የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ዜና መዋዕል 16
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

2 ዜና መዋዕል የመጽሐፉ ይዘት

      • አሳ ከሶርያ ጋር ተዋዋለ (1-6)

      • ሃናኒ አሳን ገሠጸው (7-10)

      • አሳ ሞተ (11-14)

2 ዜና መዋዕል 16:1

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ከይሁዳ ንጉሥ ከአሳ ግዛት ማንም እንዳይወጣ ወይም ማንም ወደዚያ እንዳይገባ።”

  • *

    ወይም “ማጠናከር፤ መልሶ መገንባት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 15:25, 27
  • +1ነገ 15:17-19
  • +ኢያሱ 18:21, 25

2 ዜና መዋዕል 16:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ቤተ መንግሥት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 7:51
  • +1ነገ 20:1፤ 2ነገ 12:18፤ 16:8

2 ዜና መዋዕል 16:3

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ቃል ኪዳን።”

  • *

    ወይም “ቃል ኪዳን።”

2 ዜና መዋዕል 16:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 15:29
  • +መሳ 18:29
  • +1ነገ 15:20-22

2 ዜና መዋዕል 16:5

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ማጠናከሩን፤ መልሶ መገንባቱን።”

2 ዜና መዋዕል 16:6

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “አጠናከረ፤ መልሶ ገነባ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 15:17
  • +ኢያሱ 18:21, 25
  • +ኢያሱ 18:21, 24፤ 1ዜና 6:60, 64
  • +ኢያሱ 18:21, 26፤ መሳ 20:1

2 ዜና መዋዕል 16:7

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ከመደገፍ።”

  • *

    ቃል በቃል “ስለተደገፍክ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 16:1፤ 2ዜና 19:2፤ 20:34
  • +ኤር 17:5

2 ዜና መዋዕል 16:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ዜና 14:9, 11፤ መዝ 37:39, 40

2 ዜና መዋዕል 16:9

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ሙሉ በሙሉ ለእሱ ላደሩ ሰዎች።”

  • *

    ወይም “ያዘነበሉትን ሰዎች ይረዳ ዘንድ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ጴጥ 3:12
  • +ዘካ 4:10
  • +1ነገ 15:32

2 ዜና መዋዕል 16:10

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “የእግር ግንድ ቤት ውስጥ።”

2 ዜና መዋዕል 16:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 15:23

2 ዜና መዋዕል 16:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 15:24

2 ዜና መዋዕል 16:14

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ያነደዱት የአሳን አስከሬን ሳይሆን የተለያዩ ቅመማ ቅመሞችን እንደሆነ ግልጽ ነው።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 5:7
  • +ማር 16:1፤ ሉቃስ 23:55, 56፤ ዮሐ 19:40

ተዛማጅ ሐሳብ

2 ዜና 16:11ነገ 15:25, 27
2 ዜና 16:11ነገ 15:17-19
2 ዜና 16:1ኢያሱ 18:21, 25
2 ዜና 16:21ነገ 7:51
2 ዜና 16:21ነገ 20:1፤ 2ነገ 12:18፤ 16:8
2 ዜና 16:42ነገ 15:29
2 ዜና 16:4መሳ 18:29
2 ዜና 16:41ነገ 15:20-22
2 ዜና 16:61ነገ 15:17
2 ዜና 16:6ኢያሱ 18:21, 25
2 ዜና 16:6ኢያሱ 18:21, 24፤ 1ዜና 6:60, 64
2 ዜና 16:6ኢያሱ 18:21, 26፤ መሳ 20:1
2 ዜና 16:71ነገ 16:1፤ 2ዜና 19:2፤ 20:34
2 ዜና 16:7ኤር 17:5
2 ዜና 16:82ዜና 14:9, 11፤ መዝ 37:39, 40
2 ዜና 16:91ጴጥ 3:12
2 ዜና 16:9ዘካ 4:10
2 ዜና 16:91ነገ 15:32
2 ዜና 16:111ነገ 15:23
2 ዜና 16:131ነገ 15:24
2 ዜና 16:142ሳሙ 5:7
2 ዜና 16:14ማር 16:1፤ ሉቃስ 23:55, 56፤ ዮሐ 19:40
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
2 ዜና መዋዕል 16:1-14

ሁለተኛ ዜና መዋዕል

16 አሳ በነገሠ በ36ኛው ዓመት የእስራኤል ንጉሥ ባኦስ+ በይሁዳ ላይ ዘመተ፤ እሱም ማንም ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሳ እንዳይገባና እንዳይወጣ*+ ለማድረግ ራማን+ መገንባት* ጀመረ። 2 በዚህ ጊዜ አሳ ከይሖዋ ቤትና ከንጉሡ ቤት* ግምጃ ቤቶች ብርና ወርቅ አውጥቶ+ በደማስቆ ወደሚገኘው የሶርያ ንጉሥ ወደ ቤንሃዳድ+ እንዲህ ሲል ላከ፦ 3 “በእኔና በአንተ እንዲሁም በአባቴና በአባትህ መካከል ውል* አለ። እኔ ብርና ወርቅ ልኬልሃለሁ። ስለዚህ ና፣ የእስራኤል ንጉሥ ባኦስ ከእኔ እንዲርቅ ከእሱ ጋር የገባኸውን ውል* አፍርስ።”

4 ቤንሃዳድ የንጉሥ አሳን ሐሳብ ተቀብሎ የጦር ሠራዊቱን አለቆች በእስራኤል ከተሞች ላይ አዘመተ፤ እነሱም ኢዮንን፣+ ዳንን፣+ አቤልማይምን እና በንፍታሌም+ ከተሞች ውስጥ ያሉትን የማከማቻ ስፍራዎች ሁሉ መቱ። 5 ባኦስም ይህን ሲሰማ ወዲያውኑ ራማን መገንባቱን* አቆመ፤ ሥራውንም አቋረጠ። 6 ከዚያም ንጉሡ አሳ የይሁዳን ሰዎች ሁሉ ይዞ ሄደ፤ እነሱም ባኦስ እየገነባባቸው የነበሩትን+ የራማን+ ድንጋዮችና ሳንቃዎች አጋዙ፤ እሱም በድንጋዮቹና በሳንቃዎቹ ጌባንና+ ምጽጳን+ ገነባ።*

7 በዚህ ጊዜ ባለ ራእዩ ሃናኒ+ ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሳ መጥቶ እንዲህ አለው፦ “በአምላክህ በይሖዋ ከመታመን* ይልቅ በሶርያ ንጉሥ ስለታመንክ* የሶርያ ንጉሥ ሠራዊት ከእጅህ አምልጧል።+ 8 ኢትዮጵያውያንና ሊቢያውያን ብዙ ሠረገሎችና ፈረሰኞች ያሏቸው ታላቅ ሠራዊት አልነበሩም? ይሁንና በይሖዋ በመታመንህ በእጅህ አሳልፎ ሰጣቸው።+ 9 አዎ፣ በሙሉ ልባቸው ወደ እሱ ላዘነበሉት ሰዎች*+ ብርታቱን ያሳይ ዘንድ* የይሖዋ ዓይኖች በምድር ሁሉ ላይ ይመላለሳሉ።+ በዚህ ረገድ የሞኝነት ድርጊት ፈጽመሃል፤ ከእንግዲህ ወዲያ ጦርነት አይለይህም።”+

10 ሆኖም አሳ በባለ ራእዩ ተቆጣ፤ በዚህ ጉዳይ በጣም ስለተናደደበትም እስር ቤት* አስገባው። በዚያ ወቅት አሳ በሌሎች ሰዎችም ላይ በደል መፈጸም ጀመረ። 11 ከመጀመሪያ አንስቶ እስከ መጨረሻ ድረስ ያለው የአሳ ታሪክ በይሁዳና በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፏል።+

12 አሳ በ39ኛው የግዛት ዘመኑ እግሩን ታመመ፤ ሕመሙም ጠናበት፤ ታሞ ሳለም እንኳ የባለ መድኃኒቶችን እንጂ የይሖዋን እርዳታ አልፈለገም። 13 በመጨረሻም አሳ ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፤+ በ41ኛው የግዛት ዘመኑም ሞተ። 14 እነሱም በዳዊት ከተማ+ ለራሱ ባስቆፈረው ታላቅ የመቃብር ቦታ ቀበሩት፤ የበለሳን ዘይት እንዲሁም ከተለያዩ ቅመሞች የተዘጋጀ ልዩ ቅባት በሞላበት ቃሬዛ ላይ አኖሩት።+ በተጨማሪም ለክብሩ ታላቅ እሳት አነደዱለት።*

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ