የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 4:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 አባቴ እንዲህ ሲል አስተማረኝ፦ “ልብህ ቃሌን አጥብቆ ይያዝ።+

      ትእዛዛቴን ጠብቅ፤ በሕይወትም ትኖራለህ።+

  • መክብብ 12:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ሁሉ ነገር ከተሰማ በኋላ መደምደሚያው ይህ ነው፦ እውነተኛውን አምላክ ፍራ፤+ ትእዛዛቱንም ጠብቅ፤+ ይህ የሰው አጠቃላይ ግዴታ ነውና።+

  • ኢሳይያስ 48:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ትእዛዛቴን ብትሰማ ምንኛ መልካም ነው!+

      እንዲህ ብታደርግ ሰላምህ እንደ ወንዝ፣+

      ጽድቅህም እንደ ባሕር ሞገድ ይሆናል።+

  • 1 ዮሐንስ 5:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 3 አምላክን መውደድ ማለት ትእዛዛቱን መጠበቅ ማለት ነውና፤+ ትእዛዛቱ ደግሞ ከባድ አይደሉም፤+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ