሊሰጥ ይችላል?

ምናሴ

፣ 2ዜና 33:13 ምናሴ፣ ይሖዋ አምላክ እንደሆነ አወቀ

ምናን

፣ ሉቃስ 19:16 ምናንህ አሥር ምናን ትርፍ አስገኝቷል

ምንዝር

፣ ዘፀ 20:14 አታመንዝር

ማቴ 5:28 በልቡ ከእሷ ጋር አመንዝሯል

ማቴ 19:9 ሚስቱን ፈቶ ሌላ የሚያገባ ያመነዝራል

ምንጭ

፣ መዝ 36:9 የሕይወት ምንጭ ከአንተ ዘንድ ነው

ኤር 2:13 የሕያው ውኃ ምንጭ የሆንኩትን

ምኞት

፣ ገላ 5:16 የሥጋን ምኞት ከቶ አትፈጽሙም

2ጢሞ 2:22 ከወጣትነት ምኞቶች ሽሽ

ያዕ 1:14 በራሱ ምኞት ሲማረክ ይፈተናል

1ዮሐ 2:16 የሥጋ ምኞት፣ የዓይን አምሮትና ኑሮዬ ይታይልኝ

1ዮሐ 2:17 ዓለምም ሆነ ምኞቱ ያልፋሉ

ምክንያታዊነት

፣ ፊልጵ 4:5 ምክንያታዊነታችሁ ይታወቅ

ምድረ በዳ

፣ ኢሳ 35:6 በምድረ በዳ ውኃ ይፈልቃል

ኢሳ 41:18 ምድረ በዳውን ቄጠማ የሞላበት ኩሬ አደርጋለሁ

ምድር

፣ ዘፍ 1:28 ብዙ ተባዙ፤ ምድርንም ሙሏት

ዘፀ 9:29 ምድር የይሖዋ እንደሆነች እንድታውቅ

ኢዮብ 38:4 ምድርን በመሠረትኩ ጊዜ የት ነበርክ?

መዝ 37:11 የዋሆች ምድርን ይወርሳሉ

መዝ 37:29 ጻድቃን ምድርን ይወርሳሉ

መዝ 104:5 ምድርን በመሠረቶቿ ላይ መሠረታት

መዝ 115:16 ምድርን ለሰው ልጆች ሰጣት።

ምሳሌ 2:21 በምድር ላይ የሚኖሩት ቅኖች ብቻ ናቸው

ኢሳ 45:18 ምድርን የሠራትና ያበጃት መኖሪያ እንድትሆን

ማቴ 5:5 ገሮች ምድርን ይወርሳሉ

ምግባር

፣ 1ጴጥ 2:12 በሰዎች መካከል መልካም ምግባር ይኑራችሁ

1ጴጥ 3:1 በሚስቶቻቸው ምግባር እንዲማረኩ ለባሎቻችሁ ተገዙ

1ጴጥ 3:16 በምታሳዩት መልካም ምግባር የተነሳ እንዲያፍሩ

ምግብ

፣ ነህ 9:15 በተራቡ ጊዜ ከሰማይ ምግብ ሰጠሃቸው

መዝ 37:25 ልጆቹ ምግብ ሲለምኑ አላየሁም

መዝ 145:15 አንተ ምግባቸውን በወቅቱ ትሰጣቸዋለህ

ኢሳ 55:2 ምግብ ላልሆነ ለምን ገንዘባችሁን ታወጣላችሁ?

ማቴ 4:4 ሰው በምግብ ብቻ አይኖርም

ማቴ 6:11 የዕለቱን ምግባችንን ዛሬ ስጠን

ማቴ 24:45 በተገቢው ጊዜ ምግባቸውን የሚሰጣቸው ባሪያ

ዮሐ 4:34 የእኔ ምግብ የላከኝን ፈቃድ ማድረግ ነው

ዮሐ 6:27 ለሚጠፋ ምግብ ሳይሆን ዘላቂ ለሆነ ምግብ ሥሩ

ዮሐ 6:35 ሕይወት የሚያስገኘው ምግብ እኔ ነኝ

ሥራ 14:17 ከሰማይ ዝናብና የተትረፈረፈ ምግብ በማቅረብ

1ቆሮ 8:13 ምግብ ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ

ሞራ ገላጭ

፣ ዘዳ 18:10 አስማተኛ፣ ሞራ ገላጭ፣ ምትሃተኛ

ሞት

፣ ሩት 1:17 ከሞት በቀር ከአንቺ የሚለየኝ የለም

መዝ 89:48 ሞትን ጨርሶ የማያይ ማን ነው?

ኢሳ 25:8 ሞትን ለዘላለም ይውጣል

ሕዝ 18:32 እኔ በማንም ሰው ሞት ደስ አልሰኝም

ሆሴዕ 13:14 ሞት ሆይ፣ መንደፊያህ የት አለ?

ዮሐ 8:51 ቃሌን የሚጠብቅ ፈጽሞ ሞትን አያይም

ሮም 5:12 ሁሉም ኃጢአት ስለሠሩ ሞት ለሰው ተዳረሰ

ሮም 6:23 የኃጢአት ደሞዝ ሞት ነው

ሮም 8:38 ሞትም ቢሆን፣ ሕይወትም ቢሆን

1ቆሮ 15:26 የመጨረሻው ጠላት፣ ሞት ይደመሰሳል

1ተሰ 4:13 በሞት አንቀላፍተው ስላሉት ሳታውቁ እንድትቀሩ

ዕብ 2:9 ኢየሱስ ለሰው ሁሉ ሲል ሞትን ቀምሷል

ዕብ 2:15 ሞትን በመፍራታቸው በባርነት ቀንበር የተያዙ

ራእይ 21:4 ከእንግዲህ ወዲህ ሞት አይኖርም

ሞኝ

፣ መዝ 14:1 ሞኝ በልቡ ይሖዋ የለም ይላል

ኤር 20:7 ይሖዋ ሆይ፣ አሞኘኸኝ፤ እኔም ተሞኘሁ

ሞኝነት

፣ ምሳሌ 19:3 የሰውን መንገድ የሚያጣምምበት ሞኝነቱ ነው

ምሳሌ 22:15 ሞኝነት በልጅ ልብ ውስጥ ታስሯል

1ቆሮ 3:19 የዚህ ዓለም ጥበብ በአምላክ ፊት ሞኝነት ነው

ሟርት

፣ ዘኁ 23:23 በእስራኤል ላይ የሚሠራ ሟርት የለም

ዘዳ 18:10 ሟርተኛ፣ አስማተኛ፣ ሞራ ገላጭ

ሟች ሰው

፣ መዝ 8:4 ታስበው ዘንድ ሟች ሰው ምንድን ነው?

ሠ

ሠረገላ

፣ መሳ 4:13 ማጭድ የተገጠመላቸው 900 የጦር ሠረገሎች

2ነገ 6:17 የጦር ሠረገሎች በኤልሳዕ ዙሪያ

ሠራተኛ

፣ ምሳሌ 8:30 የተዋጣለት ሠራተኛ ሆኜ ከጎኑ ነበርኩ

ሉቃስ 10:7 ለሠራተኛ ደሞዙ ስለሚገባው

ሠራዊት

፣ መዝ 68:11 ምሥራቹን የሚያውጁ ሴቶች ታላቅ ሠራዊት

ሠራዊቶች

፣ ራእይ 19:14 በሰማይ ያሉት ሠራዊቶች ይከተሉት ነበር

ሠርግ

፣ ማቴ 22:2 ለልጁ ሠርግ የደገሰ ንጉሥ

ዮሐ 2:1 በቃና የሠርግ ድግስ ነበር

ራእይ 19:7 የበጉ ሠርግ ስለደረሰ እንደሰት

ሣራ

፣ ዘፍ 17:19 ሣራ ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች

1ጴጥ 3:6 ሣራ አብርሃምን ጌታዬ እያለች

ሥልጠና

፣ 1ጴጥ 5:10 ሥልጠናችሁ እንዲጠናቀቅ ያደርጋል

ሥልጣን

፣ ምሳሌ 28:16 ግንዛቤ የሌለው መሪ ሥልጣኑን አላግባብ

ማቴ 28:18 ሥልጣን በሰማይና በምድር ተሰጥቶኛል

ሉቃስ 4:6 ሥልጣንና የእነዚህ መንግሥታት ክብር ተሰጥቶኛል

1ቆሮ 9:18 ሥልጣኔን አላግባብ እንዳልጠቀምበት

2ጴጥ 2:10 ሥልጣን ያላቸውን የሚንቁትን

ሥራ

፣ ነህ 4:6 ሕዝቡ ሥራውን ከልቡ መሥራቱን ቀጠለ

መዝ 104:24 ይሖዋ ሆይ፣ ሥራህ ምንኛ ብዙ ነው!

ዮሐ 14:12 ከእነዚህ የበለጡ ሥራዎች ይሠራል

1ቆሮ 15:58 የጌታ ሥራ የበዛላችሁ ሁኑ

ኤፌ 4:16 እያንዳንዱ የአካል ክፍል ሥራውን ማከናወኑ

ዕብ 9:14 ሕሊናችንን ከሞቱ ሥራዎች እንዴት አያነጻም?

1ጴጥ 1:13 አእምሯችሁን ዝግጁ በማድረግ ለሥራ ታጠቁ

ሥራ ፈት

፣ 2ጴጥ 1:8 ሥራ ፈቶችና ፍሬ ቢሶች እንዳትሆኑ

ሥር

፣ ሉቃስ 8:13 በዓለት ላይ የወደቁት ሥር የላቸውም

ቆላ 2:7 ሥር ሰዳችሁና ታንጻችሁ ኑሩ

ሥርዓት

፣ 1ቆሮ 14:40 በአግባብና በሥርዓት ይሁን

ገላ 5:25 ምንጊዜም በሥርዓት እንመላለስ

1ጢሞ 3:2 የበላይ ተመልካች ሥርዓታማ

ሥር መስደድ

፣ ዮሐ 8:37 ቃሌ በእናንተ ውስጥ ሥር ስለማይሰድ

ሥቃይ

፣ ኢዮብ 6:2 ምነው ሥቃዬ ሁሉ በተመዘነ ኖሮ

ሮም 8:22 ፍጥረት በመሠቃየት ላይ እንደሚገኝ

ሮም 9:2 ሐዘንና ሥቃይ በልቤ ውስጥ አለ

ሥነ ምግባር

፣ ገላ 6:16 ይህን የሥነ ምግባር ደንብ በመከተል

ሥጋ

፣ ዘፍ 2:24 ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ

ኢዮብ 33:25 ከወጣትነቱ የበለጠ ሥጋው ይለምልም

ምሳሌ 23:20 ሥጋ እንደሚሰለቅጡ ሰዎች አትሁን

ማቴ 10:28 ሥጋን የሚገድሉትን አትፍሩ

ማቴ 26:26 ይህ ሥጋዬን ያመለክታል

ሮም 8:5 እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ

1ቆሮ 15:50 ሥጋና ደም የአምላክን መንግሥት አይወርስም

ገላ 5:19 የሥጋ ሥራዎች በግልጽ የታወቁ ናቸው

ሥጋዊ

፣ 1ቆሮ 3:3 ገና ሥጋውያን ናችሁ

ቆላ 2:18 ሥጋዊ አስተሳሰቡ በከንቱ እንዲታበይ ያደርገዋል

ሦስት

፣ ዘዳ 16:16 ወንዶች ሁሉ በዓመት ሦስት ጊዜ

ረ

ረሃብ

፣ መዝ 37:19 በረሃብ ዘመን የተትረፈረፈ ምግብ ይኖራቸዋል

ኢሳ 65:13 አገልጋዮቼ ይበላሉ፤ እናንተ ግን ትራባላችሁ

አሞጽ 8:11 በምድሪቱ ላይ ረሃብ የምሰድበት ጊዜ ይመጣል

ረክቶ መኖር

፣ ፊልጵ 4:11 ባለኝ ረክቼ መኖርን ተምሬአለሁ

ረዳት

፣ መዝ 46:1 አምላክ ፈጥኖ የሚደርስልን ረዳታችን ነው

ዮሐ 14:16 አብን እጠይቃለሁ፤ እሱም ረዳት ይሰጣችኋል

ዮሐ 14:26 አብ በስሜ የሚልከው ረዳት ይኸውም መንፈስ ቅዱስ

ሩቅ

፣ ሥራ 17:27 አምላክ ከእያንዳንዳችን የራቀ አይደለም

ሩኅሩኅ

፣ ዘፀ 34:6 ይሖዋ፣ መሐሪና ሩኅሩኅ የሆነ አምላክ

ሩጫ

፣ 1ቆሮ 9:24 በሩጫ ውድድር ሁሉም እንደሚሮጡ

ገላ 5:7 በአግባቡ ትሮጡ ነበር

2ጢሞ 4:7 ሩጫውን ጨርሻለሁ፤ እምነትን ጠብቄአለሁ

ሩጫዬን

፣ ሥራ 20:24 ሩጫዬን እስካጠናቀቅኩ ሕይወቴ አያሳሳኝም

ራሔል

፣ ዘፍ 29:18 ያዕቆብ ለራሔል ሲል ሰባት ዓመት አገለገለ

ኤር 31:15 ራሔል ስለ ወንዶች ልጆቿ አለቀሰች

ራሰ በራ

፣ ዘሌ 13:40 ራሰ በራ ቢሆን ሰውየው ንጹሕ ነው

ራስ

፣ ዘፍ 3:15 እሱ ራስህን ይጨፈልቃል

ዳን 2:32 የምስሉ ራስ ከጥሩ ወርቅ

1ቆሮ 11:3 የሴት ራስ ወንድ

ኤፌ 5:23 ክርስቶስ የጉባኤ ራስ ነው

ኤፌ 5:23 ባል የሚስቱ ራስ ነው

ራስን መግዛት

፣ 1ቆሮ 7:5 ራሳችሁን መግዛት አቅቷችሁ

ገላ 5:22, 23 የመንፈስ ፍሬ ገርነት፣ ራስን መግዛት

2ጢሞ 2:24 በደል ሲደርስበት ራሱን የሚገዛ

ራስን ማግለል

፣ ምሳሌ 18:1 ራሱን የሚያገል ሰው ምኞቱን ያሳድዳል

ራስን ዝቅ ማድረግ

፣

ማቴ 18:4 እንደ ትንሽ ልጅ ራሱን ዝቅ የሚያደርግ

ያዕ 4:10 በይሖዋ ፊት ራሳችሁን ዝቅ አድርጉ

1ጴጥ 5:6 ከአምላክ እጅ በታች ራሳችሁን ዝቅ አድርጉ

ራእይ

፣ ዳን 10:14 ራእዩ ከብዙ ዘመን በኋላ የሚፈጸም ስለሆነ

ሬካባውያን

፣ ኤር 35:5 ሬካባውያኑን ወይን ጠጅ ጠጡ አልኳቸው

ርስት

፣ 1ጴጥ 1:4 ለማይረክስና ለማይጠፋ ርስት ወልዶናል

ርብቃ

፣ ዘፍ 26:7 ርብቃ ቆንጆ ነበረች

ርኅራኄ

፣ ቆላ 3:12 ከአንጀት የመነጨ ርኅራኄን ልበሱ

ርኩሰት

፣ ሮም 1:24 አምላክ ለርኩሰት አሳልፎ ሰጣቸው

ቆላ 3:5 እነሱም የፆታ ብልግና፣ ርኩሰት

ርኩስ

፣ ዘሌ 13:45 ርኩስ ነኝ፣ ርኩስ ነኝ! እያለ ይጩኽ

ርኩስ ነገር

፣ ማቴ 24:15 ጥፋት የሚያመጣው ርኩስ ነገር

ርግብ

፣ ማቴ 3:16 የአምላክ መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ አየ

ማቴ 10:16 እንደ ርግብ የዋሆች ሁኑ

ሰ

ሰለሞን

፣ 1ነገ 4:29 አምላክ ለሰለሞን ጥበብ ሰጠው

ማቴ 6:29 ሰለሞን እንኳ እንደ አንዷ አላጌጠም

ሰላም

፣ መዝ 29:11 ይሖዋ ሰላም በመስጠት ሕዝቡን ይባርካል

መዝ 37:11 የዋሆች በብዙ ሰላም ደስ ይላቸዋል

መዝ 72:7 ጨረቃ በምትኖርበት ዘመን ሰላም ይበዛል

መዝ 119:165 ሕግህን የሚወዱ ብዙ ሰላም አላቸው

ምሳሌ 17:1 ሰላም ባለበት ደረቅ ዳቦ መብላት

ኢሳ 9:7 ሰላሙ ፍጻሜ አይኖረውም

ኢሳ 32:18 ሕዝቤ ሰላማዊ በሆነ ስፍራ ይኖራል

ኢሳ 48:18 ትእዛዛቴን ብትሰማ ሰላምህ እንደ ወንዝ

ኢሳ 54:13 የልጆችሽ ሰላም ብዙ ይሆናል

ኢሳ 57:21 ክፉዎች ሰላም የላቸውም

ኢሳ 60:17 ሰላምን የበላይ ተመልካቾችሽ አድርጌ እሾማለሁ

ኤር 6:14 ሰላም ሳይኖር፣ ሰላም ነው! እያሉ

ማር 9:50 እርስ በርሳችሁ ሰላም ይኑራችሁ

ዮሐ 14:27 ሰላምን እተውላችኋለሁ፤ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ

ሥራ 9:31 በሰማርያ ያለው ጉባኤ ሁሉ ሰላም አገኘ

ሮም 5:1 ከአምላክ ጋር ያለንን ሰላም ጠብቀን እንኑር

ሮም 8:6 በመንፈሳዊ ነገሮች ላይ ማተኮር ሰላም ያስገኛል

ሮም 12:18 ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም ኑሩ

ፊልጵ 4:7 የአምላክ ሰላም ልባችሁን ይጠብቃል

1ተሰ 5:3 ሰላምና ደህንነት ሆነ!

1ጴጥ 3:11 ሰላምን ይፈልግ፤ ይከተለውም

ራእይ 6:4 ሰላምን ከምድር እንዲወስድ ተፈቀደለት

ሰላም ማለት

፣ 2ዮሐ 10 በቤታችሁ አትቀበሉት፤ ሰላም አትበሉት

ሰላም ፈጣሪ

፣ ማቴ 5:9 ሰላም ፈጣሪዎች ደስተኞች ናቸው

ሰማርያ

፣ 2ነገ 17:6 የአሦር ንጉሥ ሰማርያን ያዘ

ዮሐ 4:7 የሰማርያ ሴት ውኃ ልትቀዳ መጣች

ሰማይ

፣ መዝ 8:3 የጣቶችህን ሥራ ሰማያትን ስመለከት

መዝ 19:1 ሰማያት የአምላክን ክብር ይናገራሉ

ዮሐ 3:13 ከሰማይ ከወረደው በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም

2ቆሮ 12:2 ወደ ሦስተኛው ሰማይ ተነጠቀ

2ጴጥ 3:13 አዲስ ሰማያትና አዲስ ምድር እንጠባበቃለን

ሰበብ

፣ ዳን 6:4 በዳንኤል ላይ አንዳች ሰበብ ሊያገኙ አልቻሉም

ዮሐ 15:22 ለኃጢአታቸው የሚያቀርቡት ሰበብ የለም

ይሁዳ 4 በአምላካችን ጸጋ እያሳበቡ

ሰባኪ

፣ 2ጴጥ 2:5 የጽድቅ ሰባኪ የነበረው ኖኅ

ሰነፍ

፣ ምሳሌ 6:6 አንተ ሰነፍ፣ ወደ ጉንዳን ሂድ

ምሳሌ 10:26 ጭስ ዓይንን እንደሚጎዳ፣ ሰነፍም

ምሳሌ 19:24 ሰነፍ እጁን ወደ ሳህን ያጠልቃል

ምሳሌ 20:4 ሰነፍ ሰው በክረምት አያርስም

ማቴ 25:26 አንተ ክፉና ሰነፍ ባሪያ

ሮም 12:11 ታታሪዎች ሁኑ እንጂ አትስነፉ

ሰናክሬም

፣ 2ነገ 19:16 ሰናክሬም የላከውን ቃል ስማ

ሰናፍጭ

፣ ሉቃስ 13:19 ከሰናፍጭ ዘር ጋር ይመሳሰላል

ሰንበት

፣ ዘፀ 20:8 የሰንበትን ቀን መጠበቅ አትርሳ

ማቴ 12:8 የሰው ልጅ የሰንበት ጌታ ነው

ማር 2:27 ሰው ለሰንበት አልተፈጠረም

ሉቃስ 14:5 ልጁ በሰንበት ጉድጓድ ውስጥ ቢወድቅ

ቆላ 2:16 ሰንበትን በማክበር ረገድ ማንም አይፍረድባችሁ

ሰውነት

፣ ሮም 6:13 ሰውነታችሁን ለአምላክ አቅርቡ

ሮም 12:1 ሰውነታችሁን ሕያው መሥዋዕት አድርጋችሁ

2ቆሮ 4:16 ውስጣዊው ሰውነታችን ከቀን ወደ ቀን እየታደሰ

ኤፌ 3:16 ውስጣዊውን ሰውነታችሁን የሚያጠነክር ኃይል

ሰው አጥማጆች

፣ ማቴ 4:19 ኑ፣ ሰው አጥማጆች አደርጋችኋለሁ

ሰዓት

፣ ማቴ 24:36 ስለዚያ ቀንና ሰዓት ከአብ በቀር ማንም አያውቅም

ሰይጣን

፣ ኢዮብ 1:6 ሰይጣን መጥቶ በመካከላቸው ቆመ

ዘካ 3:2 ሰይጣን፣ ይሖዋ ይገሥጽህ

ማቴ 4:10 አንተ ሰይጣን፣ ከፊቴ ራቅ!

ማቴ 16:23 ጴጥሮስን ወደ ኋላዬ ሂድ፣ ሰይጣን!

ማር 4:15 ሰይጣን መጥቶ የተዘራውን ቃል ይወስደዋል

ሮም 16:20 አምላክ ሰይጣንን ይጨፈልቀዋል

1ቆሮ 5:5 ለሰይጣን ልትሰጡት ይገባል

2ቆሮ 2:11 ሰይጣን መግቢያ ቀዳዳ እንዳያገኝ

2ቆሮ 11:14 ሰይጣን ራሱን ይለዋውጣል

2ተሰ 2:9 የዓመፀኛው መገኘት የሰይጣን ሥራ

ራእይ 12:9 ዲያብሎስና ሰይጣን ተብሎ የሚጠራው

ራእይ 20:2 ዲያብሎስና ሰይጣን የሆነው የጥንቱ እባብ

ሰይፍ

፣ 1ሳሙ 17:47 ይሖዋ የሚያድነው በሰይፍ እንዳልሆነ

ኢሳ 2:4 ሰይፋቸውን ማረሻ፣ ጦራቸውንም

ማቴ 26:52 ሰይፍ የሚመዙ በሰይፍ ይጠፋሉ

ኤፌ 6:17 የመንፈስን ሰይፍ፣ የአምላክን ቃል

ዕብ 4:12 የአምላክ ቃል ከየትኛውም ሰይፍ

ሰዶም

፣ ዘፍ 19:24 በሰዶምና በገሞራ ላይ እሳት

2ጴጥ 2:6 የሰዶምና የገሞራ ከተሞችን ፈርዶባቸዋል

ይሁዳ 7 ሰዶምና ገሞራ የማስጠንቀቂያ ምሳሌ

ሲቃ

፣ ኢሳ 35:10 ሐዘንና ሲቃ ከዚያ ይርቃሉ

ሲና

፣ ዘፀ 19:20 ይሖዋ በሲና ተራራ ላይ ወረደ

ሲኦል

። መቃብር የሚለውን ተመልከት።

ሳሙኤል

፣ 1ሳሙ 1:20 ሐና ስሙን ሳሙኤል አለችው

1ሳሙ 2:18 ሳሙኤል ገና ልጅ ቢሆንም ያገለግል ነበር

ሳምራዊ

፣ ሉቃስ 10:33 አንድ ሳምራዊ ባየው ጊዜ አዘነለት

ሳምሶን

፣ መሳ 13:24 ስሙንም ሳምሶን አለችው

ሳምንት

፣ ዳን 9:24 70 ሳምንታት ተወስኗል

1ቆሮ 16:2 በየሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን አቅሙ በሚፈቅድለት መጠን

ሳንሄድሪን

፣ ሥራ 5:41 ደስ እያላቸው ከሳንሄድሪን ሸንጎ ወጡ

ሳኦል

፣ 1ሳሙ 15:11 ሳኦልን ንጉሥ በማድረጌ ተጸጽቻለሁ

ሥራ 7:58 መደረቢያቸውን ሳኦል እግር አጠገብ

ሥራ 8:3 ሳኦል በጉባኤው ላይ ጥቃት ማድረስ

ሥራ 9:1 ሳኦል በጌታ ደቀ መዛሙርት ላይ በመዛት

ሥራ 9:4 ሳኦል፣ ሳኦል ለምን ታሳድደኛለህ?

ሳይታሰብበት

፣ ምሳሌ 12:18 ሳይታሰብበት የሚነገር ቃል

ሴሎ

፣ ዘፍ 49:10 ሴሎ እስኪመጣ ድረስ

ሴሰኞች

፣ 1ቆሮ 5:9 ከሴሰኞች ጋር መግጠማችሁን እንድትተዉ

1ቆሮ 6:9 አትታለሉ፤ ሴሰኞችም ሆኑ አመንዝሮች

ሴት

፣ ዘፍ 3:15 በአንተና በሴቲቱ መካከል ጠላትነት

መክ 7:26 እንደ አዳኝ ወጥመድ የሆነች ሴት ከሞት የመረረች ናት

ራእይ 12:1 አንዲት ሴት ፀሐይን ተጎናጽፋ ነበር

ሴቶች

፣ ዘዳ 31:12 ወንዶችን፣ ሴቶችን ሰብስብ

ምሳሌ 31:3 ጉልበትህን ለሴቶች አትስጥ

ሴቶች ልጆች

፣ ኢዩ 2:28 ሴቶች ልጆቻችሁ ትንቢት ይናገራሉ

ሥራ 21:9 ትንቢት የሚናገሩ አራት ያላገቡ ሴቶች ልጆች

2ቆሮ 6:18 ወንዶችና ሴቶች ልጆች ትሆኑኛላችሁ

ሴዴቅያስ

፣ ኤር 52:11 የሴዴቅያስን ዓይን አሳወረ

ስህተት

፣ ኢዮብ 6:24 የሠራሁትን ስህተት እንዳስተውል እርዱኝ

መዝ 40:12 ስህተቶች ስለዋጡኝ መንገዴን ማየት ተስኖኛል

መዝ 130:3 ስህተትን ብትከታተል ኖሮ ማን ሊቆም ይችላል?

ስሜት

፣ ያዕ 5:17 ኤልያስ እንደ እኛው ዓይነት ስሜት ያለው ሰው

ስምምነት

፣ 1ቆሮ 7:5 በጋራ ስምምነት የተወሰነ ጊዜ ለጸሎት

ኤፌ 4:16 የአካል ክፍሎች ሁሉ ተስማምተው ተገጣጥመዋል

ስም

፣ ዘፍ 11:4 ስማችንን እናስጠራ ተባባሉ

ዘፀ 3:13 ስሙ ማን ነው? ብለው ቢጠይቁኝ

ዘፀ 3:15 ይህ ለዘላለም ስሜ ነው

ዘፀ 9:16 ስሜ በመላው ምድር እንዲታወጅ

ዘፀ 20:7 የይሖዋን ስም በከንቱ አታንሳ

1ሳሙ 17:45 በሠራዊት ጌታ በይሖዋ ስም እመጣብሃለሁ

1ዜና 29:13 ውብ የሆነውን ስምህን እናወድሳለን

መዝ 9:10 ስምህን የሚያውቁ በአንተ ይታመናሉ

መዝ 79:9 ለታላቁ ስምህ ስትል እርዳን

ምሳሌ 18:10 የይሖዋ ስም ጽኑ ግንብ ነው

ምሳሌ 22:1 መልካም ስም ከብዙ ሀብት ይመረጣል

መክ 7:1 ጥሩ ስም ከጥሩ ዘይት ይሻላል

ኤር 23:27 ሕዝቤ ስሜን እንዲረሳ ይፈልጋሉ

ሕዝ 39:25 የስሜን ቅድስና አስከብራለሁ

ሚል 1:11 ስሜ በብሔራት መካከል ታላቅ ይሆናል

ሚል 3:16 በስሙ ላይ ለሚያሰላስሉ

ማቴ 6:9 አባታችን ሆይ፣ ስምህ ይቀደስ

ዮሐ 12:28 አባት ሆይ፣ ስምህን አክብረው

ዮሐ 14:14 ማንኛውንም ነገር በስሜ ከለመናችሁ አደርገዋለሁ

ዮሐ 17:26 ስምህን አሳውቄአቸዋለሁ

ሥራ 4:12 ልንድንበት የምንችል ሌላ ስም የለም

ሥራ 15:14 ከአሕዛብ ለስሙ የሚሆኑ ሰዎች

ሮም 10:13 የይሖዋን ስም የሚጠራ ይድናል

ፊልጵ 2:9 ከማንኛውም ስም በላይ የሆነ ስም ሰጠው

ስምዖን

፣ ሥራ 8:18 ስምዖን ገንዘብ እንደሚሰጣቸው

ስም ማጥፋት

፣ ዘሌ 19:16 እየዞርክ ስም አታጥፋ

1ቆሮ 4:13 ስማችንን ሲያጠፉ በለዘበ አንደበት

ስም አጥፊ

፣ ምሳሌ 16:28 ስም አጥፊ ጓደኛሞችን ይለያያል

ስስታም

፣ ምሳሌ 23:6 የስስታምን ምግብ አትብላ

ስብዕና

፣ ኤፌ 4:24 አዲሱን ስብዕና መልበስ ይኖርባችኋል

ቆላ 3:9 አሮጌውን ስብዕና ከነልማዶቹ ጣሉ

ስንዴ

፣ ማቴ 13:25 በስንዴው ላይ እንክርዳድ ዘርቶ ሄደ

ስእለት

፣ ዘዳ 23:21 ለይሖዋ ስእለት ከተሳልክ

መሳ 11:30 ዮፍታሔ ለይሖዋ ስእለት ተሳለ

ስካር

፣ ምሳሌ 23:21 ሰካራምና ሆዳም ይደኸያሉ

1ቆሮ 5:11 ተሳዳቢ ወይም ሰካራም ወይም ቀማኛ

1ቆሮ 6:10 ሰካራሞች የአምላክን መንግሥት አይወርሱም

ኤፌ 5:18 በወይን ጠጅ አትስከሩ

ስደት

፣ ማቴ 5:10 ስደት የሚደርስባቸው ደስተኞች ናቸው

ማቴ 13:21 ስደት ሲደርስበት ወዲያው ይሰናከላል

ማር 4:17 ስደት ሲደርስባቸው ወዲያውኑ ይሰናከላሉ

ማር 10:30 ከስደት ጋር ቤቶችን፣ ወንድሞችን

ዮሐ 15:20 ስደት አድርሰውብኝ ከሆነ ስደት ያደርሱባችኋል

ሥራ 22:4 እስከ ሞት ድረስ ስደት አደርስባቸው ነበር

ሮም 12:14 ስደት የሚያደርሱባችሁን መርቁ

1ቆሮ 4:12 ስደት ሲያደርሱብን በትዕግሥት እናሳልፋለን

2ቆሮ 4:9 ስደት ቢደርስብንም አልተተውንም

ስድብ

፣ ኤፌ 4:31 ጩኸትና ስድብ ሁሉ ከእናንተ ይወገድ

ስግብግብ

፣ 1ቆሮ 5:11 ወንድም ተብሎ እየተጠራ ስግብግብ

1ቆሮ 6:10 ስግብግቦች የአምላክን መንግሥት አይወርሱም

ስግብግብነት

፣ ሉቃስ 12:15 ከስግብግብነት ሁሉ ተጠበቁ

ኤፌ 5:3 ስግብግብነት በመካከላችሁ ከቶ አይነሳ

ቆላ 3:5 ጣዖት አምልኮ የሆነው ስግብግብነት

ስጦታ

፣ ሮም 6:23 አምላክ የሚሰጠው ስጦታ የዘላለም ሕይወት ነው

ሮም 12:6 በተሰጠን ጸጋ መሠረት የተለያዩ ስጦታዎች አሉን

1ቆሮ 7:7 እያንዳንዱ ከአምላክ ያገኘው የራሱ ስጦታ አለው

ኤፌ 4:8 ሰዎችን ስጦታ አድርጎ ሰጠ

ያዕ 1:17 መልካም ስጦታና ፍጹም ገጸ በረከት ከላይ ነው

ሸ

ሸንጎ

፣ ማር 13:9 ሰዎች ለፍርድ ሸንጎዎች አሳልፈው ይሰጧችኋል

ሸክላ

፣ ኢሳ 45:9 ሸክላ፣ ሠሪውን “የምትሠራው ምንድን ነው?”

ኢሳ 64:8 እኛ ሸክላ ነን፤ አንተም ሠሪያችን ነህ

ዳን 2:42 ከፊሉ ብረት፣ ከፊሉ ሸክላ

ሮም 9:21 ሸክላ ሠሪው ሥልጣን እንዳለው አታውቅም?

ሸክም

፣ መዝ 38:4 እንደ ከባድ ሸክም በጣም ከብደውኛል

መዝ 55:22 ሸክምህን በይሖዋ ላይ ጣል

መዝ 68:19 ይሖዋ ሸክማችንን በየዕለቱ የሚሸከምልን

ሉቃስ 11:46 የሚከብድ ሸክም በሰው ላይ ትጭናላችሁ

ሉቃስ 21:34 ስለ ኑሮ በመጨነቅ ልባችሁ ሸክም እንዳይበዛበት

ሥራ 15:28 ተጨማሪ ሸክም እንዳንጭንባችሁ

ገላ 6:2 አንዳችሁ የሌላውን ከባድ ሸክም ተሸከሙ

ገላ 6:5 እያንዳንዱ የራሱን የኃላፊነት ሸክም ይሸከማል

1ተሰ 2:6 ብዙ ወጪ በማስወጣት ሸክም ልንሆንባችሁ

ዕብ 12:1 ማንኛውንም ሸክም ከላያችን እንጣል

ራእይ 2:24 ተጨማሪ ሸክም አልጭንባችሁም

ሹመት

፣ ሥራ 1:20 የበላይ ተመልካችነት ሹመቱን ሌላ ሰው

ሺህ

፣ መዝ 91:7 በቀኝህ አሥር ሺህ ይወድቃሉ

ኢሳ 60:22 ጥቂት የሆነው ሺህ ይሆናል

2ጴጥ 3:8 አንድ ቀን እንደ ሺህ ዓመት

ሽልማት

፣ 1ቆሮ 9:24 ሽልማቱን የሚያገኘው አንዱ ብቻ ነው

ቆላ 2:18 ማንም ሽልማቱን እንዲያሳጣችሁ አትፍቀዱ

ቆላ 3:24 ከይሖዋ እንደ ሽልማት የምትቀበሉት

ሽማግሌዎች

፣ ቲቶ 1:5 በየከተማው ሽማግሌዎችን ሹም

ሽበት

፣ ምሳሌ 16:31 ሽበት የውበት ዘውድ ነው

ሽባ

፣ ማቴ 15:31 ዱዳዎች ሲናገሩ፣ ሽባዎች ሲፈወሱ

ሉቃስ 5:24 ሽባውን ተነስ፣ ቃሬዛህን ተሸከም አለው

ሽንገላ

፣ ምሳሌ 26:28 የሚሸነግል አንደበት ጥፋት ያስከትላል

ምሳሌ 29:5 ባልንጀራውን የሚሸነግል ሰው ወጥመድ ይዘረጋበታል

ሮም 16:18 በሽንገላ ቃላት የየዋሆችን ልብ ያታልላሉ

ሾልኮ መግባት

፣ ይሁዳ 4 አንዳንዶች ሾልከው ስለገቡ

ቀ

ቀልድ

፣ ምሳሌ 26:19 ቀልዴን እኮ ነው!

ቀረጥ

፣ ማቴ 17:25 ነገሥታት ቀረጥ የሚቀበሉት

ሮም 13:6 ቀረጥ የምትከፍሉት ለዚሁ ነው

ሮም 13:7 ቀረጥ ለሚጠይቅ ቀረጥ

ቀረጥ ሰብሳቢ

፣ ማቴ 18:17 እንደ ቀረጥ ሰብሳቢ ቁጠረው

ሉቃስ 18:11 እንደዚህ ቀረጥ ሰብሳቢ ስላልሆንኩ

ቀሪዎች

፣ ራእይ 12:17 ዘንዶው ከዘሯ የቀሩትን ሊዋጋ ሄደ

ቀስተ ደመና

፣ ዘፍ 9:13 ቀስተ ደመናዬ ምልክት ሆኖ ያገለግላል

ቀበሮ

፣ ማቴ 8:20 ቀበሮዎች ጉድጓድ፣ የሰማይ ወፎች ጎጆ አላቸው

ቀና አስተሳሰብ

፣ ሥራ 17:11 በቤርያ የነበሩት ቀና አስተሳሰብ

ቀን

፣ መዝ 84:10 በቅጥር ግቢዎችህ አንዲት ቀን መዋል ይሻላል

ሕዝ 4:6 ለአንድ ዓመት አንድ ቀን

ማቴ 24:36 ስለዚያ ቀንና ሰዓት ማንም አያውቅም

2ጴጥ 3:8 በይሖዋ ዘንድ አንድ ቀን እንደ ሺህ ዓመት

ቀንበር

፣ 1ነገ 12:14 አባቴ ቀንበራችሁን አክብዶባችሁ ነበር

ማቴ 11:30 ቀንበሬ ልዝብ፣ ሸክሜም ቀላል ነው

ቀንበጥ

፣ ኤር 23:5 ለዳዊት፣ ጻድቅ ቀንበጥ የማስነሳበት

ቀንድ

፣ ዳን 7:7 አራተኛው አውሬ አሥር ቀንዶች ነበሩት

ዳን 8:8 የአውራው ፍየል ትልቅ ቀንድ ተሰበረ

ቀይ

፣ ዘፍ 25:30 ከዚያ ከቀዩ ወጥ የተወሰነ ስጠኝ!

ቁልፍ

፣ ማቴ 16:19 የመንግሥተ ሰማያትን ቁልፎች እሰጥሃለሁ

ሉቃስ 11:52 የእውቀትን ቁልፍ ነጥቃችሁ ወስዳችኋል

ራእይ 1:18 የሞትና የመቃብር ቁልፎች አሉኝ

ቁርስራሽ

፣ ማቴ 14:20 የተረፈው ቁርስራሽ 12 ቅርጫት

ቁስል

፣ ምሳሌ 23:29 ያለምክንያት መቁሰል የማን ነው?

ምሳሌ 27:6 የወዳጅ ማቁሰል ከታማኝነት የሚመነጭ ነው

ኢሳ 53:5 በእሱ ቁስል የተነሳ እኛ ተፈወስን

ራእይ 13:3 ከአውሬው ራሶች አንዱ ቆስሎ ነበር

ቁባት

፣ 1ነገ 11:3 700 ሚስቶችና 300 ቁባቶች ነበሩት

ቁጡ

፣ ምሳሌ 21:19 ጨቅጫቃና ቁጡ ከሆነች ሚስት

ቁጣ

፣ መዝ 37:8 ከቁጣ ተቆጠብ፤ ንዴትንም ተው

መዝ 103:8 ይሖዋ ለቁጣ የዘገየ ነው

ምሳሌ 14:17 ለቁጣ የሚቸኩል የሞኝነት ተግባር ይፈጽማል

ኤፌ 4:26 ተቆጥታችሁ እያለ ፀሐይ አይጥለቅባችሁ

ቆላ 3:8 አሁን ግን ቁጣን ከእናንተ አስወግዱ

ቁጥቋጦ

፣ ሥራ 7:30 በሚነድ ቁጥቋጦ ነበልባል ውስጥ

ቂም

፣ ዘሌ 19:18 በሕዝብህ ልጆች ላይ ቂም አትያዝ

ቂሮስ

፣ ዕዝራ 6:3 ንጉሥ ቂሮስ ቤቱ ተመልሶ እንዲገነባ አዘዘ

ኢሳ 45:1 ይሖዋ ለቀባው ለቂሮስ እንዲህ ይላል

ቂጣ

፣ ማቴ 26:26 ኢየሱስ ቂጣ አንስቶ ባርኮ ቆረሰው

1ቆሮ 10:17 የምንካፈለው ከዚሁ አንድ ቂጣ ነው

ቃል

፣ ምሳሌ 25:11 በተገቢው ጊዜ የተነገረ ቃል

ኢሳ 55:11 ከአፌ የሚወጣው ቃሌ የተላከበትን ዓላማ ይፈጽማል

ሉቃስ 8:12 ዲያብሎስ ቃሉን ከልባቸው ይወስዳል

ዮሐ 1:1 በመጀመሪያ ቃል ነበረ

ዮሐ 17:17 ቃልህ እውነት ነው

ሥራ 18:5 ጳውሎስ ቃሉን በመስበኩ ሥራ ተጠመደ

ፊልጵ 2:16 የሕይወትን ቃል አጥብቃችሁ በመያዝ

2ጢሞ 2:15 የእውነትን ቃል በአግባቡ በመጠቀም

ቃል ማጠፍ

፣ መዝ 15:4 ጉዳት ላይ ቢጥለውም ቃሉን አያጥፍም

ቃል ኪዳን

፣ ዘፍ 15:18 ይሖዋ ከአብራም ጋር ቃል ኪዳን ገባ

ኤር 31:31 ከይሁዳ ቤት ጋር አዲስ ቃል ኪዳን የምገባበት ጊዜ ይመጣል

ሉቃስ 22:20 በደሜ የሚመሠረተው አዲሱ ቃል ኪዳን

ሉቃስ 22:29 አባቴ ከእኔ ጋር ቃል ኪዳን እንዳደረገ ሁሉ

ቃርሚያ

፣ ዘሌ 19:9 የእርሻችሁን ቃርሚያ አትልቀሙ

ቃና

፣ ዮሐ 2:1 በቃና የሠርግ ድግስ ነበር

ቃየን

፣ 1ዮሐ 3:12 ወንድሙን በጭካኔ እንደገደለው እንደ ቃየን

ቄሳር

፣ ማቴ 22:17 ለቄሳር ግብር መክፈል ይገባል?

ማር 12:17 የቄሳር የሆነውን ለቄሳር ስጡ

ዮሐ 19:12 ይህን ሰው ከፈታኸው የቄሳር ወዳጅ አይደለህም

ዮሐ 19:15 ከቄሳር በቀር ሌላ ንጉሥ የለንም

ሥራ 25:11 ወደ ቄሳር ይግባኝ ብያለሁ

ቅል

፣ ዮናስ 4:10 ላላሳደግካት የቅል ተክል አዝነሃል

ቅር መሰኘት

፣ ቆላ 3:13 አንዱ በሌላው ላይ ቅር የተሰኘበት ነገር ቢኖር

ቅርንጫፍ

፣ ዮሐ 15:4 ቅርንጫፉ በራሱ ፍሬ ማፍራት አይችልም

ቅርጫት

፣ ማቴ 14:20 ቁርስራሹ 12 ቅርጫት ሙሉ ሆነ

ቅስማቸው እንዳይሰበር

፣

ቆላ 3:21 ቅስማቸው እንዳይሰበር አታበሳጯቸው

ቅናት

፣ መዝ 37:1 በክፉ አድራጊዎች አትቅና

መዝ 73:3 እብሪተኛ በሆኑ ሰዎች ቀንቼ ነበር

መዝ 106:16 በሙሴና በአሮን ቀኑ

ምሳሌ 6:34 ቅናት ባልን እጅግ ያስቆጣዋል

ምሳሌ 14:30 ቅናት አጥንትን ያነቅዛል

1ቆሮ 13:4 ፍቅር አይቀናም

ቅን

፣ ኢዮብ 1:8 በንጹሕ አቋም የሚመላለስ ቅን ሰው

ቅንዓት

፣ መዝ 69:9 ለቤትህ ያለኝ ቅንዓት በልቶኛል

ኢሳ 37:32 የይሖዋ ቅንዓት ይህን ያደርጋል

ሮም 10:2 ለአምላክ ቅንዓት እንዳላቸው እመሠክርላቸዋለሁ

2ጢሞ 1:6 የአምላክን ስጦታ በቅንዓት እንድትጠቀምበት

ቲቶ 2:14 ለመልካም ሥራ የሚቀና ሕዝብ

ቅዠት

፣ መክ 5:3 ሐሳብ ሲበዛ ለቅዠት ይዳርጋል

ቅደም ተከተል

፣

ሉቃስ 1:3 ታሪኩን በቅደም ተከተል ልጽፍልህ ወሰንኩ

ቅዱሳን

፣ ዳን 7:18 የአምላክ ቅዱሳን መንግሥቱን ይቀበላሉ

1ጴጥ 1:15 በምግባራችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ

ቅዱሳን መጻሕፍት

፣ ማቴ 22:29 ቅዱሳን መጻሕፍትን ስለማታውቁ

ሉቃስ 24:32 ቅዱሳን መጻሕፍትን በሚገባ ሲገልጥልን

ሥራ 17:2 ከቅዱሳን መጻሕፍት እየጠቀሰ ተወያየ

ሥራ 17:11 በየዕለቱ ቅዱሳን መጻሕፍትን በመመርመር

ሮም 15:4 ከቅዱሳን መጻሕፍት በምናገኘው መጽናኛ

2ጢሞ 3:16 ቅዱሳን መጻሕፍት ሁሉ በአምላክ መንፈስ መሪነት

ቅዱስ

፣ ዘሌ 19:2 እኔ ቅዱስ ስለሆንኩ እናንተም ቅዱስ ሁኑ

ራእይ 4:8 ይሖዋ አምላክ ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ ነው

ቅዱስ ሚስጥር

፣ ሮም 16:25 ተሰውሮ ከቆየው ቅዱስ ሚስጥር

ኤፌ 3:4 ስለ ቅዱስ ሚስጥር ያለኝን ግንዛቤ

ቅዱስ አገልግሎት

፣ ሮም 12:1 የምታቀርቡት ቅዱስ አገልግሎት

ቅድስት

፣ ዘፀ 26:33 ቅድስቱንና ቅድስተ ቅዱሳኑን ለመለየት

ቅድስና

፣ ዕብ 12:14 ቅድስናን ፈልጉ

ቅጂ

፣ ዘዳ 17:18 የዚህን ሕግ ቅጂ በመጽሐፍ ላይ ይጻፍ

ቅጠል

፣ ሕዝ 47:12 ቅጠላቸው ለመድኃኒት ይሆናል

ማቴ 24:32 የበለስ ዛፍ ቅጠሎቿ ሲያቆጠቁጡ

ቅጥር

፣ ኢያሱ 6:5 የከተማዋ ቅጥር ይፈራርሳል

ሕዝ 38:11 የሚኖሩት ቅጥር በሌላቸው ሰፈሮች

ኢዩ 2:7 እንደ ወታደሮች ቅጥር ላይ ይወጣሉ

ሉቃስ 19:43 በዙሪያሽ ቅጥር ቀጥረው የሚከቡበት

ቆሬ

፣ ዘኁ 26:11 የቆሬ ልጆች አልሞቱም

ይሁዳ 11 በቆሬ የዓመፅ ንግግር ስለጠፉ ወዮላቸው!

ቆርኔሌዎስ

፣ ሥራ 10:24 ቆርኔሌዎስ ዘመዶቹን ሰብስቦ

ቋንቋ

፣ ዘፍ 11:7 እንዳይግባቡ ቋንቋቸውን እናዘበራርቅ

ሶፎ 3:9 ቋንቋቸውን ለውጬ ንጹሕ ቋንቋ እሰጣቸዋለሁ

ዘካ 8:23 ከብሔራት ቋንቋዎች ሁሉ የተውጣጡ አሥር ሰዎች

ሥራ 2:4 በተለያዩ ቋንቋዎች ይናገሩ ጀመር

ራእይ 7:9 ከሁሉም ብሔራት፣ ነገዶች፣ ቋንቋዎች

በ

በለዓም

፣ ዘኁ 22:28 አህያዋ በለዓምን አናገረችው

በሕግ ማጽናት

፣ ፊልጵ 1:7 ምሥራቹ በሕግ የጸና እንዲሆን

በመንፈስ መሪነት

፣

2ጢሞ 3:16 ቅዱሳን መጻሕፍት በመንፈስ መሪነት

በመንፈስ የተገለጠ

፣ 1ዜና 28:12 በመንፈስ የተገለጠለትን ንድፍ

በሙሉ ነፍስ

፣ ኤፌ 6:6 የአምላክን ፈቃድ በሙሉ ነፍስ በመፈጸም

ቆላ 3:23 የምታደርጉትን በሙሉ ነፍሳችሁ አድርጉት

በሥርዓት አለመሄድ

፣

1ተሰ 5:14 በሥርዓት የማይሄዱትን አስጠንቅቋቸው

2ተሰ 3:6 በሥርዓት ከማይሄድ ወንድም እንድትርቁ

በረሃ

፣ ኢሳ 35:1 በረሃማው ቦታ ደስ ይለዋል

ኢሳ 35:6 በበረሃማ ሜዳ ጅረት ይፈስሳል

በረከት

፣ ዘዳ 30:19 በረከትንና እርግማንን በፊታችሁ እንዳስቀመጥኩ

ምሳሌ 10:22 የይሖዋ በረከት ባለጸጋ ታደርጋለች

ሚል 3:10 ማስቀመጫ እስክታጡ በረከት ባላፈስላችሁ

በረዶ

፣ ኢሳ 1:18 ኃጢአታችሁ እንደ በረዶ ይነጣል

በራስ መመራት

፣ 2ጴጥ 2:10 ደፋሮችና በራሳቸው የሚመሩ

በራስ መመካት

፣ ምሳሌ 14:16 ሞኝ ከልክ በላይ በራሱ ይመካል

በሬ

፣ ዘፀ 21:28 አንድ በሬ አንድን ሰው ቢወጋ

ዘዳ 25:4 እያበራየ ያለውን በሬ አፉን አትሰር

ምሳሌ 7:22 ለእርድ እንደሚነዳ በሬ

1ቆሮ 9:9 እያበራየ ያለውን በሬ አፉን አትሰር

በር

፣ ማቴ 7:13 በጠባቡ በር ግቡ

ዮሐ 20:19 ደቀ መዛሙርቱ በሮቹን ቆልፈው ተቀምጠው ሳለ

1ቆሮ 16:9 ትልቅ የሥራ በር ተከፍቶልኛል

ራእይ 3:20 በር ላይ ቆሜ እያንኳኳሁ ነው

በርቱ

፣ ኢሳ 35:4 በርቱ፤ አትፍሩ

በርናባስ

፣ ሥራ 9:27 በርናባስ ሳኦልን ረዳው

በሰላም

፣ 1ተሰ 4:11 በሰላም ለመኖር ተጣጣሩ

በሽታ

፣ ማቴ 9:35 ማንኛውንም ዓይነት በሽታ እየፈወሰ

በቀል

፣ ዘዳ 32:35 በቀልም ሆነ ቅጣት የእኔ ነው

ሮም 12:19 የተወደዳችሁ ወንድሞች፣ ራሳችሁ አትበቀሉ

2ተሰ 1:8 የበቀል እርምጃ ይወስዳል

በተሟላ ሁኔታ

፣ 1ተሰ 4:1 በተሟላ ሁኔታ ማድረጋችሁን ቀጥሉ

1ተሰ 4:10 ይህን በተሟላ ሁኔታ ማድረጋችሁን ቀጥሉ

በትረ መንግሥት

፣ ዘፍ 49:10 በትረ መንግሥት ከይሁዳ አይወጣም

መዝ 2:9 በብረት በትረ መንግሥት ትሰብራቸዋለህ

በትር

፣ ምሳሌ 13:24 ልጁን በበትር ከመምታት

ራእይ 12:5 ብሔራትን በብረት በትር የሚገዛውን

በአንድ ልብ

፣ ሥራ 15:25 ለመላክ በአንድ ልብ ወሰንን

በኩራት

፣ ሮም 8:23 የውርሻችንን በኩራት ያገኘን

በኩር

፣ ዘፀ 11:5 በግብፅ ምድር ያለ በኩር ሁሉ ይሞታል

ቆላ 1:15 የፍጥረት ሁሉ በኩር ነው

በውስጤ

፣ ሮም 7:22 በውስጤ በአምላክ ሕግ ደስ ይለኛል

በዓል

፣ ዘሌ 23:4 የይሖዋ በዓላት ማለትም ቅዱስ ጉባኤዎች

በዓይነ ምድር

፣ ዘዳ 23:13 በዓይነ ምድርህ ላይ አፈሩን መልስበት

በይፋ መናገር

፣ ሮም 10:10 እምነቱን በይፋ ተናግሮ ይድናል

በደል

፣ ኢሳ 53:5 እሱ ስለ በደላችን ደቀቀ

ማቴ 6:12 በደላችንን ይቅር በለን

በገዛ ፈቃዱ

፣ መዝ 110:3 ሕዝብህ በገዛ ፈቃዱ ራሱን ያቀርባል

በጋ

፣ ማቴ 24:32 በጋ እንደቀረበ ታውቃላችሁ

በግ

፣ 2ሳሙ 12:3 ከአንዲት ትንሽ የበግ ጠቦት ሌላ አልነበረውም

መዝ 100:3 እኛ የማሰማሪያው በጎች ነን

ኢሳ 53:7 እንደ በግ ለመታረድ ተነዳ

ሕዝ 34:12 በጎቼን እንከባከባለሁ

ማቴ 25:33 በጎቹን በቀኙ፣ ፍየሎቹን ግን በግራው ያደርጋቸዋል

ዮሐ 1:29 የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የአምላክ በግ

በጥድፊያ ስሜት

፣ 2ጢሞ 4:2 በጥድፊያ ስሜት አገልግል

በጭንቅ

፣ 1ጴጥ 4:18 ጻድቅ በጭንቅ የሚድን ከሆነ

በፈቃደኝነት

፣ ዘፀ 36:2 በፈቃደኝነት ራሳቸውን እንዲያቀርቡ

1ዜና 29:17 በፈቃደኝነት ተነሳስቼ ይህን ሁሉ ነገር ሰጥቻለሁ

ባለሙያ

፣ ምሳሌ 31:29 ባለሙያ የሆኑ ብዙ ሴቶች አሉ

ባለሥልጣናት

፣ ሮም 13:1 ሰው ሁሉ ለበላይ ባለሥልጣናት ይገዛ

ቲቶ 3:1 ለመንግሥታትና ለባለሥልጣናት እንዲገዙ

ባለቅኔ

፣ ሥራ 17:28 ከእናንተ ባለቅኔዎች አንዳንዶቹ

ባለጸጋ

፣ ዘሌ 19:15 ባለጸጋውን አስበልጠህ አትመልከት

ምሳሌ 10:22 የይሖዋ በረከት ባለጸጋ ታደርጋለች

ምሳሌ 30:8 ድሃም ሆነ ባለጸጋ አታድርገኝ

ኤር 9:23 ባለጸጋው በሀብቱ አይኩራራ

2ቆሮ 6:10 ብዙዎችን ባለጸጋ እያደረግን ነው

ባላሰባችሁት

፣ ማቴ 24:44 ባላሰባችሁት ሰዓት ስለሚመጣ

ባል

፣ 1ቆሮ 7:2 እያንዳንዷ ሴት የራሷ ባል ይኑራት

1ቆሮ 7:14 አማኝ ያልሆነ ባል በሚስቱ ተቀድሷል

ኤፌ 5:25 ባሎች ሆይ፣ ሚስቶቻችሁን መውደዳችሁን ቀጥሉ

ቆላ 3:18 ሚስቶች ሆይ፣ ለባሎቻችሁ ተገዙ

ባልንጀራ

፣ ሉቃስ 10:27 ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ

ሉቃስ 10:36 በዘራፊዎች እጅ ለወደቀው ሰው ባልንጀራ

ባሕር

፣ ዘፀ 14:21 ባሕሩንም ወደ ደረቅ መሬት ለወጠው

ኢሳ 57:20 ክፉዎች ጸጥ ማለት እንደማይችል የሚናወጥ ባሕር ናቸው

ባሪያ

፣ ምሳሌ 22:7 ተበዳሪ የአበዳሪው ባሪያ ነው

ማቴ 24:45 ታማኝና ልባም ባሪያ ማን ነው?

ማቴ 25:21 ጎበዝ፣ አንተ ጥሩና ታማኝ ባሪያ!

ዮሐ 8:34 ኃጢአት የሚያደርግ የኃጢአት ባሪያ ነው

1ቆሮ 7:23 የሰው ባሪያ መሆናችሁ ይብቃ

ባሪያዎች

፣ ሉቃስ 17:10 ምንም የማንጠቅም ባሪያዎች ነን

ቆላ 3:22 ባሪያዎች ሆይ፣ በሁሉም ነገር ታዛዥ ሁኑ

ባሮክ

፣ ኤር 45:2 ባሮክ፣ ይሖዋ አንተን በተመለከተ እንዲህ ይላል

ባስልኤል

፣ ዘፀ 31:2 ባስልኤልን መርጬዋለሁ

ባቢሎን

፣ ኤር 51:6 ከባቢሎን መካከል ሸሽታችሁ ውጡ

ኤር 51:30 የባቢሎን ተዋጊዎች መዋጋት አቁመዋል

ኤር 51:37 ባቢሎን የድንጋይ ቁልል ትሆናለች

ራእይ 17:5 ታላቂቱ ባቢሎን፣ የአመንዝሮች እናት

ራእይ 18:2 ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች

ባቤል

፣ ዘፍ 11:9 የከተማዋ ስም ባቤል ተባለ

ባአል

፣ ኤር 19:5 ልጆቻቸውን ለባአል በእሳት ለማቃጠል

ባድማ

፣ ሕዝ 21:27 ባድማ፣ ባድማ፣ ባድማ አደርጋታለሁ

ባዶ

፣ ፊልጵ 2:7 ራሱን ባዶ በማድረግ የባሪያን መልክ ያዘ

ባዶ እጅ

፣ ዘዳ 16:16 ባዶ እጃቸውን ይሖዋ ፊት አይቅረቡ

ቤልሻዛር

፣ ዳን 5:1 ንጉሥ ቤልሻዛር ለመኳንንቱ ታላቅ ግብዣ አደረገ

ቤርሳቤህ

፣ 2ሳሙ 11:3 የኦርዮ ሚስት ቤርሳቤህ

ቤተልሔም

፣ ሚክ 5:2 ትንሽ የሆንሽው ቤተልሔም ኤፍራታ ሆይ

ቤተሰብ

፣ ኤፌ 2:19 የአምላክ ቤተሰብ አባላት ናችሁ

ኤፌ 3:15 እያንዳንዱ ቤተሰብ ስያሜውን ያገኘው

ቤተ መቅደስ። ቤት የሚለውንም ተመልከት

፣

መዝ 11:4 ይሖዋ ቤተ መቅደሱ ውስጥ ነው

መዝ 27:4 ቤተ መቅደሱን በአድናቆት አይ ዘንድ

ኤር 7:4 ይህ የይሖዋ ቤተ መቅደስ ነው

ሕዝ 41:13 ቤተ መቅደሱን ሲለካ ርዝመቱ

ሚል 3:1 ጌታ በድንገት ወደ ቤተ መቅደሱ ይመጣል

ማቴ 21:12 በቤተ መቅደሱ የሚሸጡትንና የሚገዙትን

ዮሐ 2:19 ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት

1ቆሮ 3:16 የአምላክ ቤተ መቅደስ እንደሆናችሁ

ቤተ መቅደሶች

፣ ሥራ 17:24 በእጅ በተሠሩ ቤተ መቅደሶች

ቤቴል

፣ ዘፍ 28:19 ያን ቦታ ቤቴል አለው

ቤት

፣ 2ሳሙ 7:13 ለስሜ የሚሆን ቤት የሚሠራልኝ እሱ ነው

መዝ 27:4 በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በይሖዋ ቤት እኖር ዘንድ

መዝ 101:2 በቤቴ ውስጥ በንጹሕ ልብ እመላለሳለሁ

መዝ 127:1 ይሖዋ ቤትን ካልገነባ፣ ግንበኞቹ የሚደክሙት በከንቱ ነው

ኢሳ 56:7 ቤቴ ለሕዝቦች ሁሉ የጸሎት ቤት ይባላል

ኢሳ 65:21 ቤቶችን ይሠራሉ፤ በዚያም ይኖራሉ

ሉቃስ 2:49 በአባቴ ቤት መሆን እንደሚገባኝ አታውቁም?

ዮሐ 2:16 የአባቴን ቤት የንግድ ቤት ማድረጋችሁ ይብቃ!

ዮሐ 14:2 በአባቴ ቤት ብዙ መኖሪያ ቦታ አለ

ሥራ 5:42 ከቤት ወደ ቤት እየሄዱ ማስተማራቸውን ቀጠሉ

ሥራ 7:48 አምላክ የሰው እጅ በሠራው ቤት አይኖርም

ሥራ 20:20 በአደባባይና ከቤት ወደ ቤት ከማስተማር

2ቆሮ 5:1 ምድራዊ ቤታችን የሆነው ይህ ድንኳን

ዕብ 3:4 እያንዳንዱ ቤት ሠሪ እንዳለው የታወቀ ነው

ቤዛ

፣ መዝ 49:7 ለአምላክ ቤዛ መክፈል አይችሉም

ማቴ 20:28 የሰው ልጅ ሕይወቱን ቤዛ አድርጎ ለመስጠት

ሮም 8:23 በቤዛው ከሥጋዊ አካላችን ነፃ በመውጣት

ብሌን

፣ መዝ 17:8 እንደ ዓይንህ ብሌን ጠብቀኝ

ዘካ 2:8 እናንተን የሚነካ የዓይኔን ብሌን ይነካል

ብልህ

፣ ምሳሌ 12:23 ብልህ ሰው እውቀቱን ይሰውራል

ምሳሌ 14:15 ብልህ አካሄዱን ያጤናል

ምሳሌ 22:3 ብልህ አደጋ ሲያይ ይሸሸጋል

ሉቃስ 16:8 ከብርሃን ልጆች ይበልጥ ብልሆች ናቸው

ብሔር

፣ ዘፍ 22:18 የምድር ብሔራት ሁሉ በዘርህ

ዘፀ 19:6 የካህናት መንግሥትና ቅዱስ ብሔር

መዝ 33:12 ይሖዋ አምላኩ የሆነ ብሔር ደስተኛ ነው

ኢሳ 66:8 ብሔር በአንድ ጊዜ ይወለዳል?

1ጴጥ 2:9 የተመረጠ ዘር፣ ቅዱስ ብሔር ናችሁ

ብረት

፣ ምሳሌ 27:17 ብረት ብረትን እንደሚስል

ኢሳ 60:17 በብረት ፋንታ ብር አመጣለሁ

ዳን 2:43 ብረቱና የሸክላ ጭቃው ተደባልቀው እንዳየህ

ብርሃን

፣ መዝ 36:9 በብርሃንህ፣ ብርሃን ማየት እንችላለን

መዝ 119:105 ቃልህ ለመንገዴ ብርሃን ነው

ምሳሌ 4:18 የጻድቃን መንገድ እንደ ማለዳ ብርሃን ነው

ኢሳ 42:6 ለብሔራት ብርሃን አድርጌ እሰጥሃለሁ

ማቴ 5:14 እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ

ማቴ 5:16 ብርሃናችሁ በሰው ፊት ይብራ

ዮሐ 8:12 እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ

2ቆሮ 4:6 በጨለማ ውስጥ ብርሃን ይብራ

ብርሃን አብሪዎች

፣ ፊልጵ 2:15 በዓለም እንደ ብርሃን አብሪዎች

ብር

፣ ምሳሌ 2:4 እንደ ብር ብትፈላልጋት

ሕዝ 7:19 ብራቸውን በየጎዳናው ይጥላሉ

ሶፎ 1:18 ብራቸው ሊያድናቸው አይችልም

ብርቱ

፣ ኢያሱ 1:7 ብቻ አንተ ደፋርና ብርቱ ሁን

1ቆሮ 16:13 ወንድ ሁኑ፤ ብርቱዎች ሁኑ

2ቆሮ 12:10 ስደክም ያን ጊዜ ብርቱ ነኝ

ብርታት

፣ መዝ 29:11 ይሖዋ ለሕዝቡ ብርታት ይሰጣል

መዝ 84:7 በብርታት ላይ ብርታት እያገኙ

ፊልጵ 4:13 ብርታት የሚሰጣችሁ አምላክ ነው

ብቁ

፣ ሥራ 5:41 ውርደት ለመቀበል ብቁ ሆነው በመቆጠራቸው

2ቆሮ 4:2 ራሳችንን ብቁ አድርገን እናቀርባለን

2ቆሮ 6:4 ራሳችንን ብቁ የአምላክ አገልጋዮች

2ተሰ 1:5 ለአምላክ መንግሥት ብቁ ሆኖ መቆጠር

ብቃት

፣ ዘፀ 18:21 አምላክን የሚፈሩትንና ብቃት ያላቸውን ምረጥ

2ቆሮ 3:5 ብቃት ያገኘነው ከአምላክ ነው

ገላ 6:1 መንፈሳዊ ብቃት ያላችሁ እናንተ

2ጢሞ 2:2 ሌሎችን ለማስተማር ብቃቱን ያሟላሉ

ብቻዬን

፣ ዮሐ 16:32 አብ ከእኔ ጋር ስላለ ብቻዬን አይደለሁም

ብዙኃኑ

፣ ዘፀ 23:2 ብዙኃኑን ተከትለህ ክፉ ነገር አታድርግ

ብዙ ተባዙ

፣ ዘፍ 1:28 ብዙ ተባዙ፤ ምድርንም ሙሏት፤ ግዟትም

ብድራት

፣ ሩት 2:12 ይሖዋ ብድራትሽን ይመልስልሽ

ብድር

፣ ምሳሌ 11:15 የማያውቀው ሰው ለወሰደው ብድር ዋስ የሚሆን

ብድር መመለስ

፣ ምሳሌ 20:22 ቆይ፣ ብድሬን ባልመልስ! አትበል

ተ

ተለወጠ

፣ ማቴ 17:2 በፊታቸውም ተለወጠ

ተለወጡ

፣ ሮም 12:2 አእምሯችሁን በማደስ ተለወጡ

ተላላ

፣ ምሳሌ 14:15 ተላላ ቃልን ሁሉ ያምናል

ተመዘንክ

፣ ዳን 5:27 ተመዘንክ፤ ጉድለትም ተገኘብህ

ተሞክሮ የሌለው

፣ መዝ 19:7 ተሞክሮ የሌለውን ጥበበኛ ያደርጋል

ምሳሌ 22:3 ተሞክሮ የሌለው መዘዙን ይቀበላል

ተራመደ

፣ ዮሐ 6:19 ኢየሱስ በባሕሩ ላይ እየተራመደ

ተራራ

፣ ዘፍ 7:20 ውኃው ከተራሮቹ በላይ ከፍ አለ

መዝ 24:3 ወደ ይሖዋ ተራራ የሚወጣ ማን ነው?

ኢሳ 2:3 ኑ፤ ወደ ይሖዋ ተራራ እንውጣ

ኢሳ 11:9 በተቀደሰው ተራራዬ ላይ ጉዳት አያደርሱም

ዳን 2:35 ምስሉን የመታው ድንጋይ ተራራ ሆነ

ተራ

፣ 1ቆሮ 15:23 እያንዳንዱ በራሱ ተራ ይሆናል

ተራ ሰዎች

፣ ሥራ 4:13 ያልተማሩና ተራ ሰዎች

ተራ ነገሮች

፣ ገላ 4:9 ደካማና ከንቱ ወደሆኑ ተራ ነገሮች

ተርሴስ

፣ ዮናስ 1:3 ዮናስ ኮብልሎ ወደ ተርሴስ ለመሄድ

ተርጓሚ

፣ 1ቆሮ 12:30 ሁሉስ ተርጓሚዎች ናቸው?

ተሰባሪ ዕቃ

፣ 1ጴጥ 3:7 እንደ ተሰባሪ ዕቃ የሆኑትን ሴቶችን

ተስፋ

፣ 1ነገ 8:56 ከሰጠው ተስፋ መካከል የቀረ የለም

መዝ 146:5 በይሖዋ ተስፋ የሚያደርግ ሰው ደስተኛ ነው

ምሳሌ 13:12 የዘገየ ተስፋ ልብን ያሳምማል

ምሳሌ 24:20 መጥፎ ሰው ምንም ተስፋ የለውም

ዕን 2:3 ራእዩ ቢዘገይ እንኳ በተስፋ ጠብቀው!

ሮም 8:24 ተስፋ የሚደረገው ነገር የሚታይ ከሆነ ተስፋ መሆኑ ይቀራል

ሮም 12:12 በተስፋው ደስ ይበላችሁ

ሮም 15:4 ተስፋ ይኖረን ዘንድ ቀደም ብሎ የተጻፈው ሁሉ

2ቆሮ 1:20 አምላክ የሰጣቸው ተስፋዎች አዎ ሆነዋል

ኤፌ 1:18 ለምን ዓይነት ተስፋ እንደጠራችሁ እንድታውቁ

ኤፌ 2:12 በዓለም ውስጥ ያለተስፋና ያለአምላክ

ዕብ 6:19 እንደ መልሕቅ የሆነ አስተማማኝ ተስፋ አለን

ዕብ 10:23 የተስፋን ቃል የሰጠው የታመነ ነው

ተስፋ መቁረጥ

፣ 2ዜና 15:7 በርቱ፤ ተስፋም አትቁረጡ

ምሳሌ 24:10 በመከራ ቀን ተስፋ የምትቆርጥ ከሆነ

2ቆሮ 4:1 ይህ አገልግሎት ስላለን ተስፋ አንቆርጥም

2ቆሮ 4:16 ተስፋ አንቆርጥም፤ ውጫዊው ሰውነታችን ቢመነምንም

ገላ 6:9 ተስፋ ቆርጠን መልካም መሥራታችንን አንተው

ተቀባይነት

፣ ኤፌ 5:10 ተቀባይነት ያለውን ነገር አረጋግጡ

ተቀባይነት ማግኘት

፣

2ጢሞ 2:15 በአምላክ ፊት ተቀባይነት ለማግኘት

ተቀባይነት ማጣት

፣ 1ቆሮ 9:27 ተቀባይነት እንዳላጣ ሰውነቴን

ተቃዋሚዎች

፣ ምሳሌ 24:21 ከተቃዋሚዎች ጋር አትተባበር

ሉቃስ 21:15 ተቃዋሚዎቻችሁ የማይቋቋሙት ጥበብ

1ቆሮ 16:9 ትልቅ የሥራ በር፣ ብዙ ተቃዋሚዎች

ተቃውሞ

፣ 1ተሰ 2:2 ተቃውሞ እያለም ምሥራቹን ተናገርን

ተቅበዘበዝን

፣ ኢሳ 53:6 ሁላችንም እንደ በጎች ተቅበዘበዝን

ተበዳሪ

፣ ምሳሌ 22:7 ተበዳሪ የአበዳሪው ባሪያ ነው

ተንኮለኛ

፣ ምሳሌ 3:32 ይሖዋ ተንኮለኛን ሰው ይጸየፋል

ተኩላ

፣ ኢሳ 11:6 ተኩላ ከበግ ጠቦት ጋር የሚቀመጥበት ጊዜ

ተኩላዎች

፣ ማቴ 7:15 በውስጣቸው ነጣቂ ተኩላዎች

ሉቃስ 10:3 በተኩላዎች መካከል እንዳሉ በጎች

ሥራ 20:29 ጨካኝ ተኩላዎች በመካከላችሁ እንደሚገቡ

ተወካይ

፣ ዮሐ 7:29 የእሱ ተወካይ ሆኜ ስለመጣሁ አውቀዋለሁ

ተዋጊ

፣ ኤር 20:11 ይሖዋ እንደ ተዋጊ ከእኔ ጋር ነበር

ተገዢ መሆን

፣ 1ቆሮ 6:12 ለምንም ነገር ተገዢ መሆን አልሻም

ተጋድሎ

፣ ሉቃስ 13:24 በጠባቡ በር ለመግባት ተጋድሎ አድርጉ

1ጢሞ 6:12 መልካሙን የእምነት ገድል ተጋደል

ይሁዳ 3 ለእምነት ብርቱ ተጋድሎ እንድታደርጉ

ተግሣጽ

፣ ምሳሌ 1:7 ጥበብንና ተግሣጽን የሚንቁት ሞኞች ናቸው

ምሳሌ 3:11 የይሖዋን ተግሣጽ ለመቀበል እንቢተኛ አትሁን

ምሳሌ 19:18 ገና ተስፋ ሳለ ልጅህን ገሥጽ

ምሳሌ 23:13 ልጅን ከመገሠጽ ወደኋላ አትበል

ዕብ 12:11 ተግሣጽ ለጊዜው የሚያስደስት አይመስልም

ራእይ 3:19 የምወዳቸውን ሁሉ እገሥጻለሁ

ተግባር

፣ ሮም 12:4 ሁሉም አንድ ዓይነት ተግባር አያከናውኑም

ተጠያቂ

፣ 1ሳሙ 22:22 ተጠያቂው እኔ ራሴ ነኝ

ተፈቅዶልኛል

፣ 1ቆሮ 6:12 ሁሉም ነገር ተፈቅዶልኛል

ተፈጥሮ

፣ ዘሌ 18:23 ከተፈጥሮ ውጭ የሆነ ነገር

ሮም 1:26 ሴቶቻቸው ከተፈጥሮ ውጭ በሆነ ግንኙነት

ሮም 1:27 ወንዶቹ ተፈጥሯዊ በሆነ መንገድ ከሴቶች

ተፉበት

፣ ማቴ 26:67 ፊቱ ላይ ተፉበት፤ በቡጢም መቱት

ታላቅ

፣ 1ዮሐ 3:20 አምላክ ከልባችን ይልቅ ታላቅ ነው

ታላንት

፣ ማቴ 25:15 ለአንዱ አምስት ታላንት በመስጠት

ታማኝ

፣ 1ሳሙ 2:9 እሱ የታማኞቹን እርምጃ ይጠብቃል

2ሳሙ 22:26 ታማኝ ለሆነ ሰው ታማኝ ትሆናለህ

መዝ 16:10 ታማኝ አገልጋይህ ጉድጓድ እንዲያይ አትፈቅድም

መዝ 37:28 ታማኝ አገልጋዮቹን አይተዋቸውም

ማቴ 25:21 ጎበዝ፣ አንተ ጥሩና ታማኝ ባሪያ!

ሉቃስ 16:10 በትንሽ ነገር ታማኝ የሆነ በብዙም ታማኝ ነው

1ቆሮ 4:2 መጋቢዎች ታማኝ መሆን ይጠበቅባቸዋል

1ቆሮ 10:13 አምላክ ታማኝ ነው፤ መውጫ ያዘጋጅላችኋል

ታማኝነት

፣ መኃ 8:6 ታማኝነት እንደ መቃብር ጽኑ ነው

ሚክ 6:8 ታማኝነትን እንድትወድ

ዕን 2:4 ጻድቅ በታማኝነቱ በሕይወት ይኖራል

ራእይ 2:10 እስከ ሞት ድረስ ታማኝነትህን አስመሥክር

ታማኝ ፍቅር

፣ ዘፀ 34:6 ታማኝ ፍቅሩና እውነቱ እጅግ የበዛ

መዝ 13:5 እኔ በታማኝ ፍቅርህ እታመናለሁ

መዝ 136:1-26 ታማኝ ፍቅሩ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል

ሆሴዕ 6:6 ከመሥዋዕት ይልቅ ታማኝ ፍቅር ያስደስተኛል

ታቦት

፣ ዘፀ 25:10 ታቦት ከግራር እንጨት ይሠራሉ

2ሳሙ 6:6 ዖዛ የእውነተኛውን አምላክ ታቦት ያዘ

1ዜና 15:2 ከሌዋውያን በስተቀር ማንም ታቦቱን መሸከም የለበትም

ታታሪ

፣ ሮም 12:11 ታታሪዎች ሁኑ እንጂ አትስነፉ

ታካች

፣ ምሳሌ 19:15 ታካች ሰው ይራባል

ታዛዥ

፣ 1ነገ 3:9 ለአገልጋይህ ታዛዥ ልብ ስጠው

ፊልጵ 2:8 እስከ መሞት ድረስ ታዛዥ ሆኗል

ትልቅ ቤተሰብ

፣ 1ቆሮ 1:26 ከትልቅ ቤተሰብ የተወለዱ አልተጠሩም

ትሕትና

፣ ዘዳ 8:2 ይሖዋ ይፈትንህና ትሑት ያደርግህ ዘንድ

ምሳሌ 15:33 ትሕትና ክብርን ትቀድማለች

ዘካ 9:9 ትሑት ሆኖ በውርንጭላ ላይ ይቀመጣል

ፊልጵ 2:3 ሌሎች እንደሚበልጡ በትሕትና አስቡ

ያዕ 4:6 አምላክ ለትሑታን ጸጋ ይሰጣል

ትምህርት

፣ ማቴ 7:28 በትምህርት አሰጣጡ እጅግ ተደነቁ

ሮም 15:4 ለእኛ ትምህርት እንዲሆን ተጽፏል

ትምህርት ቤት

፣ ዮሐ 7:15 ይህ ሰው ትምህርት ቤት ገብቶ ሳይማር

ትምክህተኝነት

፣ ፊልጵ 2:3 በትምክህተኝነት ምንም ነገር አታድርጉ

ትርዒት

፣ 1ቆሮ 4:9 ለመላእክትና ለሰዎች ትርዒት ሆነናል

ትርፍ

፣ ምሳሌ 15:27 በማጭበርበር የተገኘ ትርፍ የሚያጋብስ

ትንሣኤ

፣ ማቴ 22:23 በትንሣኤ የማያምኑት ሰዱቃውያን

ማቴ 22:30 በትንሣኤ ጊዜ ወንዶች አያገቡም

ዮሐ 5:29 መልካም የሠሩ ለሕይወት ትንሣኤ

ዮሐ 11:24 በመጨረሻው ቀን በትንሣኤ እንደሚነሳ

ዮሐ 11:25 ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ

1ቆሮ 15:13 ትንሣኤ ከሌለማ ክርስቶስ አልተነሳም

ትንሽ

፣ ኢሳ 60:22 ትንሽ የሆነው ኃያል ብሔር ይሆናል

ዘካ 4:10 ሥራው በትንሹ የተጀመረበትን ቀን

ሉቃስ 16:10 በትንሽ ነገር ታማኝ የሆነ በብዙ ነገርም

ትንሽ መንጋ

፣ ሉቃስ 12:32 አንተ ትንሽ መንጋ አትፍራ

ትንቢታዊ

፣ 2ጴጥ 1:19 ትንቢታዊው ቃል ይበልጥ ተረጋግጦልናል

ትንቢት

፣ 2ጴጥ 1:20 በቅዱሳን መጻሕፍት ውስጥ ያለው ትንቢት

2ጴጥ 1:21 ትንቢት በሰው ፈቃድ አልመጣም

ትንቢት መናገር

፣ ኢዩ 2:28 ሴቶች ልጆቻችሁ ትንቢት ይናገራሉ

ትእዛዝ

፣ ኢዮብ 23:12 ከከንፈሩ ትእዛዝ አልራቅኩም

ማቴ 22:40 ሕግም ሆነ ነቢያት በሁለቱ ትእዛዛት ላይ የተመሠረቱ

ማር 12:28 ከትእዛዛት ሁሉ የመጀመሪያው የትኛው ነው?

ማር 12:31 ከእነዚህ የሚበልጥ ሌላ ትእዛዝ የለም

ዮሐ 13:34 እንድትዋደዱ አዲስ ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ

ትእይንት

፣ 1ቆሮ 7:31 የዚህ ዓለም ትእይንት እየተለዋወጠ ነው

ትኩረት መስጠት

፣ ሥራ 20:28 ለመንጋው ትኩረት ስጡ

1ጢሞ 4:16 ለምታስተምረው ትምህርት ትኩረት ስጥ

ትክክለኛ

፣ 2ጢሞ 1:13 የትክክለኛ ትምህርት መሥፈርት

ቲቶ 2:1 ከትክክለኛ ትምህርት ጋር የሚስማማ

ትክክለኛ እውቀት

፣ ሮም 10:2 ቅንዓታቸው በትክክለኛ እውቀት ላይ

ቆላ 3:10 በትክክለኛ እውቀት የሚታደሰውን አዲሱን ስብዕና ልበሱ

1ጢሞ 2:4 የእውነትን ትክክለኛ እውቀት እንዲያገኙ ነው

ትውልድ

፣ ማቴ 24:34 ይህ ትውልድ ፈጽሞ አያልፍም

ትዕቢት

፣ ሮም 12:16 የትዕቢት ዝንባሌ እንዳያድርባችሁ ተጠንቀቁ

ያዕ 4:6 አምላክ ትዕቢተኞችን ይቃወማል

ትዕግሥት

፣ ነህ 9:30 አንተ ለብዙ ዓመታት ታገሥካቸው

ምሳሌ 25:15 በትዕግሥት አዛዥን ማሸነፍ ይቻላል

ሮም 9:22 የቁጣ ዕቃዎች በብዙ ትዕግሥት ችሏቸው

1ቆሮ 13:4 ፍቅር ታጋሽና ደግ ነው

1ተሰ 5:14 ሁሉንም በትዕግሥት ያዙ

ያዕ 5:8 በትዕግሥት ጠብቁ፤ ልባችሁን አጽኑ

2ጴጥ 3:9 ይሖዋ እናንተን የታገሠው

2ጴጥ 3:15 የጌታን ትዕግሥት እንደ መዳን ቁጠሩት

ትዕግሥት ማጣት

፣

ምሳሌ 14:29 ትዕግሥት የሌለው ሞኝነቱን ይገልጣል

ትጋት

፣ ምሳሌ 10:4 ትጉ እጆች ብልጽግና ያስገኛሉ

ምሳሌ 12:27 ትጋት የሰው ውድ ሀብት ነው

ምሳሌ 21:5 የትጉ ሰው ዕቅድ ለስኬት ያበቃዋል

ዕብ 6:11 ያንኑ ትጋት እንድታሳዩ እንመኛለን

ትጥቅ

፣ ኤፌ 6:13 ሙሉ የጦር ትጥቅ አንሱ

ቸ

ቸልተኝነት

፣ ምሳሌ 1:32 ሞኞችን ቸልተኝነታቸው ያጠፋቸዋል

ቸል ማለት

፣ 1ጢሞ 4:14 የተሰጠህን ስጦታ ቸል አትበል

ቸርነት

፣ ኢሳ 26:10 ክፉ ሰው ቸርነት ቢደረግለት እንኳ

ቸነፈር

፣ ሉቃስ 21:11 የምግብ እጥረትና ቸነፈር ይሆናል

ችሎታ

፣ ዘፀ 35:35 እንዲሠሩ ጥሩ ችሎታ ሰጥቷቸዋል

ማቴ 25:15 ለእያንዳንዱ እንደ ችሎታው ታላንት ሰጠ

ችሎት

፣ ዳን 7:10 ችሎቱ ተሰየመ፤ መጻሕፍትም ተከፈቱ

ችግረኛ

፣ 1ሳሙ 2:8 ችግረኛውን ከአቧራ ላይ ያነሳል

መዝ 41:1 ለተቸገረ ሰው የሚያስብ ደስተኛ ነው

ኢሳ 57:15 የችግረኞችን መንፈስ አነሳሳ ዘንድ

ኀ

ኃላፊ

፣ ማቴ 9:38 የመከሩ ሥራ ኃላፊ ሠራተኞች እንዲልክ

ኃይለ ቃል

፣ 1ጢሞ 5:1 ሽማግሌ የሆነውን በኃይለ ቃል አትናገረው

ኃይል

፣ ምሳሌ 17:22 የተደቆሰ መንፈስ ኃይል ያሟጥጣል

ኢሳ 40:29 ለደከመው ኃይል ይሰጣል

ኢሳ 40:31 ይሖዋን ተስፋ የሚያደርጉ ኃይላቸው ይታደሳል

ማር 5:30 ኢየሱስ ኃይል ከእሱ እንደወጣ ታወቀው

ማር 12:30 ይሖዋን በሙሉ ኃይልህ ውደድ

ሥራ 1:8 መንፈስ ቅዱስ ሲወርድ ኃይል ትቀበላላችሁ

2ቆሮ 4:7 ከሰብዓዊ ኃይል በላይ የሆነው ኃይል

2ቆሮ 12:9 ኃይሌ ፍጹም የሚሆነው በምትደክምበት ጊዜ ነው

ራእይ 3:8 ጥቂት ኃይል እንዳለህ አውቃለሁ

ኃጢአተኛ

፣ ሉቃስ 15:7 ንስሐ በሚገባ አንድ ኃጢአተኛ

ሉቃስ 18:13 ኃጢአተኛ ለሆንኩት ለእኔ ቸርነት

ኃጢአተኞች

፣ መዝ 1:5 ኃጢአተኞች በጻድቃን ጉባኤ

ዮሐ 9:31 አምላክ ኃጢአተኞችን እንደማይሰማ

ሮም 5:8 ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ

ኃጢአት

፣ ዘፍ 4:7 ኃጢአት በደጅህ እያደባ ነው

ዘፍ 39:9 በአምላክ ላይ እንዴት ኃጢአት እሠራለሁ?

2ሳሙ 12:13 በይሖዋ ላይ ኃጢአት ሠርቻለሁ

1ነገ 8:46 ኃጢአት የማይሠራ ሰው የለም

መዝ 32:1 ኃጢአቱ የተሸፈነለት ደስተኛ ነው

መዝ 38:18 ኃጢአቴ አስጨንቆኝ ነበር

ኢሳ 1:18 ኃጢአታችሁ እንደ ደም ቢቀላ

ኢሳ 38:17 ኃጢአቴን ሁሉ ወደ ኋላህ ጣልክ

ኢሳ 53:12 የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸክሟል

ኤር 31:34 ኃጢአታቸውን ከእንግዲህ አላስታውስም

ሕዝ 33:14 ክፉው ሰው ከኃጢአቱ ቢመለስ

ማር 3:29 መንፈስ ቅዱስን የሚሳደብ ኃጢአት ይሆንበታል

ዮሐ 1:29 የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግደው በግ

ሥራ 3:19 ኃጢአታችሁ እንዲደመሰስ ንስሐ ግቡ

ሮም 3:23 ሁሉም ኃጢአት ሠርተዋል

ሮም 3:25 በቀደሙት ዘመናት የተፈጸሙትን ኃጢአቶች ይቅር ብሏል

ሮም 5:12 በአንድ ሰው አማካኝነት ኃጢአት ወደ ዓለም ገባ

ሮም 6:14 ኃጢአት በእናንተ ላይ ጌታ ሊሆን አይገባም

ሮም 6:23 የኃጢአት ደሞዝ ሞት ነው

1ጢሞ 5:24 የሌሎቹ ሰዎች ኃጢአት ውሎ አድሮ መታወቁ አይቀርም

ዕብ 10:26 ሆን ብለን በኃጢአት ጎዳና ብንመላለስ

ያዕ 4:17 ሳያደርገው ቢቀር ኃጢአት ይሆንበታል

ያዕ 5:15 ኃጢአት ሠርቶ ከሆነ ይቅር ይባላል

1ዮሐ 1:7 የኢየሱስ ደም ከኃጢአት ያነጻናል

1ዮሐ 2:1 ማንም ኃጢአት ቢሠራ በአብ ዘንድ

1ዮሐ 5:17 ጽድቅ ያልሆነ ሁሉ ኃጢአት ነው

ነ

ነቀፋ

፣ ማቴ 5:11 በእኔ ምክንያት ሲነቅፏችሁ ደስተኞች ናችሁ

ነቅቶ መኖር

፣ 1ቆሮ 16:13 ነቅታችሁ ኑሩ፤ በእምነት ጸንታችሁ ቁሙ

ራእይ 16:15 ነቅቶ የሚኖር ሰው ደስተኛ ነው

ነቅቶ መጠበቅ

፣ ሉቃስ 21:36 ምልጃ እያቀረባችሁ ነቅታችሁ ጠብቁ

ነቢያት

፣ 1ነገ 18:4 አብድዩ 100 ነቢያትን ደበቃቸው

አሞጽ 3:7 ይሖዋ ለነቢያት ሚስጥሩን ሳይገልጥ

ሥራ 10:43 ነቢያት ሁሉ ስለ እሱ ይመሠክራሉ

ነቢይ

፣ ዘዳ 18:18 እንደ አንተ ያለ ነቢይ አስነሳላቸዋለሁ

ሕዝ 2:5 በመካከላቸው ነቢይ እንደነበረ ያውቃሉ

አሞጽ 7:14 እኔ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም

ነብር

፣ ኢሳ 11:6 ነብር ከፍየል ግልገል ጋር ይተኛል

ዳን 7:6 ነብር የሚመስል ሌላ አውሬ ነበር

ነነዌ

፣ ዮናስ 4:11 ለታላቂቱ ከተማ ለነነዌ ላዝን አይገባም?

ነገ

፣ ምሳሌ 27:1 ነገ በሚሆነው ነገር አትመካ

1ቆሮ 15:32 ነገ ስለምንሞት እንብላ፣ እንጠጣ

ነገዶች

፣ ዘፍ 49:28 እነዚህ 12ቱ የእስራኤል ነገዶች ናቸው

ነጋዴ

፣ ማቴ 13:45 ዕንቁ የሚፈልግ ተጓዥ ነጋዴ

ራእይ 18:3 የምድር ነጋዴዎች በልጽገዋል

ነጭ

፣ ራእይ 7:14 በበጉ ደም አጥበው ነጭ አድርገውታል

ነጭ ሽንኩርት

፣ ዘኁ 11:5 በግብፅ እንበላው የነበረው ነጭ ሽንኩርት

ነፃ

፣ ማቴ 10:8 በነፃ እንደተቀበላችሁ በነፃ ስጡ

ራእይ 22:17 የሚፈልግ የሕይወትን ውኃ በነፃ ይውሰድ

ነፃነት

፣ 1ቆሮ 7:35 ነፃነት ላሳጣችሁ ብዬ አይደለም

2ቆሮ 3:17 የይሖዋ መንፈስ ባለበት ነፃነት አለ

1ጴጥ 2:16 ነፃነታችሁን ለክፋት መሸፈኛ አታድርጉት

ነፃ መውጣት

፣ ዮሐ 8:32 እውነት ነፃ ያወጣችኋል

ሮም 6:7 የሞተ ከኃጢአቱ ነፃ ወጥቷል

ሮም 6:18 ከኃጢአት ነፃ ስለወጣችሁ

ሮም 8:21 ፍጥረት ከመበስበስ ባርነት ነፃ ወጥቶ

2ጴጥ 2:19 ነፃ ትወጣላችሁ እያሉ ተስፋ ይሰጧቸዋል

ነፋስ

፣ መክ 11:4 ነፋስን የሚጠባበቅ አይዘራም

ማቴ 7:25 ነፋስ ነፈሰ፤ ቤቱን በኃይል መታው

1ቆሮ 14:9 ለነፋስ የምትናገሩ ትሆናላችሁ

ኤፌ 4:14 በማንኛውም የትምህርት ነፋስ

ራእይ 7:1 አራቱን የምድር ነፋሳት አጥብቀው ይዘው

ነፍሰ ገዳይ

፣ ዮሐ 8:44 አባታችሁ ዲያብሎስ ነፍሰ ገዳይ ነው

ነፍሰ ጡር

፣ ዘፀ 21:22 በነፍሰ ጡር ሴት ላይ ጉዳት ቢያደርሱ

ነፍስ

፣ ዘኁ 31:28 ከሰውም ሆነ ከከብት አንድ ነፍስ ውሰድ

ሕዝ 18:4 ኃጢአት የምትሠራ ነፍስ ትሞታለች

ማቴ 22:37 ይሖዋን በሙሉ ነፍስህ ውደድ

ነፍስ ያጠፋ ሰው

፣ ዘኁ 35:6 ነፍስ ያጠፋ ሰው የሚሸሸግባቸው

ኑ

፣ ኢሳ 55:1 የተጠማችሁ ሁሉ ኑ፤ ወደ ውኃው ኑ!

ኑፋቄ

፣ ሥራ 28:22 ስለዚህ ኑፋቄ በየቦታው መጥፎ ነገር

ቲቶ 3:10 ኑፋቄ የሚያስፋፋን ሰው ምከረው

2ጴጥ 2:1 ጥፋት የሚያስከትል ኑፋቄ በስውር

ና

፣ ራእይ 22:17 የሚሰማም ሁሉ “ና!” ይበል

ናቡከደነጾር

፣ ዳን 2:1 ናቡከደነጾር ሕልሞችን አለመ

ናታን

፣ 2ሳሙ 12:7 ናታን ዳዊትን ያ ሰው አንተ ነህ! አለው

ናይን

፣ ሉቃስ 7:11 ናይን ወደምትባል ከተማ ተጓዘ

ናፈቀ

፣ መዝ 84:2 ሁለንተናዬ ይሖዋን ናፈቀ

ኔፍሊም

፣ ዘፍ 6:4 ኔፍሊም በምድር ላይ ነበሩ

ንስሐ

፣ ሉቃስ 15:7 ንስሐ በሚገባ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል

ሥራ 26:20 ለንስሐ የሚገባ ሥራ በመሥራት

ሮም 2:4 አምላክ በደግነቱ ወደ ንስሐ ሊመራህ

2ቆሮ 7:10 ለመዳን የሚያበቃ ንስሐ ያስገኛል

ንስሐ መግባት

፣ ሥራ 3:19 ንስሐ ግቡ፣ ተመለሱም

ሥራ 17:30 ሰዎች ሁሉ ንስሐ እንዲገቡ እያሳሰበ ነው

ራእይ 16:11 ከሥራቸው ንስሐ አልገቡም

ንስር

፣ ኢሳ 40:31 እንደ ንስር በክንፍ ወደ ላይ ይወጣሉ

ንቀት

፣ 2ሳሙ 12:14 ይሖዋን ስለናቅክ ልጅህ ይሞታል

1ተሰ 4:8 ንቀት የሚያሳይ ሰው የሚንቀው አምላክን ነው

ንቁ

፣ 1ጴጥ 4:7 በጸሎት ረገድ ንቁዎች ሁኑ

ንብረት

፣ ዘፀ 19:5 ልዩ ንብረቶቼ ትሆናላችሁ

ሉቃስ 14:33 ያለውን ንብረት ሁሉ የማይሰናበት

ዕብ 10:34 የተሻለና ዘላቂ የሆነ ንብረት

ዕብ 10:34 ንብረታችሁ ሲዘረፍ በደስታ ተቀበላችሁ

ንድፍ

፣ ዘፀ 26:30 ድንኳኑን ባየኸው ንድፍ መሠረት ትከለው

1ነገ 6:38 በንድፉ መሠረት ተሠርቶ ተጠናቀቀ

ዕብ 8:5 ባየኸው ንድፍ መሠረት በጥንቃቄ ሥራ

ንጉሥ

፣ መሳ 21:25 በዚያ ዘመን በእስራኤል ንጉሥ አልነበረም

1ሳሙ 23:17 አንተ በእስራኤል ላይ ንጉሥ ትሆናለህ

መዝ 2:6 በተቀደሰው ተራራዬ በጽዮን ላይ ንጉሤን ሾምኩ

ምሳሌ 21:1 የንጉሥ ልብ በይሖዋ እጅ እንዳለ ጅረት ነው

ምሳሌ 22:29 በሥራው የተካነ በነገሥታት ፊት ይቆማል

ኢሳ 32:1 እነሆ፣ ንጉሥ ለጽድቅ ይነግሣል

ማቴ 21:5 ንጉሥሽ ገር ሆኖ በአህያ ላይ ተቀምጦ ይመጣል

ማቴ 27:29 የአይሁዳውያን ንጉሥ ሰላም ለአንተ ይሁን!

ሉቃስ 21:12 በነገሥታትና በገዢዎች ፊት ያቀርቧችኋል

ዮሐ 19:15 ከቄሳር በቀር ሌላ ንጉሥ የለንም

ሥራ 4:26 የምድር ነገሥታት እሱ በቀባው ላይ ተነሱ

1ቆሮ 15:25 ከእግሩ በታች እስኪያደርግለት ድረስ ንጉሥ ሆኖ ሊገዛ

ራእይ 1:6 ነገሥታትና ለአምላኩ ካህናት ላደረገን

ራእይ 5:10 በምድር ላይ ነገሥታት ሆነው ይገዛሉ

ራእይ 18:3 የምድር ነገሥታት ከእሷ ጋር አመንዝረዋል

ንግሥት

፣ 1ነገ 10:1 የሳባ ንግሥት ስለ ሰለሞን ዝና ሰማች

ንግድ

፣ ማቴ 22:5 ሌላው ወደ ንግዱ ሄደ

ያዕ 4:13 እንነግዳለን እንዲሁም እናተርፋለን

ንጹሕ

፣ ዕን 1:13 ዓይኖችህ እጅግ ንጹሐን ናቸው

ሶፎ 3:9 ንጹሕ ቋንቋ እሰጣቸዋለሁ

ማቴ 5:8 ልባቸው ንጹሕ የሆነ ደስተኞች ናቸው

ዮሐ 15:3 ከነገርኳችሁ ቃል የተነሳ ንጹሐን ናችሁ

ሥራ 20:26 ከሰው ሁሉ ደም ንጹሕ መሆኔን

ፊልጵ 4:8 ንጹሕ የሆነውን ነገር ሁሉ

ንጹሕ ልብ

፣ መዝ 101:2 በቤቴ ውስጥ በንጹሕ ልብ እመላለሳለሁ

ንጹሕ አቋም

፣ 1ዜና 29:17 በንጹሕ አቋም ደስ ትሰኛለህ

ኢዮብ 27:5 እስክሞት ድረስ ንጹሕ አቋሜን አላጎድፍም!

መዝ 25:21 ንጹሕ አቋሜና ቅንነቴ ይጠብቁኝ

መዝ 26:11 ንጹሕ አቋሜን ጠብቄ እመላለሳለሁ

ንጹሕ ያልሆነ

፣ ኢዮብ 14:4 ንጹሕ ካልሆነ ሰው፣ ንጹሕ የሆነ ሰው

ኖኅ

፣ ዘፍ 6:9 ኖኅ ከአምላክ ጋር ይሄድ ነበር

ማቴ 24:37 በኖኅ ዘመን እንደነበረው የሰው ልጅ መገኘት

አ

አህያ

፣ ዘኁ 22:28 ይሖዋ አህያዋ እንድትናገር አደረገ

ዘካ 9:9 ንጉሥሽ በአህያዪቱ ልጅ ላይ ይቀመጣል

አለመለየት

፣ ሉቃስ 22:28 በፈተናዎቼ ከጎኔ ሳትለዩ ቆይታችኋል

አለመታዘዝ

፣ ዮሐ 3:36 ወልድን የማይታዘዝ ሕይወትን አያይም

አለማወቅ

፣ 1ጢሞ 1:13 ባለማወቅና ባለማመን ስላደረግኩት

አለቀሰ

፣ ሆሴዕ 12:4 ሞገስ እንዲያሳየው አልቅሶ ለመነው

ማቴ 26:75 ወደ ውጭ ወጥቶ ምርር ብሎ አለቀሰ

አለቃ

፣ ዳን 10:13 ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ

አልለወጥም

፣ ሚል 3:6 እኔ ይሖዋ ነኝ፤ አልለወጥም

አልዓዛር

፣ ሉቃስ 16:20 አልዓዛር የሚባል አንድ ለማኝ ነበር

ዮሐ 11:11 ወዳጃችን አልዓዛር ተኝቷል

ዮሐ 11:43 አልዓዛር፣ ና ውጣ!

አልፋ

፣ ራእይ 1:8 እኔ አልፋና ኦሜጋ ነኝ

አሕዛብ

፣ ሉቃስ 21:24 የአሕዛብ ዘመናት እስኪፈጸሙ

አመለካከት

፣ ሮም 14:1 በአመለካከት ልዩነት አትፍረዱ

ፊልጵ 2:20 እንደ እሱ ያለ በጎ አመለካከት ያለው

አመራር

፣ ምሳሌ 11:14 አመራር ሲጓደል ሕዝብ ይጎዳል

አመራር መስጠት

፣ 1ተሰ 5:12 አመራር እየሰጧችሁ ያሉትን

ዕብ 13:7, 17 በመካከላችሁ ሆነው አመራር የሚሰጡትን

አመስጋኝ

፣ ቆላ 3:15 አመስጋኝ መሆናችሁን አሳዩ

አመቺ ጊዜ

፣ ሉቃስ 4:13 ዲያብሎስ አመቺ ጊዜ እስኪያገኝ ትቶት ሄደ

አመንዝራ

፣ ራእይ 17:1 በብዙ ውኃዎች ላይ የምትቀመጥ አመንዝራ

ራእይ 17:16 አውሬው አመንዝራዋን ይጠላታል

አመንዝሮች

፣ 1ቆሮ 6:9 አመንዝሮች መንግሥቱን አይወርሱም

አማኝ ያልሆነ

፣ 1ቆሮ 7:12 አማኝ ያልሆነች ሚስት ካለችው

አማካሪ

፣ ምሳሌ 15:22 ዕቅድ በብዙ አማካሪዎች ይሳካል

አሜን

፣ ዘዳ 27:15 ሕዝቡ ሁሉ ‘አሜን!’ ብሎ ይመልሳል

1ቆሮ 14:16 እንዴት “አሜን” ሊል ይችላል?

2ቆሮ 1:20 በእሱ አማካኝነት ለአምላክ “አሜን” እንላለን

አምላክ

፣ ዘዳ 10:17 ይሖዋ የአማልክት አምላክ ነው

ማቴ 27:46 አምላኬ፣ አምላኬ ለምን ተውከኝ?

ዮሐ 1:18 አምላክን ያየው አንድም ሰው የለም

ዮሐ 17:3 ብቸኛው እውነተኛ አምላክ የሆንከው

ዮሐ 20:17 ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ላርግ ነው

1ቆሮ 8:4 ከአንዱ በቀር አምላክ እንደሌለ እናውቃለን

2ቆሮ 4:4 የዚህ ሥርዓት አምላክ የሰዎችን አእምሮ አሳውሯል

ኤፌ 4:6 የሁሉም አባት የሆነ አንድ አምላክ አለ

1ዮሐ 4:8 አምላክ ፍቅር ነው

አምባሳደር

፣ 2ቆሮ 5:20 የክርስቶስ አምባሳደሮች ነን

አምኖ መቀበል

፣

2ጢሞ 3:14 በተማርካቸውና አምነህ በተቀበልካቸው

አሥራት

፣ ሚል 3:10 አሥራቱን ሁሉ ወደ ጎተራው አስገቡ

አሥር

፣ ዘፍ 18:32 ስለ አሥሩ ስል አላጠፋትም

አሥርቱ ትእዛዛት

፣ ዘፀ 34:28 አሥርቱን ትእዛዛት ጻፈ

አራራት

፣ ዘፍ 8:4 መርከቡ በአራራት ተራሮች ላይ አረፈ

አርማጌዶን

፣ ራእይ 16:16 አርማጌዶን ወደሚባል ስፍራ ሰበሰቧቸው

አርዓያ

፣ ዮሐ 13:15 እኔ አርዓያ ሆኜላችኋለሁ

1ቆሮ 11:1 የእኔን አርዓያ ተከተሉ

1ጢሞ 4:12 በፍቅር፣ በእምነትና በንጽሕና አርዓያ ሁን

ያዕ 5:10 ነቢያትን አርዓያ አድርጋችሁ ተመልከቷቸው

1ጴጥ 2:21 ክርስቶስ አርዓያ ትቶላችኋል

አርዮስፋጎስ

፣ ሥራ 17:22 ጳውሎስ በአርዮስፋጎስ መካከል ቆመ

አርጤምስ

፣ ሥራ 19:34 አርጤምስ ታላቅ ናት! እያሉ ጮኹ

አሳልፎ መስጠት

፣ ማቴ 26:21 ከእናንተ አንዱ አሳልፎ ይሰጠኛል

አሳማ

፣ ሉቃስ 8:33 አጋንንቱ አሳማዎቹ ውስጥ ገቡ

ሉቃስ 15:15 አሳማ እንዲጠብቅለት ወደ ሜዳ ላከው

2ጴጥ 2:22 የታጠበች አሳማ ጭቃ ላይ

አሳማኝ ማስረጃ

፣ ሥራ 9:22 አሳማኝ ማስረጃ እያቀረበ

አሳቢነት

፣ መዝ 41:1 ለተቸገረ ሰው የሚያስብ ደስተኛ ነው

1ቆሮ 12:25 አንዳቸው ለሌላው አሳቢነት እንዲያሳዩ ነው

1ተሰ 5:13 አሳቢነት እንድታሳዩአቸው እንለምናችኋለን

አሳፋሪ

፣ ኤፌ 5:4 አሳፋሪ ምግባር፣ የማይረባ ንግግር

አስመሳይ

፣ 2ጴጥ 2:3 አስመሳይ ቃላት በመናገር ይበዘብዟችኋል

አስማት

፣ ዘዳ 18:10 ሟርተኛ፣ አስማተኛ፣ ሞራ ገላጭ

ሥራ 19:19 አስማተኞቹ መጽሐፎቻቸውን አቃጠሉ

አስተማማኝ

፣ መዝ 19:7 የይሖዋ ማሳሰቢያ አስተማማኝ ነው

አስተማሪዎች

፣ መዝ 119:99 ከአስተማሪዎቼ ሁሉ የበለጠ

ኤፌ 4:11 አንዳንዶቹን አስተማሪዎች አድርጎ ሰጠ

አስተሳሰብ

፣ 1ቆሮ 2:16 እኛ የክርስቶስ አስተሳሰብ አለን

ፊልጵ 2:5 ክርስቶስ የነበረው አስተሳሰብ ይኑራችሁ

አስተውሉ

፣ ኤፌ 5:15 ምንጊዜም በጥንቃቄ አስተውሉ

አስተዳደር

፣ ኤፌ 1:10 በዘመናት ማብቂያ ላይ አስተዳደር ለማቋቋም

አስነዋሪ

፣ ሮም 1:27 ወንዶች ከወንዶች ጋር አስነዋሪ ነገር ፈጸሙ

አስፈላጊ

፣ ፊልጵ 1:10 አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ለይታችሁ እወቁ

አሸዋ

፣ ዘፍ 22:17 ዘርህን በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ

ራእይ 20:8 ቁጥራቸው በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ

አቂላ

፣ ሥራ 18:2 አቂላ የተባለ አይሁዳዊ

አቅም

፣ ምሳሌ 3:27 የመርዳት አቅም ካለህ ወደኋላ አትበል

አበቦች

፣ ሉቃስ 12:27 አበቦች እንዴት እንደሚያድጉ ተመልከቱ

አቢጋኤል

፣ 1ሳሙ 25:3 አቢጋኤል በጣም አስተዋይና ውብ ነበረች

አባ

፣ ሮም 8:15 “አባ፣ አባት!” ብለን እንድንጣራ ይገፋፋናል

አባት

፣ ዘፍ 2:24 ሰው ከአባቱና ከእናቱ ይለያል

መዝ 89:26 አንተ አባቴ ነህ ብሎ ይጠራኛል

መዝ 103:13 አባት ለልጆቹ ምሕረት እንደሚያሳይ

ኢሳ 9:6 የዘላለም አባትና የሰላም መስፍን ይባላል

ማቴ 6:9 በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ

ማቴ 23:9 በምድር ላይ ማንንም አባት ብላችሁ አትጥሩ

ሉቃስ 2:49 በአባቴ ቤት መሆን እንደሚገባኝ አታውቁም?

ሉቃስ 15:20 አባቱ እየሮጠ ሄዶ ሳመው

አባት የሌለው ልጅ

፣ ዘፀ 22:22 አባት የሌለውን ልጅ አታጎሳቁሉ

መዝ 68:5 አምላክ አባት ለሌላቸው ልጆች አባት ነው

አቤል

፣ ዘፍ 4:8 ቃየን ወንድሙን አቤልን ገደለው

ማቴ 23:35 ከጻድቁ ከአቤል ደም ጀምሮ

አብልጦ

፣ ኤፌ 3:20 እጅግ አብልጦ ማድረግ ለሚችለው

አብረን የምንሠራ

፣ 1ቆሮ 3:9 ከአምላክ ጋር አብረን የምንሠራ

አብርሃም

፣ ዘፍ 21:12 አብርሃምን ሣራ የምትልህን ስማ አለው

2ዜና 20:7 ለወዳጅህ ለአብርሃም

ማቴ 22:32 እኔ የአብርሃም አምላክ ነኝ

ሮም 4:3 አብርሃም በይሖዋ አመነ፤ ጽድቅም ሆኖ ተቆጠረለት

አብ

፣ ዮሐ 5:20 አብ የሚያደርገውን ነገር ለወልድ ያሳየዋል

ዮሐ 10:30 እኔና አብ አንድ ነን

ዮሐ 14:6 በእኔ በኩል ካልሆነ ወደ አብ የሚመጣ የለም

ዮሐ 14:9 እኔን ያየ ሁሉ አብንም አይቷል

ዮሐ 14:28 ከእኔ አብ ይበልጣል

ዮሐ 14:28 ወደ አብ በመሄዴ ደስ ባላችሁ ነበር

አታላይ

፣ 2ቆሮ 6:8 እውነተኞች ሳለን እንደ አታላዮች ተቆጥረናል

አታበሳጯቸው

፣ ቆላ 3:21 ልጆቻችሁን አታበሳጯቸው

አትለፍ

፣ 1ቆሮ 4:6 “ከተጻፈው አትለፍ” የሚለው ደንብ

አትቅደዱ

፣ ኢዩ 2:13 ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ

አትንኳቸው

፣ ሥራ 5:38 እነዚህን ሰዎች አትንኳቸው፤ ተዉአቸው

አትፍረዱ

፣ ሮም 14:1 በአመለካከት ልዩነት አትፍረዱ

አናጺ

፣ ማር 6:3 ይህ አናጺው የማርያም ልጅ

አንበሳ

፣ 1ሳሙ 17:36 አገልጋይህ አንበሳውንም ሆነ ድቡን ገድሏል

መዝ 91:13 የአንበሳውን ግልገልና ጉበናውን ትረግጣለህ

ኢሳ 11:7 አንበሳ እንደ በሬ ገለባ ይበላል

ዳን 6:27 ዳንኤልን ከአንበሶች መዳፍ ታድጎታል

1ጴጥ 5:8 ዲያብሎስ እንደሚያገሳ አንበሳ ይንጎራደዳል

ራእይ 5:5 ከይሁዳ ነገድ የሆነው አንበሳ

አንበጣ

፣ ኢዩ 1:4 ከአንበጣ የተረፈውን የአንበጣ መንጋ በላው

አንካሳ

፣ ኢሳ 35:6 አንካሳ እንደ ሚዳቋ ይዘላል

ሚል 1:8 አንካሳ ወይም የታመመ እንስሳ ስታቀርቡ

አንደበተ ርቱዕ

፣ ዘፀ 4:10 ፈጽሞ አንደበተ ርቱዕ አይደለሁም

አንደበት

፣ ምሳሌ 18:21 አንደበት የሞትና የሕይወት ኃይል

ኢሳ 50:4 የተማሩ ሰዎችን አንደበት ሰጥቶኛል

ያዕ 1:26 አንደበቱን የማይገታ ከሆነ

አንድ

፣ 1ቆሮ 1:10 ሁላችሁም ንግግራችሁ አንድ እንዲሆን

1ቆሮ 8:6 አንድ አምላክ አብ፣ አንድ ጌታ ኢየሱስ

አንድነት

፣ መዝ 133:1 ወንድሞች በአንድነት አብረው ቢኖሩ

ኤፌ 4:3 የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ

ኤፌ 4:13 ሁላችንም በእምነት ወደሚገኘው አንድነት

ፊልጵ 2:2 ፍጹም አንድነት ኖሯችሁ

አንድያ ልጅ

፣ ዮሐ 1:18 አምላክ የሆነው አንድያ ልጁ

ዮሐ 3:16 ዓለምን በመውደዱ አንድያ ልጁን ሰጥቷል

አንድ አሥረኛ

፣ ነህ 10:38 ሌዋውያኑ የአንድ አሥረኛውን

አእላፋት

፣ ራእይ 5:11 ቁጥራቸው አእላፋት ጊዜ አእላፋት ነበር

አእምሮ

፣ ማቴ 22:37 ይሖዋን በሙሉ አእምሮህ ውደድ

ዮሐ 10:20 ጋኔን አለበት፤ አእምሮውን ስቷል

ሮም 7:25 በአእምሮዬ ለአምላክ ሕግ ባሪያ

ኤፌ 4:23 አእምሯችሁን የሚያሠራው ኃይል

ፊልጵ 3:19 አእምሯቸው ያተኮረው በምድራዊ ነገሮች

ቆላ 3:2 አእምሯችሁ በላይ ባሉት ነገሮች ላይ ያተኩር

አካል

፣ 1ቆሮ 7:4 ባል በራሱ አካል ላይ ሥልጣን የለውም

1ቆሮ 12:18 አምላክ እያንዳንዱን የአካል ክፍል

1ቆሮ 15:44 የሚዘራው ሥጋዊ አካል ነው

ኤፌ 5:29 የገዛ አካሉን የሚጠላ ሰው የለም

ፊልጵ 3:21 ደካማውን አካላችንን ይለውጠዋል

አካን

፣ ኢያሱ 7:1 አካን ለጥፋት ከተለየው ነገር ላይ ወሰደ

አክሊል

፣ ማቴ 27:29 የእሾህ አክሊል ጎንጉነው በራሱ ላይ ደፉበት

1ቆሮ 9:25 እኛ ግን የማይጠፋውን አክሊል ለማግኘት

አክብሮት

፣ ፊልጵ 2:29 እንደ እሱ ያሉትን በአክብሮት ያዟቸው

1ጴጥ 3:2 ንጹሕ ምግባራችሁንና የምታሳዩትን አክብሮት

1ጴጥ 3:15 በገርነት መንፈስና በጥልቅ አክብሮት

አዋቂ

፣ ሉቃስ 10:21 ከጥበበኞችና ከአዋቂዎች ሰውረህ

አውሬ

፣ ዘሌ 26:6 አደገኛ አውሬዎች በምድሪቱ እንዳይኖሩ አደርጋለሁ

ሕዝ 34:25 የዱር አራዊትን ከምድሪቱ ላይ አጠፋለሁ

ዳን 7:3 አራት ግዙፍ አራዊት ከባሕር ውስጥ ወጡ

ሆሴዕ 2:18 ከዱር አራዊት ጋር ቃል ኪዳን አደርጋለሁ

አዎ

፣ ማቴ 5:37 ቃላችሁ ‘አዎ’ ከሆነ አዎ ይሁን

አዛዜል

፣ ዘሌ 16:8 አሮን የሚጥለው ዕጣ ለአዛዜል ይሆናል

አዝመራ

፣ ማቴ 9:37 አዝመራው ብዙ፣ ሠራተኞቹ ጥቂት ናቸው

አየር

፣ 1ቆሮ 9:26 ቡጢ የምሰነዝረው አየር ለመምታት አይደለም

ኤፌ 2:2 የአየሩ ሥልጣን ገዢ

አያት

፣ 1ጢሞ 5:4 ለአያቶቻቸው ብድራት መክፈል ይማሩ

አይሁዳዊ

፣ ዘካ 8:23 አሥር ሰዎች የአንድን አይሁዳዊ ልብስ በመያዝ

1ቆሮ 9:20 ለአይሁዳውያን እንደ አይሁዳዊ ሆንኩ

አይሁዳውያን

፣ ሮም 3:29 አምላክ የአይሁዳውያን አምላክ ብቻ ነው?

አይዘገይም

፣ ኢሳ 46:13 ጽድቄ ሩቅ አይደለም፤ ማዳኔ አይዘገይም

ዕን 2:3 ያላንዳች ጥርጥር ይፈጸማል። ራእዩ አይዘገይም!

አይዝልም

፣ ኢሳ 40:28 ይሖዋ አይደክምም ወይም አይዝልም

አይጨክንበት

፣ ዘዳ 15:7 በድሃው ላይ ልብህ አይጨክንበት

አደራ

፣ መዝ 31:5 መንፈሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ

ሉቃስ 16:11 እውነተኛውን ሀብት ማን በአደራ ይሰጣችኋል?

1ጴጥ 2:23 በጽድቅ ለሚፈርደው ራሱን በአደራ ሰጠ

1ጴጥ 4:19 ራሳቸውን ታማኝ ለሆነው ፈጣሪ አደራ ይስጡ

አደን

፣ ዘሌ 17:13 እንስሳ ወይም ወፍ አድኖ ቢይዝ

አደጋ

፣ ምሳሌ 22:3 ብልህ ሰው አደጋ ሲያይ ይሸሸጋል

ሮም 16:4 ሕይወታቸውን ለአደጋ አጋልጠዋል

2ቆሮ 11:26 በከተማ፣ በምድረ በዳ ለሚያጋጥም አደጋ

አዲስ

፣ ኢሳ 42:9 አዳዲስ ነገሮችን እናገራለሁ

ዮሐ 13:34 እንድትዋደዱ አዲስ ትእዛዝ እሰጣችኋለሁ

ሥራ 17:21 አዳዲስ ነገሮች በማውራትና በመስማት

ራእይ 21:1 አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር አየሁ

ራእይ 21:5 እነሆ፣ ሁሉንም ነገር አዲስ አደርጋለሁ

አዳም

፣ ዘፍ 5:5 አዳም 930 ዓመት ኖሮ ሞተ

1ቆሮ 15:22 ሁሉም በአዳም እንደሚሞቱ

1ቆሮ 15:45 የኋለኛው አዳም ሕይወት የሚሰጥ መንፈስ ሆነ

1ጢሞ 2:14 አዳም አልተታለለም

አዳኝ

፣ 2ሳሙ 22:3 መሸሻዬና አዳኜ ነው

ሥራ 5:31 አዳኝ አድርጎ በቀኙ ከፍ ከፍ አደረገው

አድናቆት

፣ መዝ 27:4 ቤተ መቅደሱን በአድናቆት አይ ዘንድ ነው

አገልጋይ

፣ 1ሳሙ 2:11 ልጁ በኤሊ ፊት የይሖዋ አገልጋይ ሆነ

ኢሳ 42:1 ደስ የምሰኝበትና የመረጥኩት አገልጋዬ!

ማር 10:43 ታላቅ መሆን የሚፈልግ አገልጋያችሁ

አገልጋዮች

፣ ኢሳ 65:13 አገልጋዮቼ ይበላሉ፤ እናንተ ግን

2ቆሮ 3:6 አገልጋዮች እንድንሆን ብቁ አድርጎናል

2ቆሮ 6:4 ራሳችንን የአምላክ አገልጋዮች አድርገን

አገልግሎት

፣ ሥራ 20:24 የተቀበልኩትን አገልግሎት እስከፈጸምኩ

ሮም 11:13 አገልግሎቴን አከብራለሁ

2ቆሮ 4:1 ይህ አገልግሎት ስላለን ተስፋ አንቆርጥም

2ቆሮ 6:3 አገልግሎታችን እንከን እንዳይገኝበት

1ጢሞ 1:12 ለአገልግሎቱ በመሾም ታማኝ አድርጎ ስለቆጠረኝ

2ጢሞ 4:5 አገልግሎትህን በተሟላ ሁኔታ ፈጽም

አገር

፣ ኢሳ 66:8 አገር በአንድ ቀን ይወለዳል?

አገዛዝ

፣ ኢሳ 9:7 አገዛዙም ፍጻሜ አይኖረውም

አገዳ

፣ 1ቆሮ 3:12 በዚህ መሠረት ላይ በአገዳ ቢገነባ

አጉረምራሚዎች

፣ 1ቆሮ 10:10 አጉረምራሚዎች አትሁኑ

ይሁዳ 16 የሚያጉረመርሙና ኑሯቸውን የሚያማርሩ

አጋንንት

፣ 1ቆሮ 10:20 አሕዛብ የሚሠዉት ለአጋንንት ነው

1ቆሮ 10:21 ከአጋንንት ማዕድ መካፈል አትችሉም

ያዕ 2:19 አጋንንት ያምናሉ፤ በፍርሃት ይንቀጠቀጣሉ

አጋንንት ያደረበት

፣ ማቴ 8:28 አጋንንት ያደሩባቸው ሁለት ሰዎች

ሥራ 16:16 የጥንቆላ ጋኔን ያደረባት አንዲት አገልጋይ

አጋጣሚ

፣ ገላ 6:10 መልካም ለማድረግ የሚያስችል አጋጣሚ

አጠጣ

፣ 1ቆሮ 3:6 እኔ ተከልኩ፤ አጵሎስ አጠጣ

አጣብቂኝ

፣ ፊልጵ 1:23 በእነዚህ ሁለት ነገሮች አጣብቂኝ ውስጥ

አጥብቆ መያዝ

፣ ሮም 12:9 ጥሩ የሆነውን አጥብቃችሁ ያዙ

አጥንት

፣ ዘፍ 2:23 እሷ የአጥንቶቼ አጥንት ናት

መዝ 34:20 አጥንቶቹን ሁሉ ይጠብቃል

ምሳሌ 25:15 ለስላሳ አንደበት አጥንትን ይሰብራል

ኤር 20:9 በአጥንቶቼ ውስጥ የሚነድ እሳት ሆነብኝ

ዮሐ 19:36 ከእሱ አንድ አጥንት እንኳ አይሰበርም

አጵሎስ

፣ ሥራ 18:24 ጥሩ የመናገር ተሰጥኦ ያለው አጵሎስ

አጽናኝ

፣ ኢዮብ 16:2 ሁላችሁም የምታስጨንቁ አጽናኞች ናችሁ!

አፅም

፣ 2ነገ 13:21 የኤልሳዕን አፅም በነካ ጊዜ ሕያው ሆነ

አፈር

፣ ዘፍ 2:7 አምላክ ሰውን ከምድር አፈር ሠራው

ዘፍ 3:19 አፈር ስለሆንክ ወደ አፈር ትመለሳለህ

መዝ 103:14 አፈር መሆናችንን ያስታውሳል

ማቴ 13:23 በጥሩ አፈር ላይ የተዘራው

አፋኝ

፣ ዘዳ 24:7 ሰውን አፍኖ የወሰደ ይገደል

አፍ

፣ መዝ 8:2 ከልጆችና ከሕፃናት አፍ

ሮም 10:10 ሰው በአፉ እምነቱን ተናግሮ ይድናል

ያዕ 3:10 ከአንድ አፍ በረከትና እርግማን ይወጣሉ

አፍቃሪ

፣ ያዕ 5:11 ይሖዋ እጅግ አፍቃሪና መሐሪ

አቧራ

፣ ኢሳ 40:15 ብሔራት በሚዛን ላይ እንዳለ አቧራ ይቆጠራሉ

ኡሪምና ቱሚም

፣ ዘፀ 28:30 ኡሪሙንና ቱሚሙን በደረት ኪሱ

ኢየሩሳሌም

፣ ዳን 9:25 ኢየሩሳሌምን ለማደስና መልሶ ለመገንባት

ማቴ 23:37 ኢየሩሳሌም፣ ኢየሩሳሌም፣ ነቢያትን የምትገድል

ሉቃስ 2:41 ለፋሲካ ወደ ኢየሩሳሌም የመሄድ ልማድ ነበራቸው

ሉቃስ 21:20 ኢየሩሳሌም በጦር ሠራዊት ተከባ ስታዩ

ሉቃስ 21:24 ኢየሩሳሌም በአሕዛብ ትረገጣለች

ሥራ 5:28 ኢየሩሳሌምን በትምህርታችሁ ሞልታችኋታል

ሥራ 15:2 በኢየሩሳሌም ለሚገኙት ሐዋርያትና ሽማግሌዎች

ገላ 4:26 ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም ነፃ ናት፤ እናታችን ናት

ዕብ 12:22 የቀረባችሁት ወደ ሰማያዊቱ ኢየሩሳሌም

ራእይ 3:12 ከሰማይ የምትወርደው አዲሲቱ ኢየሩሳሌም

ራእይ 21:2 አዲሲቱ ኢየሩሳሌም ለባሏ እንዳጌጠች ሙሽራ

ኢየሱስ

፣ ማቴ 1:21 ኢየሱስ ብለህ ትጠራዋለህ

ኢያሱ

፣ ዘፀ 33:11 አገልጋዩና ረዳቱ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ

ኢያቡስ

፣ ኢያሱ 18:28 ኢያቡስ ማለትም ኢየሩሳሌም

ኢዮሳፍጥ

፣ 2ዜና 20:3 ኢዮሳፍጥ ይህን ሲሰማ ፈራ

ኢዮስያስ

፣ 2ነገ 22:1 ኢዮስያስ ለ31 ዓመት ገዛ

ኢዮቤልዩ

፣ ዘሌ 25:10 ሃምሳኛው ዓመት ኢዮቤልዩ ይሆንላችኋል

ኢዮብ

፣ ኢዮብ 1:9 ኢዮብ አምላክን የሚፈራው በከንቱ ነው?

ያዕ 5:11 ስለ ኢዮብ ጽናት ሰምታችኋል

ኤሊ

፣ 1ሳሙ 1:3 ሁለቱ የኤሊ ልጆች ሆፍኒ እና ፊንሃስ

ኤልዛቤል

፣ 1ነገ 21:23 ውሾች ኤልዛቤልን ይበሏታል

ራእይ 2:20 ያቺን ሴት ኤልዛቤልን ችላ ብለሃታል

ኤልያስ

፣ ያዕ 5:17 ኤልያስ እንደ እኛው ዓይነት ስሜት ያለው ሰው

ኤርምያስ

፣ ኤር 38:6 ኤርምያስን ጉድጓድ ውስጥ ጣሉት

ኤሳው

፣ ዘፍ 25:34 ኤሳው የብኩርና መብቱን አቃለለ

ዕብ 12:16 እንደ ኤሳው ቅዱስ ነገሮችን የማያደንቅ እንዳይገኝ

ኤዎድያን

፣ ፊልጵ 4:2 ኤዎድያንን እመክራለሁ፤ ሲንጤኪንም

ኤደን

፣ ዘፍ 2:8 አምላክ በኤደን የአትክልት ስፍራ ተከለ

ኤፌሶን

፣ 1ቆሮ 15:32 በኤፌሶን ከአውሬዎች ጋር ከታገልኩ

እህት

፣ ዘዳ 27:22 ከእህቱ ጋር የሚተኛ የተረገመ ይሁን

እሆናለሁ

፣ ዘፀ 3:14 እሆናለሁ ወደ እናንተ ልኮኛል በላቸው

እምነት

፣ መዝ 27:13 የይሖዋን ጥሩነት አያለሁ የሚል እምነት

ሉቃስ 17:6 የሰናፍጭ ዘር የሚያህል እምነት ካላችሁ

ሉቃስ 18:8 የሰው ልጅ በሚመጣበት ጊዜ እምነት ያገኝ ይሆን?

ሮም 1:17 ጻድቅ በእምነት ይኖራል

ሮም 4:20 በእምነት በረታ እንጂ አልወላወለም

2ቆሮ 4:13 የእምነት መንፈስ ስላለን እንናገራለን

2ቆሮ 5:7 የምንመላለሰው በእምነት እንጂ በማየት አይደለም

ገላ 6:10 በእምነት ለሚዛመዱን መልካም እናድርግ

ኤፌ 4:5 አንድ እምነት፣ አንድ ጥምቀት አለ

2ተሰ 3:2 እምነት ሁሉም ሰው የሚኖረው አይደለም

2ጢሞ 1:5 በአንተ ውስጥ ያለውን ግብዝነት የሌለበት እምነት

ዕብ 11:1 እምነት ተስፋ የተደረጉትን ነገሮች በእርግጠኝነት መጠበቅ

ዕብ 11:6 ያለእምነት አምላክን ደስ ማሰኘት አይቻልም

ያዕ 2:26 እምነት ያለሥራ የሞተ ነው

1ጴጥ 1:7 ተፈትኖ የተረጋገጠው እምነታችሁ

እምነት የሚጣልበት

፣ ዘፀ 18:21 እምነት የሚጣልባቸውን ምረጥ

መዝ 33:4 ሥራው ሁሉ እምነት የሚጣልበት ነው

ምሳሌ 11:13 እምነት የሚጣልበት ሰው ሚስጥር ይጠብቃል

ቲቶ 2:10 ሙሉ በሙሉ እምነት የሚጣልባቸው

እረኛ

፣ መዝ 23:1 ይሖዋ እረኛዬ ነው

ኢሳ 40:11 መንጋውን እንደ እረኛ ይንከባከባል

ሕዝ 37:24 ሁሉም አንድ እረኛ ይኖራቸዋል

ዘካ 13:7 እረኛውን ምታ፤ መንጋውም ይበተን

ማቴ 9:36 እረኛ እንደሌላቸው በጎች

ዮሐ 10:11 እኔ ጥሩ እረኛ ነኝ

ዮሐ 10:14 ጥሩ እረኛ ነኝ። በጎቼን አውቃቸዋለሁ

ዮሐ 10:16 አንድ እረኛም ይኖራቸዋል

ሥራ 20:28 ጉባኤውን እረኛ ሆናችሁ እንድትጠብቁ

እረኞች

፣ ሕዝ 34:2 ራሳቸውን ለሚመግቡ እረኞች ወዮላቸው!

ኤፌ 4:11 እረኞችና አስተማሪዎች አድርጎ ሰጠ

1ጴጥ 5:2 የአምላክን መንጋ እንደ እረኞች ሆናችሁ ተንከባከቡ

እረፍት

፣ ማቴ 11:28 ወደ እኔ ኑ፤ እረፍት እሰጣችኋለሁ

2ተሰ 1:7 ኢየሱስ ከእኛ ጋር እረፍት ይሰጣችኋል

እርማት

፣ ዘዳ 8:5 ይሖዋ እርማት ይሰጥህ እንደነበር

እርምጃ

፣ ዘፍ 33:14 በከብቶቹና በልጆቹ እርምጃ ላዝግም

እርሻ

፣ ማቴ 13:38 እርሻው ዓለም ነው

1ቆሮ 3:9 እናንተ የአምላክ እርሻ ናችሁ

እርሾ

፣ ማቴ 13:33 መንግሥተ ሰማያት ከእርሾ ጋር ይመሳሰላል

1ቆሮ 5:6 ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል

እርካታ

፣ መክ 2:24 ተግቶ በመሥራት እርካታ ማግኘት

እርድ

፣ መዝ 44:22 እንደ እርድ በጎች ተቆጠርን

እርጉዝ

፣ 1ተሰ 5:3 ምጥ እርጉዝ ሴትን እንደሚይዛት

እርግጠኛ

፣ ሮም 4:21 ተስፋው እንደሚፈጸም እርግጠኛ ነበር

ሮም 15:14 ስለ እናንተ እርግጠኛ መሆን ችያለሁ

2ቆሮ 5:6 ስለዚህ ጉዳይ ምንጊዜም እርግጠኞች ነን

እሳት

፣ ኤር 20:9 አጥንቶቼ ውስጥ እንደገባ የሚነድ እሳት ሆነብኝ

ማቴ 25:41 ለዲያብሎስ ወደተዘጋጀው ዘላለማዊ እሳት ሂዱ

1ቆሮ 3:13 እሳቱ ሁሉንም ነገር ይገልጣል

1ተሰ 5:19 የመንፈስን እሳት አታጥፉ

2ጴጥ 3:7 ሰማያትም ሆኑ ምድር ለእሳት ተጠብቀው ይቆያሉ

እሴይ

፣ 1ሳሙ 17:12 እሴይ ስምንት ወንዶች ልጆች ነበሩት

ኢሳ 11:1 ከእሴይ ጉቶ፣ ቅርንጫፍ ይወጣል

እስራኤል

፣ ዘፍ 35:10 ስምህ እስራኤል ይባላል

መዝ 135:4 እስራኤልን ልዩ ንብረቱ አድርጎ መርጧል

ገላ 6:16 በአምላክ እስራኤል ላይ ሰላምና ምሕረት ይሁን

እስር ቤት

፣ ሥራ 5:18 ሐዋርያትን ይዘው እስር ቤት ከተቷቸው

ሥራ 5:19 መልአኩ የእስር ቤቱን በሮች ከፍቶ

ሥራ 12:5 ጴጥሮስ እስር ቤት እንዲቆይ ተደረገ

ሥራ 16:26 የእስር ቤቱ መሠረት ተናጋ

ራእይ 2:10 ዲያብሎስ አንዳንዶቻችሁን እስር ቤት ይከታል

እስትንፋስ

፣ ዘፍ 2:7 በአፍንጫው የሕይወትን እስትንፋስ እፍ አለበት

መዝ 150:6 እስትንፋስ ያለው ሁሉ ያህን ያወድስ

እሾህ

፣ ማር 15:17 የእሾህ አክሊል ጎንጉነው

2ቆሮ 12:7 ሥጋዬን የሚወጋ እሾህ ተሰጠኝ

እቅፍ

፣ ኢሳ 40:11 ግልገሎቹን በእቅፉ ይሸከማቸዋል

እባብ

፣ ዘፍ 3:4 እባቡ ሴቲቱን እንዲህ አላት

ኢሳ 11:8 ሕፃን በእባብ ጉድጓድ ላይ ይጫወታል

ዮሐ 3:14 ሙሴ በምድረ በዳ እባቡን እንደሰቀለ

እባክህ

፣ ዘፍ 15:5 እባክህ ቀና ብለህ ወደ ሰማይ ተመልከት

እብሪት

፣ ዘዳ 17:12 እብሪተኛ የሚሆን ሰው ካለ ይገደል

1ሳሙ 15:23 እብሪተኝነት ከጥንቆላ ተለይቶ አይታይም

መዝ 19:13 አገልጋይህን ከእብሪት ድርጊቶች ጠብቀው

ምሳሌ 11:2 እብሪት ከመጣ ውርደት ይከተላል

እቶን

፣ ዳን 3:17 አምላካችን ከሚንበለበለው የእቶን እሳት ያስጥለናል

እናት

፣ ዘፀ 20:12 አባትህንና እናትህን አክብር

መዝ 27:10 የገዛ አባቴና እናቴ ቢተዉኝ

ምሳሌ 23:22 እናትህን ስላረጀች አትናቃት

ሉቃስ 8:21 እናቴና ወንድሞቼ እነዚህ ናቸው

ዮሐ 19:27 እናትህ ይህችውልህ

ገላ 4:26 ላይኛይቱ ኢየሩሳሌም እናታችን ናት

እንስሳ

፣ ዘፍ 7:2 ንጹሕ ከሆነው እንስሳ ሰባት ሰባት ትወስዳለህ

ዘሌ 18:23 ከእንስሳ ጋር የፆታ ግንኙነት በመፈጸም

ምሳሌ 12:10 ጻድቅ የቤት እንስሳቱን ይንከባከባል

መክ 3:19 ሰው ከእንስሳ ብልጫ የለውም

እንቅልፍ

፣ ሮም 13:11 ከእንቅልፍ የምትነቁበት ሰዓት ነው

እንቅልፍ ማጣት

፣ 2ቆሮ 6:5 እንቅልፍ አጥቶ በማደር

2ቆሮ 11:27 ብዙ ጊዜ እንቅልፍ ሳልተኛ አድሬአለሁ

እንቅፋት

፣ ማቴ 13:41 እንቅፋት የሚፈጥሩትን ሁሉ ይለቅማሉ

1ቆሮ 10:32 ለአምላክ ጉባኤ እንቅፋት አትሁኑ

እንባ

፣ 2ነገ 20:5 እንባህን አይቻለሁ

መዝ 6:6 መኝታዬን በእንባ አርሳለሁ

መዝ 126:5 በእንባ የሚዘሩ፣ በእልልታ ያጭዳሉ

መክ 4:1 ግፍ የተፈጸመባቸውን ሰዎች እንባ

ሥራ 20:19 በእንባ ጌታን አገለግል ነበር

ሥራ 20:31 እያንዳንዳችሁን በእንባ ከማሳሰብ

ዕብ 5:7 በከፍተኛ ጩኸትና እንባ ምልጃ አቀረበ

ራእይ 21:4 እንባን ሁሉ ከዓይናቸው ያብሳል

እንከን

፣ ዘሌ 22:21 እንስሳው ምንም እንከን ሊኖርበት አይገባም

እንዲያዩላችሁ

፣ ማቴ 6:1 ሰዎች እንዲያዩላችሁ ብላችሁ

እንግዳ

፣ መዝ 15:1 በድንኳንህ በእንግድነት የሚስተናገድ ማን ነው?

ዮሐ 10:5 እንግዳ የሆነውን ግን ይሸሹታል

እንግዳ ተቀባይ

፣ ሮም 12:13 የእንግዳ ተቀባይነትን ባሕል አዳብሩ

ቲቶ 1:7, 8 የበላይ ተመልካች እንግዳ ተቀባይ ይሁን

ዕብ 13:2 እንግዳ መቀበልን አትርሱ

1ጴጥ 4:9 ሳታጉረመርሙ የእንግዳ ተቀባይነት መንፈስ አሳዩ

3ዮሐ 8 የእንግዳ ተቀባይነት መንፈስ የማሳየት ግዴታ አለብን

እንጦሮጦስ

፣ 2ጴጥ 2:4 ወደ እንጦሮጦስ ጣላቸው

እንጨት

፣ ምሳሌ 26:20 እንጨት ከሌለ እሳት ይጠፋል

ማር 15:25 እንጨት ላይ ሲቸነክሩት

ገላ 3:13 በእንጨት ላይ የተሰቀለ የተረገመ ነው

እንፋሎት

፣ ያዕ 4:14 ታይቶ እንደሚጠፋ እንፋሎት ናችሁ

እኩል

፣ 2ቆሮ 8:14 ሸክሙን እኩል እንድትጋሩ ያስችላል

ፊልጵ 2:6 ከአምላክ ጋር እኩል ለመሆን አላሰበም

እውቀት

፣ ምሳሌ 1:7 ይሖዋን መፍራት የእውቀት መጀመሪያ ነው

ምሳሌ 2:10 እውቀት ነፍስህን ደስ ስታሰኝ

ምሳሌ 24:5 ሰው በእውቀት ኃይሉን ይጨምራል

ኢሳ 5:13 ሕዝቤ እውቀት በማጣቱ ተማርኮ ይወሰዳል

ኢሳ 11:9 ምድር በይሖዋ እውቀት ትሞላለች

ዳን 12:4 እውነተኛው እውቀት ይበዛል

ሆሴዕ 4:6 ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሳ ይጠፋል

ሚል 2:7 ካህኑ በከንፈሮቹ ላይ እውቀት ሊኖረው ይገባል

ሉቃስ 11:52 የእውቀትን ቁልፍ ነጥቃችሁ ወስዳችኋል

1ቆሮ 8:1 እውቀት ያስታብያል፤ ፍቅር ግን ያንጻል

እውቅና

፣ 1ቆሮ 16:18 እንዲህ ላሉት ሰዎች እውቅና ስጡ

እውነተኛ

፣ ዮሐ 17:3 ብቸኛው እውነተኛ አምላክ የሆንከውን

1ጢሞ 6:19 እውነተኛ የሆነውን ሕይወት መያዝ

እውነት

፣ መዝ 15:2 በልቡም እውነትን የሚናገር ሰው

መዝ 119:160 የቃልህ ፍሬ ነገር እውነት ነው

ምሳሌ 23:23 እውነትን ግዛ፤ ፈጽሞም አትሽጣት

ዮሐ 4:24 በመንፈስና በእውነት ሊያመልኩት ይገባል

ዮሐ 8:32 እውነትን ታውቃላችሁ፤ እውነት ነፃ ያወጣችኋል

ዮሐ 14:6 እኔ መንገድ፣ እውነትና ሕይወት ነኝ

ዮሐ 16:13 የእውነት መንፈስ፣ ወደ እውነት ይመራችኋል

ዮሐ 17:17 በእውነትህ ቀድሳቸው፤ ቃልህ እውነት ነው

ዮሐ 18:38 ጲላጦስም እውነት ምንድን ነው? አለው

2ቆሮ 13:8 እውነትን የሚጻረር ነገር ማድረግ አንችልም

ኤፌ 4:25 ከባልንጀራችሁ ጋር እውነትን ተነጋገሩ

2ጴጥ 1:12 በተማራችሁት እውነት ጸንታችሁ የቆማችሁ

3ዮሐ 4 ልጆቼ በእውነት ውስጥ እየተመላለሱ

እውን

፣ ዮሐ 7:28 የላከኝ በእውን ያለ ነው

እድገት

፣ ፊልጵ 3:16 ምንም ያህል እድገት ያደረግን ብንሆን

1ጢሞ 4:15 እድገትህ በሁሉም ሰዎች ዘንድ ይታይ

እጅ

፣ መዝ 145:16 አንተ እጅህን ትዘረጋለህ

ኢሳ 35:3 የደከሙትን እጆች አበርቱ

ኢሳ 41:10 በጽድቅ ቀኝ እጄ አጥብቄ እይዝሃለሁ

ሶፎ 3:9 እጅ ለእጅ ተያይዘው እንዲያገለግሉት

ዘካ 14:13 እጁን በባልንጀራው እጅ ላይ ያነሳል

ማቴ 6:3 ቀኝ እጅህ የሚያደርገውን ግራ እጅህ አይወቅ

እጅግ ብዙ ሕዝብ

፣ ራእይ 7:9 ሊቆጠር የማይችል እጅግ ብዙ ሕዝብ

እግር

፣ ኢሳ 52:7 ምሥራች ይዞ የሚመጣ እግሮቹ ያማሩ ናቸው!

ዮሐ 13:5 የደቀ መዛሙርቱን እግር ማጠብ ጀመረ

ሮም 16:20 ሰይጣንን ከእግራችሁ በታች ይጨፈልቀዋል

ከ

ከሁሉ የሚያንስ

፣

ሉቃስ 9:48 ታላቅ የሚባለው ከሁላችሁ እንደሚያንስ

ከሃዲ

፣ ምሳሌ 11:9 ከሃዲ ሰው በአፉ ባልንጀራውን ያጠፋል

ከሳሽ

፣ ራእይ 12:10 የወንድሞቻችን ከሳሽ ወደ ታች ተወርውሯል

ከባድ

፣ 1ዮሐ 5:3 ትእዛዛቱ ደግሞ ከባድ አይደሉም

ከተማ

፣ ዕብ 11:10 እውነተኛ መሠረት ያላትን ከተማ ይጠባበቅ

ከተሞች

፣ ሉቃስ 4:43 ለሌሎች ከተሞች ምሥራቹን ማወጅ አለብኝ

ከተጻፈው

፣ 1ቆሮ 4:6 ከተጻፈው አትለፍ

ከተፈጥሮ ውጭ

፣ ይሁዳ 7 ከተፈጥሮ ውጭ የሆነ የሥጋ ፍላጎታቸውን

ከንቱ

፣ መክ 1:2 የከንቱ ከንቱ ነው! ሁሉም ነገር ከንቱ ነው!

ኢሳ 45:19 በከንቱ ፈልጉኝ አላልኩም

ኢሳ 65:23 በከንቱ አይለፉም፤ ለመከራ አይወልዱም

ማቴ 15:9 እኔን የሚያመልኩት በከንቱ ነው

1ቆሮ 15:58 የምታከናውኑት ሥራ ከንቱ አለመሆኑን

ኤፌ 4:17 አሕዛብ በአእምሯቸው ከንቱነት እንደሚመላለሱ

ከንፈር

፣ ምሳሌ 10:19 ከንፈሩን የሚገታ ልባም ሰው ነው

ኢሳ 29:13 ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል

ሆሴዕ 14:2 የከንፈራችንን ውዳሴ እናቀርብልሃለን

ዕብ 13:15 ስሙን በይፋ የምናውጅበት የከንፈራችን ፍሬ ነው

ከዋክብት

፣ መዝ 147:4 የከዋክብትን ብዛት ይቆጥራል

ማቴ 24:29 ከዋክብት ከሰማይ ይወድቃሉ

ራእይ 2:1 ሰባቱን ከዋክብት በቀኝ እጁ የያዘው

ከዘመናት በፊት የነበረ

፣ ዳን 7:9 ከዘመናት በፊት የነበረው ተቀመጠ

ከዳተኛ

፣ ኤር 17:9 ልብ ከምንም ነገር በላይ ከዳተኛ ነው

ከፊል

፣ 1ቆሮ 13:9 እውቀታችን ከፊል ነው

ከፍ ማድረግ

፣ ሮም 12:3 ራሱን ከፍ አድርጎ አይመልከት

ኩል

፣ ራእይ 3:18 የምትኳለው ኩል ከእኔ እንድትገዛ እመክርሃለሁ

ኩራት

፣ ምሳሌ 8:13 ትዕቢትን፣ ኩራትን እጠላለሁ

ምሳሌ 16:5 ይሖዋ ኩሩ ልብ ያለውን ይጸየፋል

ምሳሌ 16:18 ኩራት ጥፋትን ይቀድማል

2ተሰ 1:4 ስለ እናንተ በኩራት እንናገራለን

ኪሩብ

፣ ዘፍ 3:24 ኪሩቤልና የነበልባል ሰይፍ አስቀመጠ

ሕዝ 28:14 የምትጋርድ ኪሩብ አድርጌ ሾምኩህ

ኪሳራ

፣ ፊልጵ 3:7 ለክርስቶስ ስል እንደ ኪሳራ ቆጥሬዋለሁ

ካህን

፣ መዝ 110:4 እንደ መልከጼዴቅ፣ ለዘላለም ካህን ነህ!

ሆሴዕ 4:6 ካህናት ሆናችሁ እንዳታገለግሉኝ እንቃችኋለሁ

ሚክ 3:11 ካህናቷ በክፍያ ያስተምራሉ

ሚል 2:7 ካህኑ በከንፈሮቹ ላይ እውቀት ሊኖረው ይገባል

ሥራ 6:7 ብዙ ካህናት ይህን እምነት ተቀበሉ

ዕብ 2:17 መሐሪና ታማኝ ሊቀ ካህናት

1ጴጥ 2:9 ንጉሣዊ ካህናት፣ ቅዱስ ብሔር ናችሁ

ራእይ 20:6 የአምላክና የክርስቶስ ካህናት ይሆናሉ

ካሌብ

፣ ዘኁ 13:30 ካሌብ ሕዝቡን ሊያረጋጋ ሞከረ

ዘኁ 14:24 አገልጋዬ ካሌብ የተለየ መንፈስ አለው

ካሳ

፣ ዘፀ 21:36 በበሬ ፋንታ በሬ ካሳ መክፈል አለበት

ኬፋ

፣ 1ቆሮ 15:5 ለኬፋ ከዚያም ለአሥራ ሁለቱ ታየ

ገላ 2:11 ኬፋን ፊት ለፊት ተቃወምኩት

ክህደት

፣ ሚል 2:15 በወጣትነት ሚስታችሁ ላይ ክህደት አትፈጽሙ

2ተሰ 2:3 በመጀመሪያ ክህደቱ ሳይመጣና የዓመፅ ሰው ሳይገለጥ

ክልል

፣ ሮም 15:23 ያልሰበክሁበት ክልል የለም

ክርስቲያን

፣ ሥራ 11:26 ክርስቲያኖች ተብለው ተጠሩ

ክርስቶስ

፣ ማቴ 16:16 አንተ ክርስቶስ፣ የአምላክ ልጅ ነህ

ሉቃስ 24:26 ክርስቶስ መከራ መቀበል አይገባውም?

ዮሐ 17:3 የላክኸውን ኢየሱስ ክርስቶስን ማወቅ አለባቸው

ሥራ 18:28 ኢየሱስ እሱ ክርስቶስ እንደሆነ በመግለጽ

1ቆሮ 11:3 የክርስቶስ ራስ አምላክ እንደሆነ

ክስ

፣ ሮም 8:33 አምላክ የመረጣቸውን ማን ሊከሳቸው ይችላል?

1ጢሞ 5:19 በሽማግሌ ላይ የሚቀርብን ክስ አትቀበል

ቲቶ 1:7 የበላይ ተመልካች ከክስ ነፃ መሆን አለበት

ክብር

፣ ምሳሌ 5:9 ክብርህን ለሌሎች አሳልፈህ እንዳትሰጥ

ዮሐ 12:43 ከሰው የሚገኘውን ክብር ስለወደዱ ነው

ሮም 3:23 የአምላክን ክብር ማንጸባረቅ ተስኗቸዋል

ሮም 8:18 በእኛ ላይ ከሚገለጠው ክብር ጋር ሲነጻጸር

1ቆሮ 10:31 ሁሉንም ነገር ለአምላክ ክብር አድርጉ

2ጢሞ 2:20 አንዳንዱ ክብር ላለው ዓላማ የሚያገለግል ዕቃ

ራእይ 4:11 ግርማ፣ ክብርና ኃይል ልትቀበል ይገባሃል

ክብ

፣ ኢሳ 40:22 ክብ ከሆነችው ምድር በላይ ይኖራል

ክንድ

፣ ማቴ 6:27 በዕድሜው ላይ አንድ ክንድ መጨመር የሚችል

ዮሐ 12:38 የይሖዋስ ክንድ ለማን ተገለጠ?

ክንፎች

፣ ሩት 2:12 በክንፎቹ ሥር ለመጠለል ብለሽ

ክፉ

፣ ዘፍ 3:5 መልካምና ክፉን በማወቅ ረገድ እንደ አምላክ

መዝ 37:9 ክፉ አድራጊዎች ይጠፋሉ

መዝ 37:10 ክፉዎች አይኖሩም

ምሳሌ 15:1 ክፉ ቃል ቁጣን ያነሳሳል

ምሳሌ 15:8 ይሖዋ የክፉዎችን መሥዋዕት ይጸየፋል

ምሳሌ 15:29 ይሖዋ ከክፉዎች እጅግ የራቀ ነው

ምሳሌ 29:2 ክፉ ሰው ሲገዛ ሕዝብ ይቃትታል

ኢሳ 26:10 ክፉ ሰው ቸርነት ቢደረግለት አይማርም

ኢሳ 57:21 ክፉዎች ሰላም የላቸውም

ሮም 12:17 ለማንም በክፉ ፋንታ ክፉ አትመልሱ

1ዮሐ 5:19 ዓለም በክፉው ቁጥጥር ሥር ነው

ክፋት

፣ ምሳሌ 12:3 በክፋት ጸንቶ መቆም የሚችል የለም

ማቴ 24:12 ክፋት እየበዛ ስለሚሄድ ፍቅር ይቀዘቅዛል

1ተሰ 5:22 ከማንኛውም ዓይነት ክፋት ራቁ

ክፍል

፣ ኢሳ 26:20 ሕዝቤ ሆይ፣ ወደ ክፍልህ ግባ

ኮከብ

፣ ኢሳ 14:12 የምታበራ ኮከብ፣ የንጋት ልጅ ሆይ

ኮከብ ቆጣሪዎች

፣ ማቴ 2:1 ኮከብ ቆጣሪዎች ወደ ኢየሩሳሌም መጡ

ወ

ወላጅ አልባ

፣ ያዕ 1:27 ወላጅ አልባ የሆኑ ልጆችና መበለቶች

ወላጆች

፣ ሉቃስ 18:29 ለአምላክ መንግሥት ሲል ወላጆችን የተወ

ሉቃስ 21:16 ወላጆቻችሁ አሳልፈው ይሰጧችኋል

2ቆሮ 12:14 ለልጆቻቸው ሀብት የሚያከማቹት ወላጆች ናቸው

ኤፌ 6:1 ልጆች ሆይ፣ ለወላጆቻችሁ ታዘዙ

ቆላ 3:20 በሁሉም ነገር ለወላጆቻችሁ ታዘዙ

ወራሽ

፣ ሮም 8:17 ልጆች ከሆን ወራሾች ነን

ገላ 3:29 በተስፋው ቃል መሠረት ወራሾች ናችሁ

ወሬ

፣ ዘፀ 23:1 የሐሰት ወሬ አትንዛ

ዘኁ 14:36 ሙሴ የላካቸው መጥፎ ወሬ ይዘው መጡ

መዝ 112:7 ክፉ ወሬ አያስፈራውም

ምሳሌ 25:25 ከሩቅ አገር የመጣ መልካም ወሬ

ዳን 11:44 ከሰሜን የሚመጣ ወሬ ይረብሸዋል

ወርቅ

፣ ሕዝ 7:19 ብራቸውም ሆነ ወርቃቸው አያድናቸውም

ዳን 3:1 ንጉሥ ናቡከደነጾር የወርቅ ምስል ሠራ

ወሮታ ከፋይ

፣ ዕብ 11:6 ከልብ ለሚፈልጉት ወሮታ ከፋይ

ወቀሳ

፣ መዝ 141:5 ጻድቅ ቢወቅሰኝ በራስ ላይ እንደሚፈስ ዘይት

ምሳሌ 27:5 ከተሰወረ ፍቅር፣ የተገለጠ ወቀሳ ይሻላል

ምሳሌ 29:1 ብዙ ተወቅሶ አንገቱን ያደነደነ ይሰበራል

መክ 7:5 የጥበበኛን ወቀሳ መስማት ይሻላል

ወቅቶች

፣ ዳን 2:21 ጊዜያትንና ወቅቶችን ይለውጣል

ሥራ 1:7 ጊዜያትንና ወቅቶችን የመወሰን ሥልጣን

1ተሰ 5:1 ጊዜያትንና ወቅቶችን በተመለከተ

ወተት

፣ ዘፀ 3:8 ወተትና ማር የምታፈሰው ምድር

ኢሳ 60:16 የብሔራትን ወተት ትጠጫለሽ

ዕብ 5:12 እንደገና ወተት መፈለግ ጀምራችኋል

1ጴጥ 2:2 እንደ ሕፃናት ላልተበረዘ ወተት ጉጉት አዳብሩ

ወታደራዊ ኃይል

፣ ዘካ 4:6 በመንፈሴ እንጂ፣ በወታደራዊ ኃይል

ወታደር

፣ 2ጢሞ 2:4 ወታደር ራሱን በንግድ አያጠላልፍም

ወንዝ

፣ ራእይ 12:16 ዘንዶው ከአፉ የለቀቀውን ወንዝ

ራእይ 22:1 የጠራ የሕይወት ውኃ ወንዝ አሳየኝ

ወንድም

፣ ምሳሌ 17:17 ለመከራ ቀን የተወለደ ወንድም ነው

ምሳሌ 18:24 ከወንድም ይበልጥ የሚቀርብ ጓደኛ አለ

1ቆሮ 5:11 ወንድም ተብሎ እየተጠራ ሴሰኛ

ወንድሞች

፣ ማቴ 13:55 ወንድሞቹስ ያዕቆብ፣ ዮሴፍ አይደሉም?

ማቴ 23:8 እናንተ ሁላችሁም ወንድማማቾች ናችሁ

ማቴ 25:40 ከእነዚህ ወንድሞቼ ለአንዱ ያደረጋችሁት

1ጴጥ 5:9 በመላው የወንድማማች ማኅበር ውስጥ ያሉት

ወንድ

፣ ዘሌ 20:13 አንድ ሰው ከወንድ ጋር ቢተኛ

ወንድ ሁኑ

፣ 1ቆሮ 16:13 ወንድ ሁኑ፤ ብርቱዎች ሁኑ

ወንጌላዊ

፣ ሥራ 21:8 ወንጌላዊው ፊልጶስ ቤት ገብተን እሱ ጋ አረፍን

2ጢሞ 4:5 የወንጌላዊነትን ሥራ አከናውን

ወይራ

፣ ሮም 11:17 የዱር ወይራ ሆነህ ሳለህ ከተጣበቅክ

ወይን

፣ መዝ 104:15 የሰውን ልብ ደስ የሚያሰኝ ወይን

ኢሳ 65:21 ወይንንም ይተክላሉ

ሚክ 4:4 ከወይኑና ከበለስ ዛፉ ሥር ይቀመጣል

ወዮላቸው

፣ ኢሳ 5:20 መጥፎውንም ጥሩ የሚሉ ወዮላቸው!

ወዮላችሁ

፣ ራእይ 12:12 ምድርና ባሕር ወዮላችሁ!

ወዮልኝ

፣ 1ቆሮ 9:16 ምሥራቹን ባልሰብክ ወዮልኝ!

ወደፊት

፣ መዝ 73:17 የወደፊት ዕጣቸውን እስክረዳ ድረስ ነበር

ወደኋላ አለማለት

፣ ምሳሌ 3:27 መልካም ከማድረግ ወደኋላ አትበል

ወዳጅ

፣ 2ዜና 20:7 ምድሪቱን ለወዳጅህ ለአብርሃም ዘሮች ርስት

ምሳሌ 14:20 የባለጸጋ ወዳጆች ብዙ ናቸው

ምሳሌ 17:17 እውነተኛ ወዳጅ ምንጊዜም አፍቃሪ ነው

ምሳሌ 27:6 የወዳጅ ማቁሰል ከታማኝነት የሚመነጭ ነው

ሉቃስ 16:9 በዓመፅ ሀብት ለራሳችሁ ወዳጆች አፍሩ

ዮሐ 15:13 ሕይወቱን ለወዳጆቹ ሲል አሳልፎ የሚሰጥ

ዮሐ 15:14 የማዛችሁን ነገር ብትፈጽሙ ወዳጆቼ ናችሁ

ያዕ 2:23 አብርሃም የይሖዋ ወዳጅ ለመባል በቃ

ያዕ 4:4 ከዓለም ጋር መወዳጀት ከአምላክ ጋር ጠላትነት መፍጠር

ወዳጅነት

፣ መዝ 25:14 ከይሖዋ ጋር የጠበቀ ወዳጅነት የሚኖራቸው

ምሳሌ 3:32 ይሖዋ ከቅኖች ጋር የጠበቀ ወዳጅነት አለው

ወገን

፣ ሥራ 17:26 የሰውን ወገኖች በሙሉ ከአንድ ፈጠረ

ወግ

፣ ማቴ 15:3 እናንተ ለወጋችሁ ስትሉ የአምላክን ትእዛዝ

ማር 7:13 በምታስተላልፉት ወግ የአምላክን ቃል ትሽራላችሁ

ገላ 1:14 ለአባቶቼ ወግ ከፍተኛ ቅንዓት ስለነበረኝ

ወጣት

፣ ኢዮብ 33:25 ከወጣትነቱ ጊዜ የበለጠ ሥጋው ይለምልም

መዝ 110:3 እንደ ጤዛ ያለ የወጣቶች ሠራዊት

ምሳሌ 20:29 የወጣቶች ክብር ጉልበታቸው ነው

1ጢሞ 4:12 ወጣት በመሆንህ ማንም ሊንቅህ አይገባም

ወጥመድ

፣ መዝ 91:3 ከወፍ አዳኙ ወጥመድ ይታደግሃል

ምሳሌ 29:25 ሰውን መፍራት ወጥመድ ነው

ሉቃስ 21:34, 35 ያ ቀን እንደ ወጥመድ ይመጣባችኋል

ወጪ

፣ ሉቃስ 14:28 በመጀመሪያ ወጪውን የማያሰላ ማን ነው?

ወፍ አዳኝ

፣ መዝ 91:3 ከወፍ አዳኙ ወጥመድ ይታደግሃል

ወፎች

፣ ማቴ 6:26 የሰማይ ወፎችን ልብ ብላችሁ ተመልከቱ

ዋስ

፣ ምሳሌ 17:18 እጅ በመጨበጥ ዋስ ለመሆን ይስማማል

ዋስትና

፣ ሥራ 17:31 እሱን ከሞት በማስነሳት ዋስትና ሰጥቷል

ዋሻ

፣ ማቴ 21:13 የዘራፊዎች ዋሻ አድርጋችሁታል

ዋናው የመሠረት ድንጋይ

፣

ኤፌ 2:20 ዋናው የመሠረት ድንጋይ ክርስቶስ

ዋና ወኪል

፣ ሥራ 3:15 የሕይወትን ዋና ወኪል ገደላችሁት

ዕብ 12:2 የእምነታችን ዋና ወኪል የሆነው ኢየሱስ

ዋጋ

፣ 1ቆሮ 7:23 በዋጋ ተገዝታችኋል

ውርሻ

፣ ዘኁ 18:20 የአንተ ድርሻም ሆነ ውርሻ እኔ ነኝ

መዝ 127:3 ልጆች ከይሖዋ የተገኙ ውርሻ ናቸው

ኤፌ 1:18 ለቅዱሳን ውርሻ አድርጎ የሚሰጠው ብልጽግና

ውስጣዊ ዓላማ

፣ ምሳሌ 16:2 ይሖዋ ውስጣዊ ዓላማን ይመረምራል

ውሻ

፣ ምሳሌ 26:17 የውሻ ጆሮ እንደሚይዝ ሰው ነው

መክ 9:4 በሕይወት ያለ ውሻ ከሞተ አንበሳ ይሻላል

2ጴጥ 2:22 ውሻ ወደ ትፋቱ ይመለሳል

ውበት

፣ ምሳሌ 6:25 ውበቷን በልብህ አትመኝ

ምሳሌ 19:11 በደልን መተዉ ውበት ያጎናጽፈዋል

ምሳሌ 31:30 ውበት ሐሰት፣ ቁንጅናም አላፊ ነው

ሕዝ 28:17 በውበትህ ምክንያት ልብህ ታበየ

ቲቶ 2:10 የአምላክ ትምህርት ውበት እንዲጎናጸፍ

1ጴጥ 3:3 ውበታችሁ በውጫዊ ነገሮች በማጌጥ አይሁን

ውብ

፣ ዳን 11:45 ድንኳኖቹን ውብ በሆነው ተራራ መካከል

ውኃ

፣ ዘኁ 20:10 ከዚህ ዓለት ውኃ ማፍለቅ አለብን?

ምሳሌ 20:5 በሰው ልብ ውስጥ ያለ ሐሳብ እንደ ጥልቅ ውኃ ነው

ምሳሌ 25:25 ቀዝቃዛ ውኃ የዛለችን ነፍስ እንደሚያረካ

ኢሳ 55:1 የተጠማችሁ ሁሉ ወደ ውኃው ኑ!

ኤር 2:13 የሕያው ውኃ ምንጭ የሆንኩትን እኔን ትተው

ኤር 50:38 ውኃዎቿ ይደርቃሉ

ዘካ 14:8 ከኢየሩሳሌም ሕያው ውኃዎች ይወጣሉ

ዮሐ 4:10 የሕይወት ውኃ ይሰጥሽ ነበር

ራእይ 7:17 ወደ ሕይወት ውኃ ምንጭ ይመራቸዋል

ራእይ 17:1 በብዙ ውኃዎች ላይ በምትቀመጠው

ውዳሴ

፣ 1ዜና 16:25 ይሖዋ እጅግ ሊወደስ ይገባዋል

መዝ 147:1 ያህን ማወደስ ደስ ያሰኛል

ምሳሌ 27:2 የገዛ ከንፈርህ ሳይሆን ሌሎች ያወድሱህ

ምሳሌ 27:21 ሰው በሚቀበለው ውዳሴ ይፈተናል

ውድ

፣ ምሳሌ 3:9 ባሉህ ውድ ነገሮች ይሖዋን አክብር

1ጴጥ 1:19 ውድ ደም ይኸውም የክርስቶስ ደም

ውድድር

፣ መክ 9:11 ፈጣኖች በውድድር ሁልጊዜ አያሸንፉም

ውድ ሀብት

፣ ማቴ 13:44 በእርሻ ውስጥ ከተደበቀ ውድ ሀብት

ሉቃስ 12:33 በሰማያት ውድ ሀብት አከማቹ

2ቆሮ 4:7 ይህ ውድ ሀብት በሸክላ ዕቃ ውስጥ አለን

ውጊያ

፣ 1ሳሙ 17:47 ውጊያው የይሖዋ ነው

2ዜና 20:17 እናንተ ይህን ጦርነት መዋጋት አያስፈልጋችሁም

ውጡ

፣ ኢሳ 52:11 ከዚያ ውጡ፤ ማንኛውንም ርኩስ ነገር አትንኩ!

ራእይ 18:4 ሕዝቤ ሆይ፣ ከእሷ ውጡ

ውጤት

፣ ኢሳ 55:11 ያላንዳች ውጤት ወደ እኔ አይመለስም

ውጫዊ ማንነት

፣ ማቴ 22:16 በሰው ውጫዊ ማንነት እንደማትፈርድ

ገላ 2:6 አምላክ የሰውን ውጫዊ ማንነት አይቶ ስለማያዳላ

ውጫዊ ነገር

፣ 2ቆሮ 10:7 የምትመለከቱት ውጫዊውን ነገር ነው

ውጫዊ ገጽታ

፣ 1ሳሙ 16:7 ሰው የሚያየው ውጫዊ ገጽታን ነው

ዮሐ 7:24 የሰውን ውጫዊ ገጽታ በማየት አትፍረዱ

ውጭ

፣ 1ቆሮ 5:13 በውጭ ባሉት ላይ አምላክ ይፈርዳል

ቆላ 4:5 በውጭ ካሉት ጋር በጥበብ መመላለሳችሁን

ዐ

ዓለም

፣ ሉቃስ 9:25 ሰው ዓለምን ሁሉ የራሱ ቢያደርግ

ዮሐ 15:19 የዓለም ክፍል ስላልሆናችሁ ዓለም ይጠላችኋል

ዮሐ 17:16 የዓለም ክፍል አይደሉም

1ዮሐ 2:15 ዓለምን አትውደዱ

1ዮሐ 2:17 ዓለምም ሆነ ምኞቱ ያልፋሉ

ዓለት

፣ ዘዳ 32:4 እሱ ዓለት፣ መንገዶቹ ሁሉ ፍትሕ

ማቴ 7:24 ቤቱን በዓለት ላይ የሠራን ሰው

ዓላማ

፣ ምሳሌ 16:4 ይሖዋ ያዘጋጀው ለራሱ ዓላማ ነው

ሮም 8:28 ከእሱ ዓላማ ጋር በሚስማማ ለተጠሩት

ሮም 9:11 የአምላክ ዓላማ በሥራ ሳይሆን በጠሪው ላይ የተመካ

ኤፌ 3:11 አምላክ ባዘጋጀው ዘላለማዊ ዓላማ መሠረት ነው

ዓመት

፣ ዘኁ 14:34 አንዱ ቀን እንደ አንድ ዓመት

ዓመፀኞች

፣ ዘኁ 20:10 እናንተ ዓመፀኞች ስሙ!

መዝ 5:6 ይሖዋ ዓመፀኞችን ይጸየፋል

ማቴ 7:23 እናንተ ዓመፀኞች፣ ከእኔ ራቁ!

ሉቃስ 22:37 ከዓመፀኞች ጋር ተቆጠረ

1ቆሮ 6:9 ዓመፀኞች የአምላክን መንግሥት

ዓመፀኝነት

፣ 1ሳሙ 15:23 ዓመፀኝነት ከሟርት አይተናነስም

ዓመፅ

፣ ዘፍ 6:11 ምድር በዓመፅ ተሞልታ ነበር

መዝ 11:5 ይሖዋ ዓመፅን የሚወድን ሰው ይጠላል

2ተሰ 2:7 ይህ ዓመፅ አሁንም እየሠራ ነው

ዓምድ

፣ ዘፍ 19:26 የሎጥ ሚስት የጨው ዓምድ ሆነች

ዘፀ 13:22 የደመና ዓምድና የእሳት ዓምድ

ገላ 2:9 እንደ ዓምድ የሚታዩት ያዕቆብ፣ ኬፋ

1ጢሞ 3:15 የእውነት ዓምድና ድጋፍ የሆነ ጉባኤ

ዓሣ

፣ ዮናስ 1:17 ዮናስን እንዲውጠው ትልቅ ዓሣ ላከ

ዮሐ 21:11 የዓሣዎቹም ብዛት 153 ነበር

ዓይነት

፣ 2ጴጥ 3:11 ምን ዓይነት ሰዎች መሆን እንዳለባችሁ

ዓይነ ስውር

፣ ዘሌ 19:14 በዓይነ ስውሩ ፊት እንቅፋት አታስቀምጥ

ኢሳ 35:5 የዓይነ ስውራን ዓይን ይገለጣል

ዓይን

፣ 2ዜና 16:9 የይሖዋ ዓይኖች በምድር ሁሉ ላይ

መዝ 115:5 ዓይን አላቸው፤ ማየት ግን አይችሉም

ምሳሌ 15:3 የይሖዋ ዓይኖች በሁሉም ቦታ ናቸው

ማቴ 5:38 ዓይን ስለ ዓይን እንደተባለ ሰምታችኋል

ማቴ 6:22 ዓይንህ በአንድ ነገር ላይ ያተኮረ ይሁን

1ቆሮ 2:9 ዓይን አላየም፣ ጆሮም አልሰማም

1ቆሮ 12:21 ዓይን እጅን አታስፈልገኝም ሊለው አይችልም

1ቆሮ 15:52 በቅጽበተ ዓይን እንለወጣለን

ዕርፍ

፣ ሉቃስ 9:62 ዕርፍ ጨብጦ በኋላው ያሉትን የሚመለከት

ዕቃ

፣ ሥራ 9:15 ለእኔ የተመረጠ ዕቃ

ሮም 9:21 አንዱን ዕቃ ክቡር ለሆነ አገልግሎት

ዕቅድ

፣ ምሳሌ 15:22 መመካከር ከሌለ የታቀደው አይሳካም

ምሳሌ 19:21 ሰው በልቡ ብዙ ነገር ያቅዳል

ሮም 13:14 ፍላጎታችሁን ለማርካት ዕቅድ አታውጡ

ዕንቁ

፣ ማቴ 7:6 ዕንቁዎቻችሁን በአሳማ ፊት አትጣሉ

ማቴ 13:45 ጥሩ ዕንቁ የሚፈልግ ተጓዥ ነጋዴ

ዕውር

፣ ማቴ 15:14 ዕውር ዕውርን ቢመራ

ዕዝራ

፣ ዕዝራ 7:11 የይሖዋ ትእዛዛት ገልባጭ፣ ካህኑ ዕዝራ

ዕዳ

፣ ሮም 1:14 ለጠቢባንም ሆነ ላልተማሩ ዕዳ አለብኝ

ሮም 13:8 ከመዋደድ በቀር ምንም ዕዳ አይኑርባችሁ

ዕድል

፣ ኢሳ 65:11 መልካም ዕድል ለተባለ አምላክ

ዕጣ

፣ መዝ 22:18 በልብሴ ላይ ዕጣ ተጣጣሉ

ኢሳ 65:11 ዕጣ ለተባለ አምላክ ወይን ጠጅ በዋንጫ የሞሉ

ዳን 12:13 በዘመኑ ፍጻሜ ዕጣ ፋንታህን ለመቀበል

ዖዝያ

፣ 2ዜና 26:21 ዖዝያ የሥጋ ደዌ በሽተኛ ሆኖ ኖረ

ዘ

ዘላለማዊነት

፣ መክ 3:11 ዘላለማዊነትን በልባቸው ውስጥ አኑሯል

ዘላለም

፣ ዘፍ 3:22 ከሕይወት ዛፍ ፍሬ በልቶ ለዘላለም እንዳይኖር

መዝ 37:29 ጻድቃን በምድር ለዘላለም ይኖራሉ

መክ 3:14 አምላክ የሚሠራው ነገር ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል

1ጴጥ 1:25 የይሖዋ ቃል ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል

ዘመን

፣ ዳን 7:25 ለዘመን፣ ለዘመናትና ለዘመን እኩሌታ

ዘመድ

፣ ሥራ 10:24 ቆርኔሌዎስ ዘመዶቹን ሰብስቦ

ዘማሪ

፣ 1ዜና 15:16 ዘማሪ የሆኑትን ወንድሞቻቸውን

ዘር

፣ ዘፍ 3:15 በዘርህና በዘሯ መካከል ጠላትነት

ዘፍ 22:17 ዘርህን እንደ አሸዋ አበዛዋለሁ

ኢሳ 65:23 ልጆቻቸው ይሖዋ የባረከው ዘር ናቸው

ሉቃስ 8:11 ዘሩ የአምላክ ቃል ነው

ገላ 3:16 ለዘርህ ይላል፤ እሱም ክርስቶስ ነው

ገላ 3:29 የአብርሃም ዘር ናችሁ

ዘርፍ

፣ ዘኁ 15:39 ይህን ዘርፍ በልብሳችሁ ላይ አድርጉ

ዘና በይ

፣ ሉቃስ 12:19 ነፍሴ ሆይ፣ ዘና በይ፣ ብዪ፣ ጠጪ

ዘንዶ

፣ ራእይ 12:9 ታላቁ ዘንዶ ይኸውም የጥንቱ እባብ

ዘካርያስ 1

፣ ሉቃስ 11:51 እስከተገደለው እስከ ዘካርያስ ደም

ዘካርያስ 2

፣ ዕዝራ 5:1 ነቢዩ ሐጌና ነቢዩ ዘካርያስ

ዘካርያስ 3

፣ ሉቃስ 1:5 ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበር

ዘኬዎስ

፣ ሉቃስ 19:2 ዘኬዎስ የተባለ የቀረጥ ሰብሳቢዎች አለቃ

ዘውድ

፣ ምሳሌ 12:4 ጥሩ ሚስት ለባሏ ዘውድ ናት

ዘይት

፣ 1ነገ 17:16 ከማሰሮው ዘይት አላለቀም

ማቴ 25:4 ልባሞቹ በዕቃ ዘይት ይዘው ነበር

ማር 14:4 ይህ ዘይት የሚባክነው ለምንድን ነው?

ዘዴ

፣ 1ቆሮ 4:17 አገልግሎቴን የማከናውንባቸው ዘዴዎች

ዘግይቶ

፣ ሉቃስ 12:45 ጌታዬ የሚመጣው ዘግይቶ ነው

ዙስ

፣ ሥራ 14:12 በርናባስን ዙስ፣ ጳውሎስን ሄርሜስ

ዙፋን

፣ መዝ 45:6 አምላክ ለዘላለም ዙፋንህ ነው

ኢሳ 6:1 ይሖዋን ዙፋን ላይ ተቀምጦ አየሁት

ማቴ 25:31 የሰው ልጅ በክብራማ ዙፋኑ ላይ ይቀመጣል

ሉቃስ 1:32 የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል

ዙፋኖች

፣ ዳን 7:9 እየተመለከትኩ ሳለ ዙፋኖች ተዘጋጁ

ዛፍ

፣ ዘፍ 2:9 የመልካምና ክፉ እውቀት ዛፍ

ዘፍ 2:9 በአትክልቱ ስፍራ መካከል የሕይወት ዛፍ

መዝ 1:3 ቅጠሉ እንደማይጠወልግ ዛፍ ይሆናል

ዳን 4:14 ዛፉን ቁረጡ፤ ቅርንጫፎቹን ጨፍጭፉ

ራእይ 2:7 ከሕይወት ዛፍ እንዲበላ እፈቅድለታለሁ

ዛፎች

፣ ኢሳ 61:3 የጽድቅ ዛፎች ተብለው ይጠራሉ

ሕዝ 47:12 በወንዙ ዳርና ዳር ብዙ ዛፎች ይበቅላሉ

ራእይ 22:14 ከሕይወት ዛፎች ፍሬ የመብላት መብት

ዜጎች

፣ ፊልጵ 3:20 እኛ ግን የሰማይ ዜጎች ነን

ዝሙት

፣ 1ቆሮ 6:18 ከዝሙት ሽሹ!

ዝሙት አዳሪ

፣ ምሳሌ 7:10 እንደ ዝሙት አዳሪ የለበሰች

ሉቃስ 15:30 ሀብትህን ከዝሙት አዳሪዎች ጋር ያወደመው

1ቆሮ 6:16 ከዝሙት አዳሪ ጋር የሚጣመር ሁሉ

ዝማሬ

፣ ቆላ 3:16 በአመስጋኝነት በሚዘመሩ ዝማሬዎች

ዝም ማለት

፣ መዝ 32:3 ዝም ባልኩ ጊዜ አጥንቶቼ መነመኑ

መክ 3:7 ዝም ለማለት ጊዜ አለው

ኢሳ 53:7 በሸላቾቿ ፊት ዝም እንደምትል በግ

ዝም ማሰኘት

፣ 1ጴጥ 2:15 ሰዎችን ዝም እንድታሰኙ ነው

ዝም ብሎ ማየት

፣ ዕን 1:13 ክፋትን ዝም ብለህ ማየት አትችልም

ዝርፊያ

፣ ዕብ 10:34 ንብረታችሁ ሲዘረፍ በደስታ ተቀበላችሁ

ዝናብ

፣ ዘፍ 7:12 ዝናቡ ለ40 ቀንና ሌሊት ወረደ

ዘዳ 11:14 የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ እሰጣለሁ

ዘዳ 32:2 ትምህርቴ እንደ ዝናብ ይወርዳል

ኢሳ 55:10 ዝናብና በረዶ ከሰማይ እንደሚወርድ

ማቴ 5:45 ለጻድቃንም ጻድቃን ላልሆኑም ዝናብ

ዝንባሌ

፣ ዘፍ 8:21 የሰው የልብ ዝንባሌ መጥፎ ነው

1ዜና 28:9 አምላክ ሐሳብንና ውስጣዊ ዝንባሌን ይረዳል

የ

የለሰለሰ አንደበት

፣ ሮም 16:18 በለሰለሰ አንደበትና በሽንገላ

የላቀ

፣ 1ቆሮ 12:31 ከሁሉ የላቀውን መንገድ አሳያችኋለሁ

የመላእክት አለቃ

፣ 1ተሰ 4:16 በመላእክት አለቃ ድምፅ

ይሁዳ 9 የመላእክት አለቃ ሚካኤል ከዲያብሎስ ጋር ተከራከረ

የመማጸኛ ከተሞች

፣ ዘኁ 35:11 የመማጸኛ ከተሞችን ምረጡ

ኢያሱ 20:2 ለራሳችሁ የመማጸኛ ከተሞችን ምረጡ

የመርከብ መሰበር

፣ 2ቆሮ 11:25 የመርከብ መሰበር አደጋ

1ጢሞ 1:19 እንደተሰባበረ መርከብ እምነታቸው

የመከራ እንጨት

፣ ማቴ 10:38 የመከራውን እንጨት የማይቀበልና

ሉቃስ 9:23 የራሱን የመከራ እንጨት በየዕለቱ ይሸከም

የመግዛት ሥልጣን

፣ ዳን 4:34 የመግዛት ሥልጣኑ ዘላለማዊ ነው

የመጠጥ መባ

፣ ፊልጵ 2:17 እንደ መጠጥ መባ ብፈስ እንኳ

የመጨረሻዎቹ ቀናት

፣

2ጢሞ 3:1 በመጨረሻዎቹ ቀናት ለመቋቋም

የሚሰቀጥጥ

፣ ዮሐ 6:60 ይህ የሚሰቀጥጥ ንግግር ነው

የሚሳነው

፣ ዘፍ 18:14 ለይሖዋ የሚሳነው ነገር አለ?

የሚያስፈራ

፣ ዕብ 10:31 በአምላክ እጅ መውደቅ የሚያስፈራ ነው

የሚያሸብር

፣ መዝ 91:5 በሌሊት የሚያሸብሩ ነገሮችን አትፈራም

ምሳሌ 3:25 የሚያሸብር ነገር አያስፈራህም

የሚያዳልጥ

፣ መዝ 73:18 በሚያዳልጥ መሬት ታስቀምጣቸዋለህ

የሚገባ

፣ ማቴ 10:11 መልእክቱን መስማት የሚገባውን ፈልጉ

ሉቃስ 3:8 ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አፍሩ

1ቆሮ 7:3 ባል ለሚስቱ የሚገባትን ያድርግላት

ቆላ 1:10 ለይሖዋ በሚገባ ሁኔታ እንድትመላለሱ

ዕብ 11:38 ዓለም እንዲህ ያሉ ሰዎች የሚገቡት ሆኖ አልተገኘም

የሚጠራ

፣ ሮም 10:13 የይሖዋን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል

የሚጠቅም

፣ ሥራ 20:20 የሚጠቅማችሁን ከማስተማር ወደኋላ

የሚጥል በሽታ

፣ ማቴ 4:24 የሚጥል በሽታ ያለባቸውን ፈወሰ

የማመዛዘን ችሎታ

፣ ምሳሌ 1:4 የማመዛዘን ችሎታን ለመስጠት

የማስተማር ጥበብ

፣ 2ጢሞ 4:2 በማስተማር ጥበብ ውቀስ

የማንጠቅም

፣ ሉቃስ 17:10 ምንም የማንጠቅም ባሪያዎች ነን

የማዕዘን ራስ ድንጋይ

፣ መዝ 118:22 የማዕዘን ራስ ድንጋይ ሆነ

የማያምኑ

፣ 1ቆሮ 6:6 ፍርድ ቤት፣ ያውም የማያምኑ ሰዎች ፊት!

2ቆሮ 6:14 ከማያምኑ ጋር አቻ ባልሆነ መንገድ አትጠመዱ

የማያዳላ

፣ ዘዳ 10:17 አምላክ ለማንም የማያዳላና ጉቦ የማይቀበል

የማይሞት

፣ 1ቆሮ 15:53 ሟች የሆነው የማይሞተውን ሊለብስ

የማይረባ

፣ ዘኁ 21:5 ይህን የማይረባ ምግብ ጠልተነዋል

መዝ 101:3 በዓይኖቼ ፊት የማይረባ ነገር አላኖርም

መዝ 119:141 በሌሎች ዘንድ የተናቅኩና የማልረባ ነኝ

የማይበሰብስ

፣ 1ቆሮ 15:42 የሚነሳው የማይበሰብስ ነው

የማይታሰብ

፣ ዘፍ 18:25 በአንተ ዘንድ የማይታሰብ ነው

የማይታይ

፣ ሮም 1:20 የማይታዩት ባሕርያቱ፣ ዘላለማዊ ኃይሉ

2ቆሮ 4:18 ዓይናችን በማይታዩት ነገሮች ላይ

ዕብ 11:27 የማይታየውን አምላክ እንደሚያየው አድርጎ ጸንቷል

የማይገባችሁ

፣ ሥራ 13:46 የዘላለም ሕይወት እንደማይገባችሁ

የማይገባኝ

፣ ሉቃስ 15:19 ከእንግዲህ ልጅህ ተብዬ ልጠራ አይገባኝም

የማይገባው

፣ ማቴ 10:37 ለእኔ ሊሆን አይገባም

1ቆሮ 11:27 የማይገባው ሆኖ ሳለ የሚበላ

የማደሪያ ድንኳን

፣ መዝ 78:60 በሴሎ የሚገኘውን የማደሪያ ድንኳን

መዝ 84:1 የማደሪያ ድንኳንህ ያማረ ነው!

የምሥክርነት ቃል

፣ ዘሌ 5:1 የምሥክርነት ቃል እንዲሰጡ

የምሥክር ወረቀት

፣ ዘዳ 24:1 የፍቺ የምሥክር ወረቀት

ማቴ 19:7 ሙሴ የፍቺ የምሥክር ወረቀት ሰጥቶ እንዲፈታት

የምትቃጠሉ

፣ ሮም 12:11 በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ

የምናሳዝን

፣ 1ቆሮ 15:19 ከሰው ሁሉ ይልቅ የምናሳዝን ነን

የምወደው

፣ ማቴ 3:17 በጣም የምደሰትበት የምወደው ልጄ ነው

የምድር ነውጦች

፣ ሉቃስ 21:11 ታላላቅ የምድር ነውጦች ይከሰታሉ

የምግብ እጥረት

፣ ማቴ 24:7 የምግብ እጥረት ይከሰታል

የሥጋ ደዌ

፣ ዘሌ 13:45 የሥጋ ደዌ ያለበት ርኩስ ነኝ እያለ ይጩኽ

ዘኁ 12:10 ሚርያም በሥጋ ደዌ ተመታች

ሉቃስ 5:12 መላ ሰውነቱን የሥጋ ደዌ የወረሰው

የረገጠ

፣ ዕብ 10:29 የአምላክን ልጅ የረገጠ ሰው

የራስ ቁር

፣ ኤፌ 6:17 የመዳንን የራስ ቁር አድርጉ

የሰሜኑ ንጉሥ

፣ ዳን 11:7 በሰሜኑ ንጉሥ ምሽግ ላይ ይዘምታል

ዳን 11:40 የሰሜኑ ንጉሥ እንደ አውሎ ነፋስ ይመጣበታል

የሰንበት እረፍት

፣ ዕብ 4:9 የአምላክ ሕዝብ የሰንበት እረፍት

የሰከነ

፣ ምሳሌ 14:30 የሰከነ ልብ ለሰውነት ሕይወት ይሰጣል

1ጴጥ 3:4 የሰከነና ገር መንፈስ

የሰው ልጅ

፣ ዳን 7:13 የሰው ልጅ ከሰማያት ደመና ጋር

ማቴ 10:23 የሰው ልጅ እስከሚመጣ ድረስ

ሉቃስ 21:27 የሰው ልጅ በደመና ሲመጣ ያዩታል

የቀድሞዎቹ

፣ ኢሳ 65:17 የቀድሞዎቹ ነገሮች አይታሰቡም

የቆመ

፣ 1ቆሮ 10:12 የቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ

የበለስ ዛፍ

፣ 1ነገ 4:25 ከበለስ ዛፉ ሥር ያለስጋት ይኖር ነበር

ሚክ 4:4 እያንዳንዱም ከወይኑና ከበለስ ዛፉ ሥር ይቀመጣል

ማቴ 21:19 በመንገድ ዳር አንድ የበለስ ዛፍ አየ

ማር 13:28 ይህን ምሳሌ ከበለስ ዛፍ ተማሩ

የበላይ

፣ ሮም 13:1 ሰው ሁሉ ለበላይ ባለሥልጣናት ይገዛ

የበላይ ተመልካች

፣ ኢሳ 60:17 ሰላምን የበላይ ተመልካች አድርጌ

ሥራ 20:28 መንፈስ ቅዱስ የበላይ ተመልካቾች አድርጎ ለሾማችሁ

1ጢሞ 3:1 የበላይ ተመልካች ለመሆን የሚጣጣር

1ጴጥ 5:2 የበላይ ተመልካቾች ሆናችሁ በማገልገል

የበሰበሰ

፣ ኤፌ 4:29 የበሰበሰ ቃል ከአፋችሁ አይውጣ

የበግ ፀጉር

፣ መሳ 6:37 የበግ ፀጉሩ ላይ ብቻ ጤዛ ከተገኘ

የባዕድ አገር ሰው

፣ ዘፀ 22:21 በግብፅ የባዕድ አገር ሰው ነበራችሁ

ዘኁ 9:14 ለባዕድ አገሩም ሰው ሆነ ለአገሬው ተወላጅ አንድ ደንብ ይኑር

ዘዳ 10:19 የባዕድ አገሩን ሰው ውደዱ

የቤተ መቅደስ አገልጋዮች

፣

ዕዝራ 8:20 ከቤተ መቅደሱ አገልጋዮች መካከል

የተመረጡ

፣ ማቴ 24:22 ለተመረጡት ሲባል ቀኖቹ ያጥራሉ

ማቴ 24:31 መላእክቱ ለእሱ የተመረጡትን ይሰበስባሉ

የተማሩ

፣ ኢሳ 54:13 ከይሖዋ የተማሩ ይሆናሉ

የተረገመ

፣ ዮሐ 7:49 ሕጉን የማያውቀው ሕዝብ የተረገመ ነው

የተረጋጋ

፣ ምሳሌ 17:27 ጥልቅ ግንዛቤ ያለው ሰው የተረጋጋ ነው

የተሰበረ ልብ

፣ መዝ 34:18 ይሖዋ ልባቸው ለተሰበረ ቅርብ ነው

መዝ 147:3 የተሰበረ ልብ ያላቸውን ይጠግናል

የተሸሸገ

፣ ሉቃስ 8:17 ተሸሽጎ የማይገለጥ ነገር የለም

የተቻለህን

፣ 2ጢሞ 2:15 ራስህን ለማቅረብ የተቻለህን ሁሉ አድርግ

የተቻላችሁን

፣ 2ጴጥ 3:14 በሰላም እንድትገኙ የተቻላችሁን ጥረት

የተናቀ

፣ 1ቆሮ 1:28 አምላክ በዓለም የተናቀውን ነገር መረጠ

የተከበሩ

፣ 2ጴጥ 2:10 የተከበሩትን ሲሳደቡ አይፈሩም

የተካነ

፣ ምሳሌ 22:29 በሥራው የተካነን ሰው አይተሃል?

የተወሰነ ጊዜ

፣ ዕን 2:3 ራእዩ የተወሰነለትን ጊዜ ገና ይጠብቃል

የተወደድክ

፣ ዳን 9:23 አንተ እጅግ የተወደድክ ነህ

የታመመ

፣ ሚል 1:13 የታመመውን እንስሳ ታመጣላችሁ

የአሕዛብ ዘመናት

፣ ሉቃስ 21:24 የተወሰኑት የአሕዛብ ዘመናት

የአምላክ ቃል

፣ ኢሳ 40:8 የአምላካችን ቃል ጸንቶ ይኖራል

ማር 7:13 በምታስተላልፉት ወግ የአምላክን ቃል ትሽራላችሁ

1ተሰ 2:13 የአምላክን ቃል እንደ ሰው ቃል ሳይሆን

ዕብ 4:12 የአምላክ ቃል ሕያውና ኃይለኛ ነው

የአትክልት ስፍራ

፣ ዘፍ 2:15 በኤደን የአትክልት ስፍራ

የአካል ክፍል

፣ 1ቆሮ 12:18 እያንዳንዱን የአካል ክፍል

የከበሩ ነገሮች

፣ ሐጌ 2:7 በብሔራት መካከል ያሉ የከበሩ ነገሮች

የወር አበባ

፣ ዘሌ 15:19 በወር አበባዋ የተነሳ ለሰባት ቀን

ዘሌ 18:19 በወር አበባዋ ረክሳ የፆታ ግንኙነት

የወንድማማች ፍቅር

፣ ሮም 12:10 በወንድማማች ፍቅር ተዋደዱ

የወይራ ዛፍ

፣ መዝ 52:8 በአምላክ ቤት እንዳለ የወይራ ዛፍ

የወይን ተክል

፣ ዮሐ 15:1 እውነተኛው የወይን ተክል ነኝ

የወይን እርሻ

፣ ማቴ 20:1 በወይን እርሻው የሚሠሩ ሠራተኞች

ማቴ 21:28 ወደ ወይኑ እርሻ ሄደህ ሥራ

ሉቃስ 20:9 አንድ ሰው የወይን እርሻ አለማ

የወይን ጠጅ

፣ ዘሌ 10:9 ስትገቡ የወይን ጠጅ አትጠጡ

ምሳሌ 20:1 የወይን ጠጅ ፌዘኛ ያደርጋል

ምሳሌ 23:31 በወይን ጠጅ ቅላት ዓይንህ አይማረክ

መክ 10:19 የወይን ጠጅ ሕይወትን አስደሳች ያደርጋል

ኢሳ 25:6 የተጣራ የወይን ጠጅ የሚቀርብበት ግብዣ

ሆሴዕ 4:11 ምንዝር፣ ያረጀ የወይን ጠጅ

ዮሐ 2:9 ወደ ወይን ጠጅ የተለወጠውን ውኃ

1ጢሞ 5:23 ለሆድህ ጥቂት የወይን ጠጅ ጠጣ

የዋህ

፣ መዝ 37:11 የዋሆች ምድርን ይወርሳሉ

ሶፎ 2:3 የዋሆች ሁሉ ይሖዋን ፈልጉ

የዓመፅ ሰው

፣ 2ተሰ 2:3 የዓመፅ ሰው ሳይገለጥ ያ ቀን አይመጣም

የዘላለም ሕይወት

፣ ዳን 12:2 አንዳንዶቹ ለዘላለም ሕይወት ይነሳሉ

ሉቃስ 18:30 በሚመጣው ሥርዓት የዘላለም ሕይወት ያገኛል

ዮሐ 3:16 በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው

ዮሐ 17:3 የዘላለም ሕይወት ማግኘት እንዲችሉ

ሥራ 13:48 ወደ ዘላለም ሕይወት የሚመራ የልብ ዝንባሌ

ሮም 6:23 የአምላክ ስጦታ በክርስቶስ የዘላለም ሕይወት ነው

1ጢሞ 6:12 የዘላለም ሕይወትን አጥብቀህ ያዝ

የዘወትር መሥዋዕት

፣ ዳን 11:31 የዘወትሩን መሥዋዕት ያስቀራሉ

ዳን 12:11 የዘወትሩ መሥዋዕት ከተቋረጠበት

የይሖዋ ቀን

፣ ኢዩ 2:1 የይሖዋ ቀን ቀርቧልና!

አሞጽ 5:18 የይሖዋ ቀን ለእናንተ ምን ያመጣ ይሆን?

ሶፎ 1:14 ታላቁ የይሖዋ ቀን ቅርብ ነው!

1ተሰ 5:2 የይሖዋ ቀን የሚመጣው እንደ ሌባ ነው

2ተሰ 2:2 የይሖዋ ቀን ደርሷል ብላችሁ አትደናገጡ

2ጴጥ 3:12 የይሖዋን ቀን መምጣት እየጠበቃችሁ

የደቡቡ ንጉሥ

፣ ዳን 11:11 የደቡቡ ንጉሥ ይወጣል

ዳን 11:40 የደቡቡ ንጉሥ ከእሱ ጋር ይጋፋል

የገበያ ስፍራ

፣ ሥራ 17:17 በገበያ ስፍራ ከሚያገኛቸው ጋር ይወያይ

የጉባኤ አገልጋይ

፣ 1ጢሞ 3:8 የጉባኤ አገልጋዮች ቁም ነገረኞች

የጌታ ራት

፣ 1ቆሮ 11:20 የጌታ ራትን ለመብላት

የግዢ የውል ሰነድ

፣ ኤር 32:12 የግዢውን የውል ሰነድ ሰጠሁት

የግጦሽ መስክ

፣ ኢሳ 30:23 ከብቶችህ ሰፊ በሆነ የግጦሽ መስክ

የጎድን አጥንት

፣ ዘፍ 2:22 የወሰዳትን የጎድን አጥንት ሴት

የጠፋውን

፣ ሕዝ 34:16 የጠፋውን እፈልጋለሁ

የጥፋት ውኃ

፣ ዘፍ 9:11 ከእንግዲህ ሥጋ በጥፋት ውኃ እንደማይጠፋ

ማቴ 24:38 ከጥፋት ውኃ በፊት ሰዎች ይበሉና ይጠጡ ነበር

2ጴጥ 2:5 የጥፋት ውኃ ባመጣ ጊዜ የጥንቱን ዓለም ከመቅጣት

የጦር ትጥቅ

፣ ኤፌ 6:11 ሙሉ የጦር ትጥቅ ልበሱ

የፀሐይ መውጫ

፣ ኢሳ 41:2 ከፀሐይ መውጫ አንዱን ያስነሳው

የፆታ ምኞት

፣ ሮም 1:26 አሳፋሪ ለሆነ የፆታ ምኞት

የፆታ ስሜት

፣ ሮም 1:27 ኃይለኛ በሆነ የፆታ ስሜት ተቃጠሉ

የፆታ ብልግና

፣ ማቴ 15:19 ከልብ ክፉ ሐሳብ፣ የፆታ ብልግና

ሥራ 15:20 ከፆታ ብልግና፣ ከደም እንዲርቁ

1ቆሮ 10:8 የፆታ ብልግና አንፈጽም

ገላ 5:19 የሥጋ ሥራዎች የፆታ ብልግና፣ ርኩሰት

ኤፌ 5:3 የፆታ ብልግና በመካከላችሁ ከቶ አይነሳ

1ተሰ 4:3 የአምላክ ፈቃድ ከፆታ ብልግና እንድትርቁ ነው

የፍርድ ወንበር

፣ ዮሐ 19:13 ጲላጦስ በፍርድ ወንበር ተቀመጠ

ሮም 14:10 ሁላችንም በአምላክ የፍርድ ወንበር ፊት እንቆማለን

የፍትሕ መዛባት

፣ ሮም 9:14 አምላክ ፍትሕ ያዛባል ማለት ነው?

የፍትወት ስሜት

፣ ቆላ 3:5 ልቅ የሆነ የፍትወት ስሜት

1ተሰ 4:5 ስግብግብነት በሚንጸባረቅበት የፍትወት ስሜት

የጧፍ ክር

፣ ኢሳ 42:3 የሚጨስን የጧፍ ክር አያጠፋም

ያህ

፣ ዘፀ 15:2 ያህ ብርታቴና ኃይሌ ነው

ኢሳ 12:2 ያህ ይሖዋ ብርታቴና ኃይሌ ነው

ያህን አወድሱ

፣

መዝ 146:1 ያህን አወድሱ! ሁለንተናዬ ይሖዋን ያወድስ

መዝ 150:6 እስትንፋስ ያለው ሁሉ ያህን ያወድስ

ራእይ 19:1 ብዙ ሠራዊት ያህን አወድሱ! አሉ

ያለማሰለስ

፣ ሥራ 5:42 ያለማሰለስ ማስተማራቸውን ቀጠሉ

ያለስጋት

፣ 1ነገ 4:25 ከበለስ ዛፉ ሥር ያለስጋት ይኖር ነበር

ሆሴዕ 2:18 ያለስጋት እንዲያርፉም አደርጋለሁ

ያለክፍያ

፣ 1ቆሮ 9:18 ምሥራቹን ያለክፍያ ማቅረብ ነው

ያለግብ

፣ 1ቆሮ 9:26 እኔ ያለግብ አልሮጥም

ያላገባ

፣ 1ቆሮ 7:8 ላላገቡና መበለት ለሆኑ

1ቆሮ 7:32 ያላገባ ጌታን እንዴት ደስ ማሰኘት እንደሚችል በማሰብ

ያልተማሩ

፣ ሥራ 4:13 ያልተማሩና ተራ ሰዎች መሆናቸውን

ያልተጠበቁ ክስተቶች

፣

መክ 9:11 መጥፎ ጊዜና ያልተጠበቁ ክስተቶች

ያስባል

፣ 1ጴጥ 5:7 እሱ ስለ እናንተ ያስባል

ያዕቆብ 1

፣ ዘፍ 32:24 አንድ ሰው ያዕቆብን ሲታገለው ቆየ

ያዕቆብ 2

፣ ሉቃስ 6:16 የያዕቆብ ልጅ ይሁዳ

ያዕቆብ 3

፣ ሥራ 12:2 የዮሐንስን ወንድም ያዕቆብን በሰይፍ ገደለው

ያዕቆብ 4

፣ ማር 15:40 የትንሹ ያዕቆብና የዮሳ እናት ማርያም

ያዕቆብ 5

፣ ማቴ 13:55 ወንድሞቹስ ያዕቆብ፣ ዮሴፍ

ሥራ 15:13 ተናግረው ካበቁ በኋላ ያዕቆብ እንዲህ ሲል መለሰ

1ቆሮ 15:7 ለያዕቆብ ታየ፤ ቀጥሎም ለሐዋርያቱ በሙሉ ታየ

ያዕ 1:1 የአምላክና የክርስቶስ ባሪያ የሆነው ያዕቆብ

ይሁዳ

፣ ዘፍ 49:10 በትረ መንግሥት ከይሁዳ አይወጣም

ማቴ 27:3 ይሁዳ ኢየሱስ እንደተፈረደበት ባየ ጊዜ ተጸጸተ

ይሖዋ

፣ ዘፀ 3:15 ይሖዋ፣ ይህ ለዘላለም ስሜ ነው

ዘፀ 5:2 ይሖዋ ማነው? እኔ ይሖዋ የምትሉትን ፈጽሞ አላውቅም

ዘፀ 6:3 ይሖዋ የሚለውን ስሜን አልገለጥኩላቸውም

ዘፀ 20:7 የአምላክህን የይሖዋን ስም በከንቱ አታንሳ

ዘዳ 6:5 አምላክህን ይሖዋን በሙሉ ልብህ ውደድ

ዘዳ 7:9 ይሖዋ እውነተኛ አምላክ፣ ታማኝ አምላክ

መዝ 83:18 ስምህ ይሖዋ የሆነው አንተ ብቻ ልዑል ነህ

ኢሳ 42:8 እኔ ይሖዋ ነኝ። ስሜ ይህ ነው

ሆሴዕ 12:5 የመታሰቢያ ስሙ ይሖዋ ነው

ሚል 3:6 እኔ ይሖዋ ነኝና፤ አልለወጥም

ማር 12:29 ይሖዋ አምላካችን አንድ ይሖዋ ነው

ይሖዋን መፍራት

፣ መዝ 19:9 ይሖዋን መፍራት ንጹሕ ነው

መዝ 111:10 ይሖዋን መፍራት የጥበብ መጀመሪያ ነው

ምሳሌ 8:13 ይሖዋን መፍራት ማለት ክፉ ነገርን መጥላት ነው

ይሖዋ መሆኔን ያውቃሉ

፣

ዘፀ 7:5 ግብፃውያን ይሖዋ መሆኔን ያውቃሉ

ሕዝ 39:7 ብሔራት እኔ ይሖዋ እንደሆንኩ ያውቃሉ

ይስሐቅ

፣ ዘፍ 22:9 ልጁን ይስሐቅን እጁንና እግሩን አስሮ

ይቅር ማለት

፣ ነህ 9:17 ይቅር ለማለት ዝግጁ የሆንክ አምላክ ነህ

መዝ 25:11 ይሖዋ ሆይ፣ ለስምህ ስትል ይቅር በለኝ

መዝ 103:3 እሱ በደልሽን ሁሉ ይቅር ይላል

ምሳሌ 17:9 በደልን ይቅር የሚል ሁሉ ፍቅርን ይሻል

ኢሳ 55:7 ወደ ይሖዋ ይመለስ፤ ይቅርታው ብዙ ነው

ማቴ 6:14 የበደሏችሁን ይቅር ካላችሁ አባታችሁ ይቅር ይላችኋል

ማቴ 18:21 ወንድሜ ቢበድለኝ ስንት ጊዜ ይቅር ልበለው?

ማቴ 26:28 ለኃጢአት ይቅርታ የሚፈሰውን ደሜን ያመለክታል

ቆላ 3:13 መቻቻላችሁንና በነፃ ይቅር መባባላችሁን ቀጥሉ

ይበቃል

፣ 1ጴጥ 4:3 ያለፈው ጊዜ ይበቃል

ይታይልኝ ማለት

፣ 1ዮሐ 2:16 ኑሮዬ ይታይልኝ ማለት

ይገባሃል

፣ ራእይ 4:11 ይሖዋ ክብርና ኃይል ልትቀበል ይገባሃል

ይጠበቅበታል

፣ ሉቃስ 12:48 ብዙ ከተሰጠው ብዙ ይጠበቅበታል

ዮሐንስ 1

፣ ማቴ 21:25 ዮሐንስ እንዲያጠምቅ ሥልጣን የሰጠው

ማር 1:9 ኢየሱስ ዮርዳኖስ ወንዝ ውስጥ በዮሐንስ ተጠመቀ

ዮሐንስ 2

፣ ዮሐ 1:42 አንተ የዮሐንስ ልጅ ስምዖን ነህ

ዮሐንስ 3

፣ ማቴ 4:21 ያዕቆብንና ወንድሙን ዮሐንስን

ዮርዳኖስ

፣

ኢያሱ 3:13 የዮርዳኖስ ውኃ እንደ ግድብ ቀጥ ብሎ ይቆማል

2ነገ 5:10 ዮርዳኖስ ውስጥ ሰባት ጊዜ ታጠብ

ዮሴፍ

፣ ዘፍ 39:23 ይሖዋ ከዮሴፍ ጋር ነበር

ሉቃስ 4:22 ይህ የዮሴፍ ልጅ አይደለም እንዴ?

ዮናስ

፣ ዮናስ 2:1 ዮናስ በዓሣው ሆድ ውስጥ ሆኖ ጸለየ

ዮናታን

፣ 1ሳሙ 18:3 ዮናታንና ዳዊት ቃል ኪዳን ተጋቡ

1ሳሙ 23:16 ዮናታን በሆሬሽ ወደሚገኘው ወደ ዳዊት ሄደ

ዮፍታሔ

፣ መሳ 11:30 ዮፍታሔ ለይሖዋ ስእለት ተሳለ

ደ

ደህንነት

፣ ኢሳ 32:17 የእውነተኛ ጽድቅ ፍሬ ደህንነት ይሆናል

ደልዳላ

፣ መዝ 26:12 እግሬ በደልዳላ ስፍራ ቆሟል

ደመና

፣ መክ 11:4 ደመናትን የሚመለከት አያጭድም

ማቴ 24:30 የሰው ልጅ በሰማይ ደመና ሲመጣ ያዩታል

ዕብ 12:1 ታላቅ የምሥክሮች ደመና

ደም

፣ ዘፍ 9:4 ደሙ በውስጡ ያለበትን ሥጋ አትብሉ

ዘሌ 7:26 የእንስሳት ደም ፈጽሞ አትብሉ

ዘሌ 17:11 የሥጋ ሕይወት ያለው በደሙ ውስጥ ነው

ዘሌ 17:13 ደሙን ያፍሰው፤ አፈርም ያልብሰው

መዝ 72:14 ደማቸውም በዓይኖቹ ፊት ክቡር ነው

ሕዝ 3:18 ደሙን ግን ከአንተ እጅ እሻዋለሁ

ማቴ 9:20 ለ12 ዓመት ደም ይፈሳት የነበረች ሴት

ማቴ 26:28 የቃል ኪዳን ደሜን ያመለክታል

ማቴ 27:25 ደሙ በእኛና በልጆቻችን ላይ ይሁን

ሥራ 15:29 ከደም ራቁ

ሥራ 20:26 ከሰው ሁሉ ደም ንጹሕ መሆኔን

ሥራ 20:28 በገዛ ልጁ ደም የዋጀውን ጉባኤ

ኤፌ 1:7 በልጁ ደም አማካኝነት ቤዛውን በመክፈሉ

1ጴጥ 1:19 ውድ በሆነው በክርስቶስ ደም ነው

1ዮሐ 1:7 የኢየሱስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል

ራእይ 18:24 በእሷ ውስጥ የቅዱሳን ሁሉ ደም ተገኝቷል

ደሞዝ

፣ ዘፍ 31:7 ደሞዜን አሥር ጊዜ ቀያይሮብኛል

ኤር 22:13 ለወገኑ ደሞዙን ለማይከፍለው ወዮለት

ሮም 6:23 የኃጢአት ደሞዝ ሞት ነው

ደረጃ

፣ ዘፍ 28:12 የደረጃው ጫፍ እስከ ሰማያት

ደስተኛ

፣ 1ዜና 28:9 በሙሉ ልብና በደስተኛ ነፍስ አገልግለው

መዝ 32:1 ኃጢአቱ የተሸፈነለት ደስተኛ ነው

መዝ 94:12 አንተ የምታርመው ደስተኛ ነው

መዝ 144:15 አምላኩ ይሖዋ የሆነለት ሕዝብ ደስተኛ ነው!

ማቴ 5:3 መንፈሳዊ ነገሮችን የተጠሙ ደስተኞች ናቸው

1ጢሞ 1:11 ደስተኛው አምላክ የገለጸው ክብራማ ምሥራች

ደስታ

፣ ነህ 8:10 የይሖዋ ደስታ ምሽጋችሁ ስለሆነ አትዘኑ

ኢዮብ 38:7 የአምላክ ልጆች በደስታ ሲጮኹ የት ነበርክ?

መዝ 100:2 ይሖዋን በደስታ አገልግሉት

መዝ 137:6 ኢየሩሳሌምን ለደስታዬ ምክንያት

ምሳሌ 8:30 በእኔ የተነሳ ልዩ ደስታ ይሰማው ነበር

ኢሳ 65:14 አገልጋዮቼ ከልባቸው ደስታ የተነሳ እልል ይላሉ

ሉቃስ 8:13 ቃሉን ሲሰሙ በደስታ የሚቀበሉ ናቸው

ሉቃስ 8:14 በሀብትና በሥጋዊ ደስታ ይታነቃሉ

ሉቃስ 15:7 ንስሐ በሚገባ ኃጢአተኛ በሰማይ ደስታ ይሆናል

ዮሐ 16:22 ደስታችሁን ማንም አይነጥቃችሁም

ሥራ 20:35 መስጠት የበለጠ ደስታ ያስገኛል

ሮም 15:13 አምላክ ደስታንና ሰላምን ሁሉ ይሙላባችሁ

2ቆሮ 9:7 አምላክ በደስታ የሚሰጠውን ሰው ይወዳል

1ተሰ 1:6 ከመንፈስ ቅዱስ በሚገኝ ደስታ

ዕብ 12:2 ከፊቱ ለሚጠብቀው ደስታ ሲል ጸንቷል

ደስ መሰኘት

፣ መዝ 1:2 በይሖዋ ሕግ ደስ ይለዋል

መዝ 149:4 ይሖዋ በሕዝቡ ደስ ይሰኛል

ምሳሌ 27:11 ልጄ ሆይ፣ ልቤን ደስ አሰኘው

ሕዝ 18:32 በማንም ሰው ሞት ደስ አልሰኝም

ሉቃስ 3:22 የምወድህ ልጄ ነህ፤ በአንተ ደስ ይለኛል

ሥራ 5:41 ደስ እያላቸው ከሳንሄድሪን ሸንጎ ወጡ

ሮም 7:22 በአምላክ ሕግ እጅግ ደስ ይለኛል

ሮም 12:12 በተስፋው ደስ ይበላችሁ

ሮም 12:15 ደስ ከሚላቸው ጋር ደስ ይበላችሁ

1ቆሮ 7:33 ሚስቱን እንዴት ደስ ማሰኘት እንደሚችል

ፊልጵ 3:1 ምንጊዜም በጌታ ደስ ይበላችሁ

ፊልጵ 4:4 ሁልጊዜ በጌታ ደስ ይበላችሁ

ደስ የሚያሰኝ

፣ መዝ 147:1 እሱን ማወደስ ደስ ያሰኛል

ዮሐ 8:29 እሱን ደስ የሚያሰኘውን አደርጋለሁ

ደቀ መዛሙርት

፣ ማቴ 28:19 ሰዎችን ደቀ መዛሙርት አድርጉ

ዮሐ 8:31 ቃሌን ጠብቃችሁ ብትኖሩ ደቀ መዛሙርቴ ናችሁ

ዮሐ 13:35 ፍቅር ቢኖራችሁ ደቀ መዛሙርቴ እንደሆናችሁ ያውቃሉ

ደብረ ዘይት ተራራ

፣ ሉቃስ 22:39 ወደ ደብረ ዘይት ተራራ ሄደ

ሥራ 1:12 ከደብረ ዘይት ተራራ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ

ደንብ

፣ 2ጢሞ 2:5 የውድድሩን ደንብ ጠብቆ ካልተወዳደረ

ደንታ ቢስ

፣ ምሳሌ 14:16 ሞኝ ደንታ ቢስ ነው፤ በራሱም ይመካል

ደንድኗል

፣ ማቴ 13:15 የዚህ ሕዝብ ልብ ደንድኗል

ደካማ

፣ 1ቆሮ 1:27 አምላክ የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ

1ተሰ 5:14 ደካሞችን ደግፏቸው፤ በትዕግሥት ያዙ

ደግ

፣ ምሳሌ 11:17 ደግ ሰው ራሱን ይጠቅማል

ደግነት

፣ ምሳሌ 31:26 የደግነት ሕግ በአንደበቷ አለ

ሥራ 28:2 የአካባቢው ነዋሪዎች የተለየ ደግነት አሳዩን

ደፋር

፣ ኢያሱ 1:7 ብቻ አንተ ደፋርና ብርቱ ሁን

ዱዳ

፣ ኢሳ 35:6 የዱዳም ምላስ በደስታ እልል ይላል

ዲና

፣ ዘፍ 34:1 ዲና በአገሩ ካሉ ወጣት ሴቶች ጋር ጊዜ ለማሳለፍ

ዲናር

፣ ሉቃስ 7:41 አንዱ 500 ሌላው 50 ዲናር ተበድረው

ዲያብሎስ

፣ ማቴ 25:41 ለዲያብሎስ ወደተዘጋጀው እሳት ሂዱ

ሉቃስ 8:12 ዲያብሎስ መጥቶ ቃሉን ከልባቸው ይወስዳል

ዮሐ 8:44 እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ

ኤፌ 4:27 ዲያብሎስ አጋጣሚ እንዲያገኝ አታድርጉ

ኤፌ 6:11 የዲያብሎስን መሠሪ ዘዴዎች መቋቋም

ያዕ 4:7 ዲያብሎስን ተቃወሙት፤ ከእናንተ ይሸሻል

1ጴጥ 5:8 ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሳ አንበሳ

1ዮሐ 3:8 ዲያብሎስ ኃጢአት ሲሠራ ቆይቷል

ራእይ 12:12 ዲያብሎስ ጥቂት ጊዜ እንደቀረው ስላወቀ

ራእይ 20:10 ዲያብሎስ ወደ እሳቱ ሐይቅ ተወረወረ

ዳር

፣ ዘሌ 23:22 የእርሻችሁን ዳር ሙልጭ አድርጋችሁ አትጨዱ

ዳሰሰ

፣ ማቴ 8:3 ዳሰሰውና እፈልጋለሁ! ንጻ አለው

ዳኛ

፣ ኢሳ 33:22 ይሖዋ ዳኛችን ነው፤ ይሖዋ ንጉሣችን ነው

ሉቃስ 18:2 አምላክን የማይፈራና ሰውን የማያከብር ዳኛ ነበር

ዳዊት

፣ 1ሳሙ 16:13 ሳሙኤል ዳዊትን ቀባው

ሉቃስ 1:32 ይሖዋ የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል

ሥራ 2:34 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣም

ድሃ

፣ 1ሳሙ 2:8 ድሃውን ከአመድ ቁልል ላይ ያነሳል

መዝ 9:18 ድሃ ለዘላለም ተረስቶ አይቀርም

መዝ 69:33 ይሖዋ ድሆችን ይሰማል

ምሳሌ 30:8 ድሃም ሆነ ባለጸጋ አታድርገኝ

ምሳሌ 30:9 ድሃ ሆኜ እንድሰርቅ አትፍቀድ

ሉቃስ 4:18 ለድሆች ምሥራች እንድናገር ቀብቶኛል

ዮሐ 12:8 ድሆች ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ናቸው

2ቆሮ 6:10 እንደ ድሆች ብንቆጠርም ብዙዎችን ባለጸጋ

2ቆሮ 8:2 ይህን ያደረጉት በጣም ድሆች ሆነው ሳለ ነው

2ቆሮ 8:9 ክርስቶስ ለእናንተ ሲል ድሃ ሆኗል

ገላ 2:10 ድሆችን ማሰባችንን እንዳናቋርጥ አደራ አሉን

ድል

፣ 2ቆሮ 2:14 በድል ሰልፍ ከክርስቶስ ጋር እንድንጓዝ

ራእይ 6:2 ድሉንም ለማጠናቀቅ ወደ ፊት ገሰገሰ

ድል መንሳት

፣ ራእይ 2:7 ድል ለሚነሳ ከሕይወት ዛፍ እንዲበላ

ድል አድራጊ

፣ ሮም 8:37 በድል አድራጊነት እንወጣለን

ድምፅ

፣ 1ነገ 19:12 ከእሳቱ በኋላ ለስለስ ያለ ድምፅ ተሰማ

ዮሐ 5:28 በመቃብር ያሉ ድምፁን የሚሰሙበት ሰዓት ይመጣል

ዮሐ 10:27 በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ

ድምፅ መስጠት

፣ ሉቃስ 23:51 በመደገፍ ድምፅ አልሰጠም ነበር

ድራክማ

፣ ሉቃስ 15:8 አንዱ ድራክማ ቢጠፋባት መብራት አብርታ

ድርሻ

፣ ሰቆ 3:24 ይሖዋ ድርሻዬ ነው

ድርቅ

፣ ኤር 17:8 ድርቅ በሚከሰትበት ዓመት አይጨነቅም

ድብ

፣ 1ሳሙ 17:37 ከአንበሳና ከድብ ጥፍር የታደገኝ ይሖዋ

ኢሳ 11:7 ላምና ድብ አብረው ይበላሉ

ድብታ

፣ ምሳሌ 23:21 ድብታ የተቦጫጨቀ ልብስ ያስለብሳል

ድብደባ

፣ 2ቆሮ 6:5 በድብደባ፣ በእስር፣ በሁከት

ድንቅ

፣ ኢዮብ 37:14 የአምላክን ድንቅ ሥራዎች አስብ

ድንቢጦች

፣ ማቴ 10:29 ሁለት ድንቢጦች የሚሸጡት

ድንገት

፣ ሉቃስ 21:34 ያ ቀን ድንገት ሳታስቡት ይመጣባችኋል

ድንጋይ

፣ ዳን 2:34 አንድ ድንጋይ እጅ ሳይነካው

ማቴ 21:42 ግንበኞች የናቁት ድንጋይ

ድንጋዮች

፣ ሉቃስ 19:40 እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ይጮኻሉ

ድንግል

፣ ማቴ 25:1 ሙሽራውን ሊቀበሉ ከወጡ ደናግል

1ቆሮ 7:25 ድንግል የሆኑትን በተመለከተ

ድንኳን

፣ ኢያሱ 18:1 የመገናኛ ድንኳኑን በሴሎ ተከሉ

መዝ 15:1 በድንኳንህ ውስጥ በእንግድነት

ኢሳ 54:2 የድንኳንሽን ቦታ አስፊ

2ቆሮ 12:9 የክርስቶስ ኃይል በእኔ ላይ እንደ ድንኳን እንዲኖር

ራእይ 21:3 የአምላክ ድንኳን ከሰዎች ጋር ነው

ድንኳን መሥራት

፣ ሥራ 18:3 ሙያቸው ድንኳን መሥራት ነበር

ድክመት

፣ ሮም 15:1 ጠንካሮች ያልሆኑትን ሰዎች ድክመት

ድግምት

፣ ዘኁ 23:23 በያዕቆብ ላይ የሚሠራ ድግምት የለም

ድፍረት

፣ ሥራ 4:31 የአምላክን ቃል በድፍረት መናገር ጀመሩ

ኤፌ 6:20 በድፍረት መናገር እንድችል ጸልዩልኝ

ፊልጵ 1:14 ከቀድሞው የበለጠ ድፍረት እያሳዩ ነው

1ተሰ 2:2 በአምላካችን እርዳታ ድፍረት አገኘን

ዶርቃ

፣ ሥራ 9:36 ዶርቃ ምጽዋት በመስጠት የምትታወቅ ነበረች

ዶሮ

፣ ማቴ 23:37 ዶሮ ጫጩቶቿን በክንፎቿ ሥር እንደምትሰበስብ

ማቴ 26:34 ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ

ጀ

ጃንደረባ

፣ ኢሳ 56:4 ቃል ኪዳኔን አጥብቀው ለሚይዙ ጃንደረቦች

ማቴ 19:12 ጃንደረባ ሆነው የሚወለዱ አሉ

ሥራ 8:27 አንድ ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ አገኘ

ገ

ገሃነም

፣ ማቴ 10:28 ነፍስንም ሆነ ሥጋን በገሃነም ሊያጠፋ

ገለባ

፣ ኢሳ 65:25 አንበሳ እንደ በሬ ገለባ ይበላል

ሶፎ 2:2 ቀኑ እንደ ገለባ ከማለፉ በፊት

ገመድ

፣ መክ 4:12 በሦስት የተገመደ ገመድ ቶሎ አይበጠስም

ኢሳ 54:2 የድንኳንሽን ገመዶች አስረዝሚ

ገማልያል

፣ ሥራ 22:3 የተማርኩት በገማልያል እግር ሥር

ገሞራ

፣ ዘፍ 19:24 ይሖዋ በሰዶምና በገሞራ ላይ እሳትና ድኝ አዘነበ

ገር

፣ 2ጢሞ 2:24 የጌታ ባሪያ ለሰው ሁሉ ገር

1ጴጥ 3:4 የሰከነና ገር መንፈስ የተላበሰ የልብ ሰው

ገርነት

፣ 1ተሰ 2:7 እንደምታጠባ እናት በገርነት ተንከባከብናችሁ

ገቢ

፣ መክ 5:10 ሀብትን የሚወድ በሚያገኘው ገቢ አይረካም

ገባኦን

፣ ኢያሱ 9:3 የገባኦን ነዋሪዎች ኢያሱ ምን እንዳደረገ ሰሙ

ገብርኤል

፣ ሉቃስ 1:19 በአምላክ አጠገብ የምቆመው ገብርኤል ነኝ

ገነት

፣ ሉቃስ 23:43 ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ

2ቆሮ 12:4 ይህ ሰው ወደ ገነት ተነጥቆ

ገንዘብ

፣ መክ 7:12 ገንዘብ ጥበቃ እንደሚያስገኝ ጥበብም

መክ 10:19 ገንዘብ አስፈላጊውን ነገር ያሟላል

1ጢሞ 6:10 የገንዘብ ፍቅር የብዙ ጎጂ ነገሮች ሥር

ዕብ 13:5 አኗኗራችሁ ከገንዘብ ፍቅር ነፃ ይሁን

ገዢ

፣ ዮሐ 12:31 የዚህ ዓለም ገዢ አሁን ይባረራል

ዮሐ 14:30 የዚህ ዓለም ገዢ እየመጣ ስለሆነ

ገዢዎች

፣ ኢሳ 32:1 ገዢዎች ፍትሕ ለማስፈን ይገዛሉ

ዮሐ 12:42 ከገዢዎችም ብዙዎች በእሱ አመኑ

ሥራ 4:26 ገዢዎችም በይሖዋና እሱ በቀባው ላይ ተነሱ

ገደብ

፣ መዝ 119:96 ትእዛዝህ ገደብ የለውም

1ተሰ 4:6 ከገደቡ ማለፍና ወንድሙን መጠቀሚያ ማድረግ

ጉልምስና

፣ ዕብ 6:1 ወደ ጉልምስና ለመድረስ እንጣጣር

ጉልበት

፣ መዝ 31:10 ከኃጢአት የተነሳ ጉልበቴ ተሟጠጠ

ዘካ 4:6 በመንፈሴ እንጂ በጉልበት አይደለም

ጉረኖ

፣ ዮሐ 10:16 ከዚህ ጉረኖ ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉኝ

ጉርምስና

፣ 1ቆሮ 7:36 አፍላ የጉርምስና ዕድሜን ያለፈ ከሆነ ማግባቱ

ጉስቁልና

፣ ኢዮብ 36:15 ሰዎችን ከጉስቁልናቸው ይታደጋቸዋል

ጉባኤ

፣ ዘሌ 23:4 የይሖዋ በዓላት ማለትም ቅዱስ ጉባኤዎች

መዝ 22:25 በታላቅ ጉባኤ መካከል አወድስሃለሁ

መዝ 40:9 በታላቅ ጉባኤ መካከል ምሥራች አውጃለሁ

ማቴ 16:18 በዚህች ዓለት ላይ ጉባኤዬን እገነባለሁ

ሥራ 20:28 በገዛ ልጁ ደም የዋጀውን ጉባኤውን እንድትጠብቁ

ሮም 16:5 በቤታቸው ላለው ጉባኤ ሰላምታ አቅርቡልኝ

ጉቦ

፣ መክ 7:7 ጉቦ ልብን ያበላሻል

ጉቶ

፣ ኢሳ 11:1 ከእሴይ ጉቶ፣ ቅርንጫፍ ይወጣል

ዳን 4:15 ጉቶው ከነሥሩ መሬት ውስጥ ይቆይ

ጉንዳን

፣ ምሳሌ 6:6 አንተ ሰነፍ፣ ወደ ጉንዳን ሂድ

ጉንዳኖች

፣ ምሳሌ 30:25 ጉንዳኖች ኃይል የሌላቸው ፍጥረታት ናቸው

ጉንጭ

፣ ማቴ 5:39 ቀኝ ጉንጭህን ለሚመታህ ሌላኛውን አዙርለት

ጉዳት

፣ መዝ 23:4 ጉዳት ይደርስብኛል ብዬ አልፈራም

ኢሳ 11:9 በተቀደሰው ተራራዬ ላይ ጉዳት አያደርሱም

ጉድለት

፣ ዳን 6:4 አንዳች ሰበብ ወይም ጉድለት ሊያገኙ አልቻሉም

ጉድፍ

፣ ማቴ 7:3 በወንድምህ ዓይን ያለውን ጉድፍ

1ቆሮ 4:13 የዓለም ጉድፍና የሁሉ ነገር ጥራጊ

ፊልጵ 3:8 ያጣሁትን ነገር እንደ ጉድፍ እቆጥረዋለሁ

ጉድጓድ

፣ ምሳሌ 5:15 ከራስህ ጉድጓድ የሚፈልቀውን ውኃ ጠጣ

ምሳሌ 26:27 ጉድጓድ የሚቆፍር ራሱ ውስጡ ይወድቃል

ዳን 6:7 ወደ አንበሶች ጉድጓድ እንዲወረወር

ማቴ 15:14 ዕውር ዕውርን ቢመራ ጉድጓድ ውስጥ ይወድቃሉ

ጊዜ

፣ መዝ 30:5 የሚቆጣው ለአጭር ጊዜ ነው

መክ 3:1 ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው

መክ 9:11 መጥፎ ጊዜና ያልተጠበቁ ክስተቶች

ኢሳ 26:20 ቁጣው እስኪያልፍ ለጥቂት ጊዜ ተሸሸግ

ዮሐ 7:8 ገና ጊዜዬ ስላልደረሰ

1ቆሮ 7:29 የቀረው ጊዜ አጭር መሆኑን

ኤፌ 5:16 ጊዜያችሁን በተሻለ መንገድ ተጠቀሙበት

ጊዜያዊ

፣ 2ቆሮ 4:17 የሚደርስብን መከራ ጊዜያዊና ቀላል

ዕብ 11:13 እንግዶችና ጊዜያዊ ነዋሪዎች

ዕብ 11:25 በኃጢአት ከሚገኝ ጊዜያዊ ደስታ

ጋሻ

፣ መዝ 84:11 ይሖዋ አምላክ ፀሐይና ጋሻ ነው

ኤፌ 6:16 ትልቅ የእምነት ጋሻ አንሱ

ጋብቻ

፣ ዘዳ 7:3 ከእነሱ ጋር በጋብቻ አትዛመድ

ዕብ 13:4 ጋብቻ በሁሉ ዘንድ ክቡር ይሁን

ጋጠወጥነት

፣ ምሳሌ 1:32 ጋጠወጥነታቸው ይገድላቸዋል

ጌታ

፣ ዘዳ 10:17 ይሖዋ የአማልክት አምላክና የጌቶች ጌታ

ማቴ 6:24 ለሁለት ጌቶች ባሪያ መሆን አይቻልም

ማቴ 7:22 ጌታ ሆይ፣ ጌታ ሆይ፣ በስምህ ትንቢት

ማቴ 22:44 ይሖዋ ጌታዬን ጠላቶችህን

ሮም 6:14 ኃጢአት በእናንተ ላይ ጌታ አይሁን

ሮም 14:4 ቢቆምም ሆነ ቢወድቅ ለጌታው ነው

1ቆሮ 7:39 በጌታ ብቻ ይሁን እንጂ የፈለገችውን ታግባ

1ቆሮ 8:5 ብዙ አማልክት እና ብዙ ጌቶች

ቆላ 4:1 ጌቶች ሆይ፣ በሰማይ ጌታ እንዳላችሁ

ጌድዮን

፣ መሳ 7:20 የይሖዋና የጌድዮን ሰይፍ!

ግልገል

፣ ኢሳ 40:11 ግልገሎቹን በክንዱ ይሰበስባል

ዮሐ 21:16 ግልገሎቼን ጠብቅ

ግልፍተኛ

፣ ምሳሌ 19:19 ግልፍተኛ ሰው ይቀጣል

ግመል

፣ ማቴ 19:24 ግመል በመርፌ ቀዳዳ ቢሾልክ ይቀልላል

ግምታዊ ሐሳብ

፣ 1ጢሞ 1:4 ለግምታዊ ሐሳቦች በር ከመክፈት

ግሩምና ድንቅ

፣ መዝ 139:14 ግሩምና ድንቅ ሆኜ ስለተፈጠርኩ

ግራ መጋባት

፣ 1ጴጥ 4:4 ከእነሱ ጋር ስለማትሮጡ ግራ ይጋባሉ

ግርዘት

፣ ሮም 2:29 በመንፈስ የሆነ የልብ ግርዘት

1ቆሮ 7:19 መገረዝ ምንም ማለት አይደለም

ግርግም

፣ ሉቃስ 2:7 ልጁን ግርግም ውስጥ አስተኛችው

ግብረ ሰዶም

፣ 1ቆሮ 6:9 ቀላጮች ወይም ግብረ ሰዶማውያን

ግብር

፣ ሉቃስ 20:22 ለቄሳር ግብር መክፈል ይገባናል?

ሉቃስ 23:2 ለቄሳር ግብር እንዳይከፈል ሲከለክል

ግብዝነት

፣ ሮም 12:9 ፍቅራችሁ ግብዝነት የሌለበት ይሁን

ግብዣ

፣ ኢሳ 25:6 የወይን ጠጅ የሚቀርብበት ግብዣ

ግብፅ

፣ ማቴ 2:15 ልጄን ከግብፅ ጠራሁት

ግትሮች

፣ ሥራ 19:9 አንዳንዶቹ ግትሮች ስለነበሩ

ግንባር

፣ ሕዝ 3:9 ግንባርህን ጠንካራ አድርጌዋለሁ

ሕዝ 9:4 እያዘኑ ባሉት ሰዎች ግንባር ላይ ምልክት አድርግ

ግንብ

፣ ዘፍ 11:4 ሰማይ የሚደርስ ግንብ እንገንባ

ምሳሌ 18:10 የይሖዋ ስም ጽኑ ግንብ ነው

ሉቃስ 13:4 የሰሊሆም ግንብ ተንዶባቸው የሞቱት

ግያዝ

፣ 2ነገ 5:20 ግያዝ ተከትዬው ሮጬ የሆነ ነገር እቀበለዋለሁ አለ

ግዴታ

፣ መክ 12:13 ይህ የሰው አጠቃላይ ግዴታ ነው

1ዮሐ 3:16 ሕይወታችንን ለወንድሞቻችን የመስጠት ግዴታ

ግድየለሽነት

፣ ኤር 48:10 ይሖዋ የሰጠውን ተልእኮ በግድየለሽነት

ግድግዳ

፣ ዳን 5:5 ጣቶች ግድግዳ ላይ መጻፍ ጀመሩ

ግፍ

፣ መዝ 72:14 ከጭቆናና ከግፍ ይታደጋቸዋል

መክ 4:1 ግፍ የሚፈጽሙባቸው ኃይል ነበራቸው

መክ 7:7 ግፍ ጥበበኛውን ሊያሳብደው ይችላል

1ጴጥ 2:19 ግፍ ቢደርስበት ይህ ደስ የሚያሰኝ ነው

ጎልማሳ

፣ 1ቆሮ 14:20 በማስተዋል ችሎታችሁ የጎለመሳችሁ ሁኑ

ኤፌ 4:13 እንደ ክርስቶስ የጉልምስና ደረጃ ላይ እስክንደርስ

ዕብ 5:14 የማስተዋል ችሎታቸውን ያሠለጠኑ ጎልማሳ

ጎልያድ

፣ 1ሳሙ 17:4 ጎልያድ የተባለ አንድ ኃያል ተዋጊ

ጎልጎታ

፣ ዮሐ 19:17 የራስ ቅል፣ በዕብራይስጥ ጎልጎታ ይባላል

ጎስቋላ

፣ ሮም 7:24 እኔ ምንኛ ጎስቋላ ሰው ነኝ!

ጎዳና

፣ ገላ 6:1 አንድ ሰው የተሳሳተ ጎዳና ቢከተል

ጓደኛ

፣ መዝ 55:13 በሚገባ የማውቅህ የገዛ ጓደኛዬ ነህ

ምሳሌ 16:28 ስም አጥፊ የልብ ጓደኛሞችን ይለያያል

ምሳሌ 18:24 ከወንድም ይበልጥ የሚቀርብ ጓደኛ አለ

ጓደኝነት

፣ 1ቆሮ 15:33 መጥፎ ጓደኝነት መልካሙን አመል ያበላሻል

ጠ

ጠላት

፣ መዝ 110:2 በጠላቶችህ መካከል በድል አድራጊነት ግዛ

ማቴ 5:44 ጠላቶቻችሁን ውደዱ፣ ስደት ለሚያደርሱባችሁ ጸልዩ

ማቴ 10:36 የሰው ጠላቶቹ የገዛ ቤተሰቦቹ ይሆናሉ

ሮም 12:20 ጠላትህ ቢራብ አብላው፤ ቢጠማ አጠጣው

ፊልጵ 1:28 በጠላቶቻችሁ አለመሸበራችሁን

ጠላትነት

፣ ዘፍ 3:15 በዘርህና በዘሯ መካከል ጠላትነት ይኖራል

ጠማማ

፣ መክ 1:15 የተጣመመ ነገር ሊቃና አይችልም

ጠረጴዛ

፣ ዳን 11:27 በአንድ ጠረጴዛ ዙሪያ ተቀምጠው

ጠቃሚ

፣ ኢሳ 48:17 የሚጠቅምህን ነገር የማስተምርህ

1ቆሮ 6:12 ሁሉም ነገር ይጠቅማል ማለት አይደለም

ፊልጵ 3:1 ይህ ለእናንተ ጠቃሚ ነው

2ጢሞ 3:16 ቅዱሳን መጻሕፍት ለመገሠጽ ይጠቅማሉ

ጠባቂ

፣ 1ጴጥ 2:25 ወደ ነፍሳችሁ እረኛና ጠባቂ

ጠባብ

፣ ማቴ 7:13 በጠባቡ በር ግቡ

ጠብ

፣ ምሳሌ 6:19 በወንድማማቾች መካከል ጠብ የሚዘራ ሰው

ምሳሌ 15:18 ቶሎ የማይቆጣ ሰው ጠብን ያበርዳል

ምሳሌ 17:14 ጠብ መጫር ግድብ ከመሸንቆር አይለይም

ጠብቅ

፣ ምሳሌ 4:23 ከምንም በላይ ልብህን ጠብቅ

ጠቦት

፣ ዮሐ 21:15 ኢየሱስም ጠቦቶቼን መግብ አለው

ጠንቃቃ

፣ ምሳሌ 14:16 ጥበበኛ ሰው ጠንቃቃ ነው

ማቴ 10:16 እንደ እባብ ጠንቃቆች፣ እንደ ርግብ የዋሆች

ጠንካራ

፣ ሮም 15:1 እኛ በእምነት ጠንካሮች የሆን

1ተሰ 1:5 በመንፈስ ቅዱስ እንዲሁም በጠንካራ እምነት

ዕብ 5:14 ጠንካራ ምግብ ለጎልማሳ ሰዎች ነው

ጠንቋይ

፣ ዘሌ 19:31 ጠንቋዮችን አትጠይቁ

ሥራ 13:6 በርያሱስ የተባለ ጠንቋይ

ጡት

፣ ምሳሌ 5:19 ጡቶቿ ምንጊዜም ያርኩህ

ጢሞቴዎስ

፣ ሥራ 16:1 ጢሞቴዎስ የሚባል ደቀ መዝሙር

1ቆሮ 4:17 ታማኝ የሆነውን ጢሞቴዎስን

1ጢሞ 1:2 በእምነት ልጄ ለሆነው ለጢሞቴዎስ

ጣልቃ መግባት

፣ 1ተሰ 4:11 በሌሎች ጉዳይ ጣልቃ ላለመግባት

1ጢሞ 5:13 በሌሎች ጉዳይ ጣልቃ የሚገቡ

1ጴጥ 4:15 በሰዎች ጉዳይ ጣልቃ የሚገባ

ጣት

፣ ዘፀ 8:19 ይህ የአምላክ ጣት ነው!

ዘፀ 31:18 በአምላክ ጣት የተጻፈባቸው የድንጋይ ጽላቶች

ጣዖት

፣ መዝ 115:4 የእነሱ ጣዖቶች ከብርና ከወርቅ የተሠሩ ናቸው

1ዮሐ 5:21 ልጆቼ ሆይ፣ ከጣዖቶች ራቁ

ጣዖት አምላኪ

፣

1ቆሮ 6:9 ጣዖት አምላኪዎች የአምላክን መንግሥት

ጣዖት አምልኮ

፣ 1ቆሮ 10:14 ከጣዖት አምልኮ ሽሹ

ጤዛ

፣ ዘዳ 32:2 ቃሌ እንደ ጤዛ ይንጠባጠባል

መዝ 110:3 እንደ ጤዛ ያለ የወጣቶች ሠራዊት

ጥላ

፣ 1ዜና 29:15 የሕይወት ዘመናችን እንደ ጥላ ነው

መዝ 91:1 በአምላክ ጥላ ሥር ይቀመጣል

ቆላ 2:17 እነዚህ ለሚመጡት ነገሮች ጥላ ናቸው

ያዕ 1:17 ቦታውን እንደሚቀያይር ጥላ አይለዋወጥም

ጥላቻ

፣ ኤፌ 4:31 የመረረ ጥላቻ ከእናንተ መካከል ይወገድ

ጥል

፣ ሥራ 5:39 ከአምላክ ጋር ስትጣሉ ትገኙ ይሆናል

2ጢሞ 2:24 የጌታ ባሪያ ሊጣላ አይገባውም

ጥልቁ

፣ ራእይ 11:7 ከጥልቁ የሚወጣው አውሬ

ራእይ 17:8 ያየኸው አውሬ ከጥልቁ ይወጣል

ራእይ 20:3 ወደ ጥልቁ ወረወረውና ዘጋበት

ጥልቅ

፣ ሮም 11:33 የአምላክ ጥበብና እውቀት እንዴት ጥልቅ ነው!

1ቆሮ 2:10 መንፈስ የአምላክን ጥልቅ ነገሮች ይመረምራል

ኤፌ 3:18 ስፋቱ፣ ርዝመቱ፣ ከፍታውና ጥልቀቱ

ጥልቅ ማስተዋል

፣

መዝ 119:99 ከአስተማሪዎቼ የበለጠ ጥልቅ ማስተዋል

ምሳሌ 19:11 ጥልቅ ማስተዋል ሰውን ቶሎ እንዳይቆጣ ያደርገዋል

ዳን 12:3 ጥልቅ ማስተዋል ያላቸው እንደ ሰማይ ጸዳል ያበራሉ

ጥምቀት

፣ ሉቃስ 3:3 የንስሐ ምልክት የሆነው ጥምቀት

ሮም 6:4 ሞት ውስጥ በመጠመቅ ከእሱ ጋር ተቀብረናል

1ጴጥ 3:21 ጥምቀት እናንተን እያዳናችሁ ነው

ጥምጥም

፣ ሕዝ 21:26 ጥምጥሙን ፍታ፤ አክሊሉንም አንሳ

ጥረት

፣ ሮም 14:19 ሰላም እንዲገኝ ጥረት እናድርግ

2ጴጥ 1:5 ጥረት በማድረግ በእምነታችሁ ላይ በጎነትን

ጥሩር

፣ ኤፌ 6:14 የጽድቅን ጥሩር ለብሳችሁ ጸንታችሁ ቁሙ

ጥሩ

፣ ሮም 5:7 ለጥሩ ሰው ለመሞት የሚደፍር ይገኝ ይሆናል

ጥሩነት

፣ መክ 7:14 በጥሩ ቀን አንተም ጥሩነትን መልሰህ አንጸባርቅ

ጥሪ

፣ ኤፌ 4:1 ከተጠራችሁበት ጥሪ ጋር በሚስማማ ሁኔታ

ጥርጣሬ

፣ ማቴ 21:21 እምነት ካላችሁና ካልተጠራጠራችሁ

ያዕ 1:6 ሳይጠራጠር በእምነት መለመኑን ይቀጥል

ይሁዳ 22 ጥርጣሬ ላደረባቸው ምሕረት አሳዩ

ጥቅልሎች

፣ ራእይ 20:12 የመጽሐፍ ጥቅልሎች ተከፈቱ

ጥቅም

፣ ዘዳ 10:13 ለገዛ ጥቅምህ ስትል ዛሬ የማዝህን

ምሳሌ 14:23 በትጋት ያከናወኑት ነገር ጥቅም ያስገኛል

1ቆሮ 7:35 ይህን የምለው ለእናንተው ጥቅም ብዬ ነው

1ቆሮ 10:24 የራሱን ጥቅም ሳይሆን የሌላውን ሰው ጥቅም

ጥበቃ

፣ መክ 7:12 ጥበብ ጥበቃ ታስገኛለች

ጥበበኛ

፣ መዝ 119:98 ከጠላቶቼ ይበልጥ ጥበበኛ ያደርገኛል

ምሳሌ 3:7 በራስህ አመለካከት ጥበበኛ አትሁን

ምሳሌ 9:9 ጥበበኛን አስተምረው፤ ይበልጥ ጥበበኛ ይሆናል

ምሳሌ 13:20 ከጥበበኞች ጋር የሚሄድ ጥበበኛ ይሆናል

ምሳሌ 27:11 ልጄ ሆይ፣ ጥበበኛ ሁን፤ ልቤንም ደስ አሰኘው

ኢሳ 5:21 በገዛ ዓይናቸው ጥበበኛ የሆኑ ወዮላቸው!

ማቴ 11:25 እነዚህን ነገሮች ከጥበበኞች ሰውረህ

1ቆሮ 1:26 በሰብዓዊ አመለካከት ጥበበኞች የሆኑ ብዙዎች

ኤፌ 5:15 የምትመላለሱት እንደ ጥበበኛ መሆኑን አስተውሉ

ጥበብ

፣ መዝ 111:10 ይሖዋን መፍራት የጥበብ መጀመሪያ ነው

ምሳሌ 2:6 ይሖዋ ራሱ ጥበብ ይሰጣል

ምሳሌ 2:7 ለቅኖች ጥበብን እንደ ሀብት ያከማቻል

ምሳሌ 3:21 ጥበብንና የማመዛዘን ችሎታን ጠብቅ

ምሳሌ 4:7 ጥበብ በጣም አስፈላጊ ነገር ናት

ምሳሌ 8:11 ጥበብ ከዛጎል ትበልጣለች

ምሳሌ 24:3 ቤት በጥበብ ይገነባል

መክ 7:12 ጥበብ የባለቤቷን ሕይወት ጠብቃ ማቆየት

መክ 10:10 ጥበብ ስኬታማ ለመሆን ይረዳል

ማቴ 11:19 ጥበብ ጻድቅ መሆኗ በሥራዋ ተረጋግጧል

ሉቃስ 21:15 ተቃዋሚዎች ሊቋቋሙት የማይችሉት ጥበብ

ሮም 11:33 የአምላክ ጥበብ እንዴት ጥልቅ ነው!

1ቆሮ 2:5 እምነታችሁ በሰው ጥበብ ላይ የተመሠረተ እንዳይሆን ነው

1ቆሮ 2:6 የዚህን ሥርዓት ገዢዎች ጥበብ አይደለም

1ቆሮ 3:19 የዚህ ዓለም ጥበብ ሞኝነት ነው

ቆላ 2:3 የጥበብ ውድ ሀብት ተሰውሮ የሚገኘው

ያዕ 1:5 ጥበብ የጎደለው ካለ ያለማሰለስ ይለምን

ያዕ 3:17 ከሰማይ የሆነው ጥበብ ሰላማዊ ነው

ጥናት

፣ 1ጴጥ 1:10 ምርምርና ጥልቅ ጥናት አካሂደዋል

ጥጃ

፣ ዘፀ 32:4 የጥጃ ሐውልት አድርጎ ሠራው

ኢሳ 11:6 ጥጃ፣ አንበሳና የሰባ ከብት አብረው ይሆናሉ

ጥፊ

፣ ዮሐ 19:3 በጥፊ ይመቱት ነበር

ጥፋት

፣ ማቴ 25:46 ወደ ዘላለም ጥፋት ይሄዳሉ

2ተሰ 1:9 ዘላለማዊ ጥፋት ተፈርዶባቸው

2ጴጥ 3:7 ፈሪሃ አምላክ የሌላቸው የሚጠፉበት የፍርድ ቀን

ጦር

፣ 1ሳሙ 18:11 ጦሩን በኃይል ወረወረው

ጦርነት

፣ መዝ 46:9 ጦርነትን ከመላው ምድር ያስወግዳል

ኢሳ 2:4 ከእንግዲህ ወዲህ ጦርነት አይማሩም

ሆሴዕ 2:18 ጦርነትን ከምድሪቱ አስወግዳለሁ

1ቆሮ 14:8 ለጦርነት ማን ይዘጋጃል?

ራእይ 12:7 በሰማይም ጦርነት ተነሳ

ራእይ 16:14 በአምላክ ታላቅ ቀን ወደሚካሄደው ጦርነት

ጨ

ጨለማ

፣ ኢሳ 60:2 ጨለማ ምድርን ይሸፍናል

ኢዩ 2:31 ፀሐይ ወደ ጨለማ፣ ጨረቃም ወደ ደም

ሶፎ 1:15 ያ ቀን የጨለማና የጭጋግ ቀን ይሆናል

ማቴ 4:16 በጨለማ ያሉ ሰዎች ታላቅ ብርሃን አዩ

ዮሐ 3:19 ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ወደዱ

ኤፌ 4:18 አእምሯቸው ጨልሟል

1ጴጥ 2:9 ከጨለማ ወደ አስደናቂ ብርሃኑ የጠራችሁ

ጨረቃ

፣ ኢዩ 2:31 ጨረቃ ወደ ደም ትለወጣለች

ሉቃስ 21:25 በጨረቃና በከዋክብት ላይ ምልክቶች ይታያሉ

ጨቅላ

፣ 2ጢሞ 3:15 ቅዱሳን መጻሕፍትን ከጨቅላነትህ ጀምሮ

ጨካኝ

፣ ምሳሌ 11:17 ጨካኝ ሰው በራሱ ላይ መከራ ያመጣል

ምሳሌ 12:10 ክፉዎች ርኅራኄያቸው እንኳ ጭካኔ ነው

ጨዋታ

፣ ምሳሌ 10:23 አሳፋሪ ምግባር ለሞኝ እንደ ጨዋታ ነው

ጨዋነት

፣ ሮም 13:13 በጨዋነት እንመላለስ

ጨው

፣ ዘፍ 19:26 የሎጥ ሚስት የጨው ዓምድ ሆነች

ማቴ 5:13 እናንተ የምድር ጨው ናችሁ

ቆላ 4:6 በጨው የተቀመመ ያህል ለዛ ያለው

ጩኸት

፣ መዝ 19:4 ጩኸታቸው ወደ መላው ምድር ወጣ

ኤፌ 4:31 ንዴት፣ ጩኸትና ስድብ ሁሉ ይወገድ

ጫና

፣ 2ቆሮ 1:8 ከአቅማችን በላይ የሆነ ከባድ ጫና

ጭቅጭቅ

፣ ሥራ 15:39 በመካከላቸው ኃይለኛ ጭቅጭቅ ተፈጠረ

ጭቆና

፣ መዝ 72:14 ከጭቆናና ከግፍ ይታደጋቸዋል

ጭንቀት

፣ 1ሳሙ 1:15 ብዙ ጭንቀት ያለብኝ ሴት ነኝ

2ሳሙ 22:7 በጭንቅ ውስጥ ሳለሁ ይሖዋን ጠራሁት

መዝ 46:1 አምላክ በጭንቅ ጊዜ ፈጥኖ ይደርስልናል

መዝ 94:19 በጭንቀት በተዋጥኩ ጊዜ፣ አጽናናኸኝ

ምሳሌ 12:25 በልብ ውስጥ ያለ ጭንቀት ልቡ እንዲዝል ያደርገዋል

ማር 4:19 የዚህ ሥርዓት ጭንቀት

ሉቃስ 8:14 በዚህ ዓለም የኑሮ ጭንቀት ይታነቃሉ

1ቆሮ 7:32 ከጭንቀት ነፃ እንድትሆኑ እፈልጋለሁ

ጰ

ጲላጦስ

፣ ዮሐ 19:6 ጲላጦስ ጥፋት አላገኘሁበትም አላቸው

ጳውሎስ። ሳኦል የሚለውንም ተመልከት

፣

1ቆሮ 1:12 እኔ የጳውሎስ ነኝ

ጴጥሮስ

፣ ማቴ 14:29 ጴጥሮስ በውኃው ላይ እየተራመደ

ሉቃስ 22:54 ጴጥሮስ በርቀት ይከተል ነበር

ዮሐ 18:10 ጴጥሮስ ሰይፉን መዞ ጆሮውን ቆረጠው

ሥራ 12:5 ጴጥሮስ እስር ቤት እንዲቆይ ተደረገ

ጵርስቅላ

፣ ሥራ 18:26 ጵርስቅላና አቂላም በሰሙት ጊዜ

ጸ

ጸሎት

፣ መዝ 65:2 ጸሎት ሰሚ የሆንከው አምላክ ሆይ

መዝ 141:2 ጸሎቴ በአንተ ፊት እንደ ዕጣን ይሁን

ምሳሌ 15:8 ይሖዋ የቅኖች ጸሎት ደስ ያሰኘዋል

ምሳሌ 28:9 ጸሎቱ እንኳ አስጸያፊ ነው

ሮም 12:12 ሳትታክቱ ጸልዩ

2ተሰ 3:1 ስለ እኛ መጸለያችሁን አታቋርጡ

ያዕ 5:15 በእምነት የቀረበ ጸሎት የታመመውን ሰው ይፈውሰዋል

1ጴጥ 3:7 ጸሎታችሁ እንዳይታገድ ሴቶችን አክብሯቸው

ራእይ 8:4 የቅዱሳኑ ጸሎት በአምላክ ፊት ወጣ

ጸንታችሁ ቁሙ

፣ 1ቆሮ 15:58 ጸንታችሁ ቁሙ፤ አትነቃነቁ

1ቆሮ 16:13 በእምነት ጸንታችሁ ቁሙ

ጸያፍ

፣ ኤፌ 5:4 የማይረባ ንግግርም ሆነ ጸያፍ ቀልድ

ቆላ 3:8 ጸያፍ ንግግር ከአፋችሁ አይውጣ

ጸጋ

፣ ዮሐ 1:17 ጸጋ የመጣው በኢየሱስ በኩል ነው

1ቆሮ 15:10 አምላክ ለእኔ ያሳየው ጸጋ ከንቱ ሆኖ አልቀረም

2ቆሮ 6:1 የአምላክን ጸጋ ከተቀበላችሁ በኋላ ዓላማውን

2ቆሮ 12:9 ጸጋዬ ይበቃሃል፤ ምክንያቱም ኃይሌ

ጸጥ ማለት

፣ መዝ 4:4 በልባችሁ ተናገሩ፤ ጸጥም በሉ

ጻድቅ

፣ መዝ 34:19 የጻድቅ ሰው መከራ ብዙ ነው

መዝ 37:25 ጻድቅ ሰው ሲጣል አላየሁም

መዝ 72:7 በእሱ ዘመን ጻድቅ ይለመልማል

መዝ 141:5 ጻድቅ ቢመታኝ፣ የታማኝ ፍቅር መግለጫ

ምሳሌ 24:16 ጻድቅ ሰባት ጊዜ ቢወድቅ እንኳ ይነሳል

1ጴጥ 3:12 የይሖዋ ዓይኖች ጻድቃንን ይመለከታሉ

ጽላቶች

፣ ዘፀ 31:18 የምሥክሩን ሁለት ጽላቶች ለሙሴ ሰጠው

ጽኑ እምነት

፣ ቆላ 4:12 ፍጹምና ጽኑ እምነት ያላችሁ ሆናችሁ

ጽናት

፣ ማቴ 24:13 እስከ መጨረሻው የጸና ግን ይድናል

ሉቃስ 8:15 በጥሩ አፈር ላይ የወደቁት በጽናት ፍሬ ያፈራሉ

ሉቃስ 21:19 ከጸናችሁ ሕይወታችሁን ታተርፋላችሁ

ሮም 5:3 መከራ ጽናትን እንደሚያስገኝ እናውቃለን

ሮም 12:12 መከራን በጽናት ተቋቋሙ

ያዕ 1:4 ጽናት ሥራውን ሙሉ በሙሉ ይፈጽም

ያዕ 5:11 ስለ ኢዮብ ጽናት ሰምታችኋል

ጽዋ

፣ ማቴ 20:22 እኔ የምጠጣውን ጽዋ ልትጠጡ ትችላላችሁ?

ሉቃስ 22:20 ይህ ጽዋ ስለ እናንተ በሚፈሰው ደሜ

ሉቃስ 22:42 ፈቃድህ ከሆነ ይህን ጽዋ ከእኔ አርቅ

1ቆሮ 11:25 ራት ከበሉ በኋላ ጽዋውን አንስቶ

ጽዮን

፣ መዝ 2:6 በጽዮን ላይ ንጉሤን ሾምኩ

መዝ 48:2 የጽዮን ተራራ፣ የታላቁ ንጉሥ ከተማ

ኢሳ 66:8 ጽዮን እንዳማጠች ልጆቿን ወልዳለች

ራእይ 14:1 በጉ በጽዮን ተራራ ላይ ቆሟል

ጽድቅ

፣ ዘፍ 15:6 ይህን ጽድቅ አድርጎ ቆጠረለት

መዝ 45:7 ጽድቅን ወደድክ፤ ክፋትን ጠላህ

ኢሳ 26:9 የምድሪቱ ነዋሪዎች ስለ ጽድቅ ይማራሉ

ኢሳ 32:1 ንጉሥ ለጽድቅ ይነግሣል

ኢሳ 60:17 ጽድቅንም አሠሪዎችሽ አድርጌ እሾማለሁ

ሶፎ 2:3 ጽድቅን ፈልጉ፤ የዋህነትን ፈልጉ

2ጴጥ 3:13 በእነዚህም ውስጥ ጽድቅ ይሰፍናል

ጾም

፣ ኢሳ 58:6 እኔ የመረጥኩት ጾም ይህ ነው

ሉቃስ 18:12 በሳምንት ሁለቴ እጾማለሁ

ፀ

ፀሐይ

፣ ኢያሱ 10:12 ፀሐይ ሆይ፣ በገባኦን ላይ ቁሚ

ማቴ 24:29 በእነዚያ ቀናት ፀሐይ ትጨልማለች

ሥራ 2:20 ፀሐይ ወደ ጨለማ፣ ጨረቃም

ፀረ ክርስቶስ

፣ 1ዮሐ 2:18 ብዙ ፀረ ክርስቶሶች መጥተዋል

ፀጉር

፣ ማቴ 10:30 የራሳችሁ ፀጉር እንኳ ተቆጥሯል

ሉቃስ 21:18 ከራሳችሁ ፀጉር አንዷ እንኳ አትጠፋም

1ቆሮ 11:14 ወንድ ፀጉሩን ቢያስረዝም ውርደት ይሆንበታል

ፅንስ

፣ መዝ 139:16 ፅንስ እያለሁ እንኳ ዓይኖችህ አዩኝ

ፈ

ፈለግ

፣ 1ጴጥ 2:21 የእሱን ፈለግ በጥብቅ እንድትከተሉ

ፈላስፎች

፣ ሥራ 17:18 ከኤፊቆሮስና ከኢስጦይክ ፈላስፎች

ፈረስ

፣ ራእይ 6:2 እነሆ ነጭ ፈረስ ነበር

ራእይ 19:11 እነሆ፣ ነጭ ፈረስ ነበር

ፈሪሳውያን

፣ ማቴ 23:23 እናንተ ፈሪሳውያን ወዮላችሁ! ከኮሰረት

ፈቃደኛ

፣ ዘፀ 19:8 ይሖዋ የተናገረውን ለመፈጸም ፈቃደኞች ነን

ፈቃደኝነት

፣ 2ቆሮ 8:12 ለመስጠት ፈቃደኝነቱ ካለ ስጦታው

ኤፌ 6:7 ይሖዋን በፈቃደኝነት አገልግሉ

1ጴጥ 5:2 የአምላክን መንጋ ጠብቁ፤ ሥራችሁን በፈቃደኝነት ተወጡ

ፈቃድ

፣ መዝ 40:8 ፈቃድህን ማድረግ ያስደስተኛል

መዝ 143:10 ፈቃድህን እንድፈጽም አስተምረኝ

ማቴ 6:10 ፈቃድህ በምድርም ላይ ይፈጸም

ማቴ 7:21 የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ ብቻ

ሉቃስ 22:42 የእኔ ሳይሆን የአንተ ፈቃድ ይፈጸም

ዮሐ 6:38 የመጣሁት የላከኝን ፈቃድ ለማድረግ ነው

ሥራ 21:14 የይሖዋ ፈቃድ ይሁን ብለን ዝም አልን

ሮም 12:2 የአምላክን ፈቃድ መርምራችሁ ማረጋገጥ

1ተሰ 4:3 የአምላክ ፈቃድ ከፆታ ብልግና እንድትርቁ ነው

1ዮሐ 2:17 የአምላክን ፈቃድ የሚያደርግ ለዘላለም ይኖራል

1ዮሐ 5:14 ከፈቃዱ ጋር በሚስማማ ሁኔታ እስከለመንን

ፈተና

፣ ማቴ 6:13 ወደ ፈተና አታግባን

ማቴ 26:41 ወደ ፈተና እንዳትገቡ ጸልዩ

ሉቃስ 8:13 በፈተና ወቅት ይወድቃሉ

ሉቃስ 22:28 በፈተናዎቼ ከጎኔ ሳትለዩ ቆይታችኋል

1ቆሮ 10:13 የተለየ ፈተና አልደረሰባችሁም

ያዕ 1:2 ልዩ ልዩ ፈተና ሲደርስባችሁ

ያዕ 1:12 ፈተናን ተቋቁሞ የሚኖር ደስተኛ ነው

ፈትሹ

፣ 2ቆሮ 13:5 ዘወትር ራሳችሁን ፈትሹ

ፈንጠዝያ

፣ ሮም 13:13 መረን በለቀቀ ፈንጠዝያና በስካር

ገላ 5:21 ሰካራምነት፣ መረን የለቀቀ ፈንጠዝያ

ፈውስ

፣ 2ዜና 36:16 ፈውስ እስከማይገኝላቸው ድረስ

ምሳሌ 12:18 የጥበበኞች ምላስ ፈውስ ነው

ፈጣሪ

፣ መክ 12:1 በወጣትነትህ ጊዜ ታላቁን ፈጣሪህን አስብ

ፉክክር

፣ ገላ 5:26 በመካከላችን የፉክክር መንፈስ በማነሳሳት

ፊልጶስ

፣ ሥራ 8:26 የይሖዋ መልአክ ፊልጶስን

ሥራ 21:8 ወንጌላዊው ፊልጶስ ቤት ገብተን አረፍን

ፊተኞች

፣ ማቴ 19:30 ፊተኞች የሆኑ ብዙዎች ኋለኞች ይሆናሉ

ፊንሃስ

፣ ዘኁ 25:7 ፊንሃስ ይህን ሲመለከት ጦር አነሳ

ፋሲካ

፣ ዘፀ 12:11 ይህ የይሖዋ ፋሲካ ነው

ዘፀ 12:27 ለይሖዋ የሚቀርብ የፋሲካ መሥዋዕት

1ቆሮ 5:7 የፋሲካችን በግ ክርስቶስ ስለተሠዋ

ፌንጣ

፣ ኢሳ 40:22 በእሷ ላይ የሚኖሩት እንደ ፌንጣ ናቸው

ፌዘኞች

፣ 2ጴጥ 3:3 በመጨረሻዎቹ ቀናት ፌዘኞች ይመጣሉ

ፍላጎት

፣ መዝ 145:16 የሕያዋን ፍጥረታትን ሁሉ ፍላጎት ታሟላለህ

ሮም 7:18 መልካም የሆነውን ነገር የማድረግ ፍላጎት እንጂ

ሮም 16:18 ለራሳቸው ፍላጎት ባሪያዎች ናቸው

1ቆሮ 13:5 [ፍቅር] የራሱን ፍላጎት አያስቀድምም

ኤፌ 2:3 ከሥጋችን ፍላጎት ጋር ተስማምተን እንኖር ነበር

ፊልጵ 2:4 ስለ ራሳችሁ ፍላጎት ከማሰብ ለሌሎች ፍላጎትም

ፊልጵ 2:13 ፍላጎት እንዲያድርባችሁም ሆነ ኃይል እንድታገኙ

ፊልጵ 2:21 የራሳቸውን ፍላጎት ለማሟላት ይሯሯጣሉ

1ጴጥ 2:11 ከሥጋዊ ፍላጎቶች እንድትርቁ አሳስባችኋለሁ

ፍላጻ

፣ መዝ 127:4 በኃያል ሰው እጅ እንዳሉ ፍላጻዎች ናቸው

ፍልስፍና

፣ ቆላ 2:8 በሰው ወግ ላይ በተመሠረተ ፍልስፍና

ፍም

፣ ሮም 12:20 በራሱ ላይ ፍም ትከምራለህ

ፍሬ

፣ ዘፍ 3:3 በአትክልቱ ስፍራ የሚገኘውን ዛፍ ፍሬ

ማቴ 7:20 ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ

ማቴ 21:43 የአምላክ መንግሥት ፍሬውን ለሚያፈራ ሕዝብ

ሉቃስ 8:15 ሰምተው በውስጣቸው በማኖር ፍሬ የሚያፈሩ

ዮሐ 15:2 ፍሬ የሚያፈራውን ቅርንጫፍ ያጠራዋል

ዮሐ 15:8 ብዙ ፍሬ ብታፈሩ አባቴ ይከበራል

ገላ 5:22 የመንፈስ ፍሬ ፍቅር፣ ደስታ፣ ሰላም

ፍርሃት

፣ ዘፍ 9:2 አስፈሪነታችሁ በምድር ባለ ፍጡር ላይ ይሁን

ኢዮብ 31:34 የብዙ ሰዎችን ምላሽ በመፍራት ዝም ብያለሁ?

ኢሳ 44:8 ስጋት አይደርባችሁ፤ በፍርሃት አትሽመድመዱ

ሉቃስ 12:4 ሥጋን የሚገድሉትን አትፍሩ

ሉቃስ 21:26 ሰዎች ከፍርሃት የተነሳ ይዝለፈለፋሉ

2ጢሞ 1:7 አምላክ የፍርሃት መንፈስ አልሰጠንም

1ዮሐ 4:18 በፍቅር ፍርሃት የለም

ፍርድ

፣ መክ 8:11 በአፋጣኝ ፍርድ ስለማይሰጥ

ማቴ 7:2 በምትፈርዱት ፍርድ ይፈረድባችኋል

1ቆሮ 11:29 ፍርድ የሚያመጣበትን ነገር መብላትና መጠጣት

2ቆሮ 1:9 የሞት ፍርድ ተፈርዶብናል የሚል ስሜት

1ጴጥ 4:17 ፍርድ ከአምላክ ቤት የሚጀምርበት ጊዜ ይህ ነው

ፍርድ ቤት

፣ 1ቆሮ 6:6 አንድ ወንድም ሌላውን ፍርድ ቤት ይወስዳል

ፍቅር

፣ መኃ 8:6 ፍቅር እንደ ሞት የበረታ ነው

ማቴ 24:12 የብዙዎች ፍቅር ይቀዘቅዛል

ዮሐ 15:13 ሕይወቱን ከመስጠት የበለጠ ፍቅር

ሮም 5:8 ለእኛ ያለውን ፍቅር አሳይቷል

ሮም 8:39 ከአምላክ ፍቅር ሊለየን እንደማይችል

ሮም 13:10 ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው

1ቆሮ 8:1 እውቀት ያስታብያል፤ ፍቅር ያንጻል

1ቆሮ 13:2 ፍቅር ከሌለኝ ከንቱ ነኝ

1ቆሮ 13:8 ፍቅር ለዘላለም ይኖራል

1ቆሮ 13:13 ከእነዚህ የሚበልጠው ፍቅር ነው

1ቆሮ 16:14 የምታደርጉትን ነገር ሁሉ በፍቅር አድርጉ

2ቆሮ 2:8 ለእሱ ያላችሁን ፍቅር እንድታረጋግጡለት

ቆላ 3:14 ፍቅር ፍጹም የአንድነት ማሰሪያ ነው

1ጴጥ 4:8 ፍቅር የኃጢአትን ብዛት ይሸፍናል

1ዮሐ 4:8 አምላክ ፍቅር ነው

ይሁዳ 21 ከአምላክ ፍቅር ሳትወጡ ኑሩ

ራእይ 2:4 መጀመሪያ የነበረህን ፍቅር ትተሃል

ፍትሕ

፣ ኢዮብ 34:12 ሁሉን ቻይ የሆነው አምላክ ፍትሕ አያዛባም

ኢዮብ 40:8 የእኔን ፍትሕ ትጠራጠራለህ?

መዝ 37:28 ይሖዋ ፍትሕን ይወዳል

ምሳሌ 29:4 ንጉሥ ፍትሕ በማስፈን አገርን ያረጋጋል

መክ 5:8 ፍትሕ ሲጓደል ብታይ በዚህ ጉዳይ አትገረም

ኢሳ 32:1 መኳንንት ፍትሕ ለማስፈን ይገዛሉ

ሚክ 6:8 ፍትሕን እንድታደርግ፣ ታማኝነትን እንድትወድ

ሉቃስ 18:7 ወደ እሱ የሚጮኹ ፍትሕ እንዲያገኙ አያደርግም?

ሥራ 28:4 ፍትሕ በሕይወት እንዲኖር አልፈቀደለትም

ፍትሕ የማያጓድል

፣ ዘዳ 32:4 ፍትሕን የማያጓድል ታማኝ አምላክ

ፍቺ

፣ ሚል 2:16 እኔ ፍቺን እጠላለሁ

ማቴ 19:9 ሚስቱን ፈቶ ሌላ የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል

ማር 10:11 ሚስቱን ፈቶ ሌላ የሚያገባ ሚስቱን ይበድላል

ፍየል

፣ ማቴ 25:32 እረኛ በጎቹን ከፍየሎቹ እንደሚለይ

ፍጥረት

፣ ሮም 8:20 ፍጥረት ለከንቱነት ተገዝቷል

2ቆሮ 5:17 ከክርስቶስ ጋር አንድ ከሆነ አዲስ ፍጥረት ነው

ቆላ 1:23 ምሥራቹ ከሰማይ በታች ላለ ፍጥረት ተሰብኳል

ራእይ 3:14 ከአምላክ ፍጥረት የመጀመሪያ የሆነው

ፍጹም

፣ ዘዳ 32:4 እሱ ዓለት፣ የሚያደርገውም ፍጹም ነው

መዝ 19:7 የይሖዋ ሕግ ፍጹም ነው

ማቴ 5:48 አባታችሁ ፍጹም እንደሆነ ፍጹማን ሁኑ

ዕብ 2:10 በመከራ ፍጹም የተደረገ ዋና ወኪል

ፐ

ፖም

፣ ምሳሌ 25:11 ከብር በተሠራ ዕቃ ላይ ያለ የወርቅ ፖም

0-9

12

፣ ማር 3:14 ከዚያም 12 ሰዎች መርጦ ሐዋርያት ብሎ ሰየማቸው

24

፣ ራእይ 4:4 24 ዙፋኖችና 24 ሽማግሌዎች አየሁ

70

፣ መዝ 90:10 የዕድሜያችን ርዝማኔ 70 ዓመት ነው

ዳን 9:2 ኢየሩሳሌም ለ70 ዓመት ፈራርሳ ትቆያለች

ዳን 9:24 ለቅድስቲቱ ከተማህ 70 ሳምንታት ተወስኗል

ሉቃስ 10:1 ጌታ ሌሎች 70 ሰዎችን ሾመ

77

፣ ማቴ 18:22 እስከ 77 ጊዜ እንጂ እስከ ሰባት ጊዜ አልልህም

100

፣ ማቴ 13:8 አንዱ 100 እጥፍ አፈራ

ማቴ 18:12 አንድ ሰው 100 በጎች ቢኖሩት

ማር 10:30 አሁን እናቶችን፣ ልጆችንና እርሻን 100 እጥፍ

300

፣ መሳ 7:7 በእጃቸው በጠጡት 300 ሰዎች አድናችኋለሁ

500

፣ 1ቆሮ 15:6 ከ500 ለሚበልጡ ወንድሞች ታየ

666

፣ ራእይ 13:18 የአውሬው ቁጥር 666 ነው

1,000

፣ ራእይ 20:2 ዘንዶውን ለ1,000 ዓመት አሰረው

ራእይ 20:4 ከክርስቶስ ጋር ለ1,000 ዓመት ነገሡ

4,000

፣ ማር 8:20 ሰባቱን ዳቦ ለ4,000ዎቹ ወንዶች

5,000

፣ ማቴ 14:21 የበሉት 5,000 ወንዶች ነበሩ

144,000

፣ ራእይ 7:4 የታተሙት ሰዎች ቁጥር 144,000 ነበር

ራእይ 14:3 ከምድር ከተዋጁት ከ144,000ዎቹ በስተቀር

185,000

፣ 2ነገ 19:35 የይሖዋ መልአክ 185,000 ሰዎች ገደለ

    የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ