-
ኢዮብ 36:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 በእርግጥ የምናገረው ቃል ውሸት አይደለም፤
እውቀቱ ፍጹም የሆነው አምላክ+ በፊትህ ነው።
-
-
ሮም 11:33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
33 የአምላክ ብልጽግና፣ ጥበብና እውቀት እንዴት ጥልቅ ነው! ፍርዱም ፈጽሞ የማይመረመር ነው! መንገዱም የማይደረስበት ነው!
-