-
ዘዳግም 30:5አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
5 አምላክህ ይሖዋ አባቶችህ ወርሰዋት ወደነበሩት ምድር ያስገባሃል፤ አንተም ትወርሳታለህ፤ እሱም ከአባቶችህ ይበልጥ ያበለጽግሃል፤ እንዲሁም ያበዛሃል።+
-
-
ኤርምያስ 32:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 የእስራኤል አምላክ፣ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላልና፦ ‘በዚህች ምድር፣ ቤቶችና የእርሻ ቦታዎች እንዲሁም የወይን እርሻዎች እንደገና ይገዛሉ።’”+
-