የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘሌዋውያን 19:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ባልንጀራህን አታጭበርብር፤+ አትዝረፈውም።+ የቅጥር ሠራተኛውን ደሞዝ ሳትከፍል አታሳድር።+

  • ኤርምያስ 22:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ጽድቅን በሚጻረር መንገድ ቤቱን ለሚገነባ፣

      ፍትሕን በማዛባት ደርብ ለሚሠራ፣

      የወገኑን ጉልበት እንዲሁ ለሚበዘብዝና

      ደሞዙን ለማይከፍለው ወዮለት፤+

  • ማቴዎስ 20:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 8 “በመሸም ጊዜ የወይኑ እርሻ ባለቤት የሠራተኞቹን ተቆጣጣሪ ‘ሠራተኞቹን ጠርተህ በመጨረሻ ከተቀጠሩት አንስቶ በመጀመሪያ እስከተቀጠሩት ድረስ ደሞዛቸውን ክፈላቸው’+ አለው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ