የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 46:6, 7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ከኮሮጇቸው ወርቅ የሚዘረግፉ ሰዎች አሉ፤

      ብሩን በሚዛን ይመዝናሉ።

      አንጥረኛ ይቀጥራሉ፤ እሱም አምላክ አድርጎ ይሠራዋል።+

      እነሱም በፊቱ ይደፋሉ፤ ደግሞም ያመልኩታል።*+

       7 አንስተው ትከሻቸው ላይ ያደርጉታል፤+

      ተሸክመው ወስደው ቦታው ላይ ያኖሩታል፤ በዚያም ዝም ብሎ ይቆማል።

      ካለበት ቦታ አይንቀሳቀስም።+

      ወደ እሱ ይጮኻሉ፤ እሱ ግን አይመልስም፤

      ማንንም ከጭንቀት ሊታደግ አይችልም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ