የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 102:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 አንተ ከብዙ ዘመናት በፊት የምድርን መሠረት ጣልክ፤

      ሰማያትም የእጆችህ ሥራ ናቸው።+

  • ኢሳይያስ 42:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ሰማያትን የፈጠረውና የዘረጋው፣+

      ምድርንና በውስጧ ያሉትን ነገሮች ሁሉ የሠራው፣+

      በላይዋም ለሚኖሩ ሰዎች እስትንፋስን፣+

      በእሷም ላይ ለሚመላለሱ መንፈስን የሰጠው+

      እውነተኛው አምላክ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

  • ኢሳይያስ 45:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ሰማያትን የፈጠረው፣+ እውነተኛው አምላክ፣

      ምድርን የሠራትና ያበጃት፣ አጽንቶም የመሠረታት፣+

      መኖሪያ እንድትሆን እንጂ ለከንቱ* ያልፈጠራት+

      ይሖዋ እንዲህ ይላልና፦

      “እኔ ይሖዋ ነኝ፤ ከእኔም በቀር ሌላ የለም።

  • ሮም 1:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 የማይታዩት ባሕርያቱ ይኸውም ዘላለማዊ ኃይሉና+ አምላክነቱ+ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ አንስቶ በግልጽ ይታያሉ፤+ ምክንያቱም ባሕርያቱን ከተሠሩት ነገሮች ማስተዋል ይቻላል፤ ስለሆነም የሚያመካኙበት ነገር የላቸውም።

  • ዕብራውያን 1:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ደግሞም እንዲህ ይላል፦ “ጌታ ሆይ፣ አንተ በመጀመሪያ የምድርን መሠረት ጣልክ፤ ሰማያትም የእጆችህ ሥራ ናቸው።

  • ራእይ 4:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 “ይሖዋ* አምላካችን፣ ሁሉንም ነገሮች ስለፈጠርክ+ እንዲሁም ወደ ሕልውና የመጡትም ሆነ የተፈጠሩት በአንተ ፈቃድ ስለሆነ ግርማ፣+ ክብርና+ ኃይል+ ልትቀበል ይገባሃል።”

  • ራእይ 10:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 ሰማይንና በውስጡ ያሉትን ነገሮች፣ ምድርንና በውስጧ ያሉትን ነገሮች እንዲሁም ባሕርንና በውስጡ ያሉትን ነገሮች በፈጠረውና+ ለዘላለም በሚኖረው+ በመማል እንዲህ አለ፦ “ከእንግዲህ ወዲህ መዘግየት አይኖርም።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ