የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 18:9, 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 “አምላክህ ይሖዋ ወደሚሰጥህ ምድር በምትገባበት ጊዜ በዚያ የሚገኙ ብሔራት የሚፈጽሟቸውን አስጸያፊ ነገሮች አታድርግ።+ 10 ወንድ ልጁን ወይም ሴት ልጁን በእሳት የሚያሳልፍ፣+ ሟርተኛ፣+ አስማተኛ፣+ ሞራ ገላጭ፣+ ምትሃተኛ፣+

  • ኢሳይያስ 2:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 አንተ ሕዝብህን ይኸውም የያዕቆብን ቤት ትተሃል፤+

      ምክንያቱም እነሱ ከምሥራቅ በመጡ ነገሮች ተሞልተዋል፤

      እንደ ፍልስጤማውያን የአስማት ድርጊቶችን ይፈጽማሉ፤+

      በባዕድ አገር ሰዎች ልጆችም ተጥለቅልቀዋል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ