የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢያሱ 15:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 7 በመቀጠልም በአኮር ሸለቆ*+ ወደምትገኘው ወደ ደቢር ይወጣና በስተ ሰሜን ወደ ጊልጋል+ ይኸውም ከሸለቆው በስተ ደቡብ ከሚገኘው ከአዱሚም አቀበት ፊት ለፊት ወዳለው ቦታ ይታጠፋል፤ ከዚያም ወደ ኤንሼሜሽ+ ውኃዎች ይሄድና ኤንሮጌል+ ላይ ያበቃል።

  • ኢያሱ 15:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 ምዕራባዊው ወሰን ታላቁ ባሕርና*+ ዳርቻው ነበር። እንግዲህ የይሁዳ ዘሮች በየቤተሰባቸው ወሰናቸው ዙሪያውን ይህ ነበር።

  • ኢሳይያስ 65:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 እኔን ለሚፈልገኝ ሕዝቤ፣

      ሳሮን+ የበጎች መሰማሪያ፣

      የአኮርም ሸለቆ*+ የከብቶች ማረፊያ ይሆናል።

  • ሆሴዕ 2:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ከዚያን ጊዜ አንስቶ የወይን እርሻዎቿን መልሼ እሰጣታለሁ፤+

      የአኮርም ሸለቆ*+ የተስፋ በር እንዲሆናት አደርጋለሁ፤

      በዚያም እንደ ልጅነቷ ጊዜና

      ከግብፅ ምድር እንደወጣችበት ቀን መልስ ትሰጠኛለች።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ